ዛፍና ሰው

‹‹በደን ውስጥ ያለ ዛፍ ሲያድግ ድምፁ አይሰማም፤ ሲሰበር ግን …›› ሰዎች ሲያድጉና ሲሻሻሉ አዋጅ አያስፈልጋቸውም፤ ይህንኑ ለመስማትም ማንም ጉዳዩ አይደለም። ውድቀታቸውን ግን ሰምቶ ለማዛመት ሁሉም ይፈጥናል። ስለዚህ ውድቀትህን፣ ችግርህን፣ መከራህን ለማንም አትንገር፤... Read more »

ለውጥና ነውጥ

የሰው ልጅ በታሪኩ ውስጥ ወደ ተሻለ ደረጃ ለማለፍ ከሚጓዝባቸው መንገዶች አንዱ ለውጥ ነው። ከሁሉም የላቀው ለውጥ፣ በራስ ላይ የሚካሄድ ለውጥም ነው። ምክንያቱም ለውጥ ከነበረው ወዳልነበረው፤ ካለው ወደተሻለው የመሸጋገሪያ ፍኖት በመሆኑ በጥንቃቄ ተይዞ... Read more »

ሰው ንፋስ፣እሳት፣ውሃና አፈር

ንፋስ ዘመን የመጀመሪያው የዕድሜ ዘመን ታይቶ የሚጠፋው እንደ ዘበት ሳይጠገብ የሚያልፈው የልጅነት ዘመን ነው። የንፋስ ዕድሜ ይባላል ። ጮርቃነት የሚያይልበት ቂምና ጥላቻ የሌለበት ስለ ዓለምና አካባቢው አዕምሮ በእጅጉ የሚመዘግብበት የማለዳ ዕድሜ ነው።... Read more »

ከፍርሃት አዙሪት መውጣት

በብዙ ምክንያት ራሳቸውን በፍርሃት አጥር ውስጥ ያጥራሉ፡፡ ፍርሃት የብዙ ጉዞዎቻችን መሰናክል፣ የዓላማችን እንቅፋትና የጥያቄዎቻችን ሁሉ አጉል ምክንያት ነው፡፡ ሰው የራሱ በሆኑ ምክንያቶች ወደ ፍርሃት አዘቅት ራሱን ይከታል፡፡ አንዳንዶች በአስተዳደጋቸው ተጽዕኖ፣ አንዳንዶች በውሎ... Read more »

በፍቅር ለሰላም እንቁም

ከአገልጋይ ዮናታን አክሊሉ ቀደም ሲል “በብሔራዊ ቴአትር”ተደርጎ በነበረው “መፍትሄው ኢትዮጵያዊነት ነው “ በሚለው ርዕሰ-ነገር ሥር ያቀረብኩት ንግግሬ መልካም ግብረ መልስ አገኘ መሰለኝ፤ በጽሑፍ በዚሁ ዓምድ ላይ ወጣ። ከዚያም በኋላ በተነጋገርነው መሰረት ዓምዱን... Read more »

‹‹የሞተ የምናደንቀው ስለምንወደው ሳይሆን፤ የቆመውን ለማበሳጨት ነው›› – መጋቢ ሐዲስ እሸቱ አለማየሁ

በምስክር ጌታነው ሚዲያና ፕሮሞሽን የተዘጋጀው የግንቦት ወር መድረክ መሪ ሃሳቡ ‹‹መፍትሔው ኢትዮጵያዊነት ነው›› የሚል ነበር። ተናጋሪዎቹም መፍትሔው ኢትዮጵያዊነት እንደሆነ ተናግረዋል። በመድረኩ ላይ የቀረቡ ዲስኩሮችን እያስነበብናችሁ ቆይተናል፡ በወቅቱ ከነበረው መድረክ የመጨረሻ የሆነውን የመጋቢ... Read more »

‹‹በኢትዮጵያ ላይ የኖሩ እና ለኢትዮጵያ የኖሩ መካከል ልዩነት አለ›› ዶክተር ዳኛቸው አሰፋ

ዶክተር በድሉ ዋቅጅራ ስለማስመሰል ተናግሯል። ከጥንት የግሪክ ፈላስፎች አንዱ የሆነው ፕሌቶ 35 ያህል ድርሳናት አሉት፤ ከእነዚህ ውስጥ 33ቱ ማስመሰል ላይ ጦርነት ያወጀባቸው ናቸው። በተለይም ‹‹ለመሆን እንጂ ለማስመሰል አንሰራም›› የሚለውን ጠቃሚ ሆኖ አግኝቼዋለሁ።... Read more »

«እውነታን ስንሸፋፍን ያልሆነውን መምሰል ያምረናል» ዶክተር በድሉ ዋቅጅራ

በእኔ እምነት ኢትዮጵያዊ አራዳ ገመና የለውም። ብዙ ነገሮቻችን ላይ ችግር የፈጠረው ገመና ይመስለኛል። በነገራችን ላይ በገመና እና በአይነኬነት (Taboo) መካከል ልዩነት አለ። አይነኬነት (ታቡ) የሚባሉት ማህበረሰቡ ተስማምቶ የማይላቸው፣ በአደባባይ የማይነገሩ ነገሮች ናቸው።... Read more »

“የለውጥ አስደናቂው ነገር እንቅስቃሴ ሳይኖር ለውጥ አለመኖሩ ነው”- አገልጋይ ዮናታን አክሊሉ

ከለመድኩት መድረክ እና ቦታ ለየት ያለ ስለሆነ ለእኔ ይህ መድረክ የመጀመሪያዬ ነው፡፡ ስለዚህ ብዙም ልምድ ስለማይኖረኝ ትረዱኛላችሁ ብየ አስባለሁ፡፡ መጋቢ ሐዲስ እሸቱ ከሃይማኖት ቦታ አልፎ እንዴት ስለአገር መወራት እንዳለበት አስተምረውኛልና እርሳቸውን አመሰግናለሁ፡፡... Read more »

‹‹የአይጥነትን ሚና አክቲቪስቶች ይዘውታል›› – ደራሲ እንዳለጌታ ከበደ

መብራት በፈረቃ ነው ከተባለ ወዲህ ትውልዱ ስለጄኔሬተር እንጂ ስለጄኔሬሽን የሚያስብ አልመሰለኝም ነበር፤ ይህን ያህል ሰው በመገኘቱ ደስ ብሎኛል። ‹‹መፍትሔው ኢትዮጵያዊነት ነው›› የሚል ነው ርዕሱ፤ እኔ ደግሞ ኢትዮጵያዊ አራዳ በሚል ርዕስ ነው የማቀርበው።... Read more »