
አዲስ አበባ፡- ህብረተሰቡ በራሱ ያመረተው ሰላም ለአገር አንድነትና ብልጽግና እንዲሁም ለሰላም መረጋገጥ የማይተካ ሚና ያለው መሆኑን የኢፌዴሪ የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል አስታወቁ። ሚኒስትሯ ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ትናንት ‹‹ሰላምን እተክላለሁ ለሀገሬ.›› በሚል... Read more »

አዲስ አበባ፡- መሰረታዊና ህይወት አድን መድኃ ኒቶች አቅርቦት መሻሻሉን የኢትዮጵያ የመድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ አስታወቀ። የኤጀንሲው የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ወይዘሮ አድና በሬ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንዳስታወቁት፣ ቀደም ሲል ይስተዋሉ የነበሩ የመሰረታዊና ህይወት... Read more »

አዲስ አበባ፡- የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በጥናትና ምርምር ዘርፍ ልምድ አለመኖር፣ እንደ ሀገር የአመለካከትና የመዋቅር ችግር በመኖሩ ዩኒቨርሲቲዎችና ኢንዱስትሪዎች እየተደጋገፉ አለመ ሆናቸውን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። አድማስ ዩኒቨርሲቲ አሥራ ሁለተኛውን አገር አቀፍ... Read more »

አዲስ አበባ፡- የፍትህ ወሩንና የፍትህ ቀኑን አስመልክቶ ቁጥራቸው ከአንድ ሺ በላይ ለሚበልጡ ታራሚዎች ይቅርታ የተደረገላቸው መሆኑን የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ ገለፀ፡፡ ጳጉሜን አራት 2011ዓ.ም ደግሞ በማረሚያ ቤቶች በመገኘት ከአንድ ሺ በላይ ከሚሆኑ... Read more »

አዲስ አበባ፡- በ2011 በጀት ዓመት በአገር አቀፍ ደረጃ የ4ሺ597 ሰዎች ህይወት በትራፊክ አደጋ ማለፉን የትራንስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ። የትራንስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ሙሉ ገ/እግዚአብሔር እንደገለፁት፣ በ2011 በጀት ዓመት በአገር አቀፍ ደረጃ የ4ሺ597... Read more »

አዲስ አበባ፡- በአገሪቱ የሚከበረው የሠላም ቀን አንድምታው የላቀ ቢሆንም ሠላም ከቃላት ባለፈ በተግባር መደገፍ እንዳለበትና ትኩረት የሚፈልጉ ጉዳዮችን በማስቀደም ሊከናወን እንደሚገባ ምሁራን ገለፁ። በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የህግ ትምህርት ቤት ዲን የሆኑት ረዳት ፕሮፌሰር... Read more »

አዲስ አበባ፡- የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዓቢይ አህመድ ወደ ኃላፊነት ከመጡበት ጊዜ ጀምሮ ባከናወኗቸው ተግባራትና በሰጡት አመራር ባመጡት ለውጥ 12 ዓለም አቀፍ ሽልማቶች እና እውቅናዎችን አግኝተዋል፡፡ የአፍሪካ ህብረት ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአፍሪካ... Read more »

– ጉቦ ሲቀበል የተያዘ የትራፊክ ፖሊስ የለም አዲስ አበባ፡- በ2011 በጀት ዓመት ለትራፊክ ፖሊሶች ጉቦ ለመስጠት የሞከሩ 2954 አሽከርካሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ... Read more »

አዲስ አበባ፡- የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አራት ኪሎ ሳይንስ ፋኩልቲ ከ100 ዓመታት በላይ ከኢትዮጵያ እና ኤርትራ የተሰበሰቡ የእጽዋት እና እንስሳት ናሙናዎችን የያዘው የሙዚየም ህንጻ አደጋ ላይ እንደሚገኝ ባለሙያዎች ገለጹ። የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር በበኩሉ ጥናት... Read more »

– ለ508 ኪሎ ሜትር መንገዶች ጥገና ይደረጋል አዲስ አበባ፡- በ2012 ዓ.ም በጀት ዓመት 300 ኪሎ ሜትር አዳዲስ መንገዶች እንደሚገነቡና ለ508 ኪሎ ሜትር መንገዶች ጥገና እንደሚደረግ ተገለጸ። ለመንገዶቹ ግንባታ እና ጥገና አምስት ነጥብ... Read more »