የአሸባሪው ህወሓት የግፍ ጥጎች

የኢትዮጵያ ጠላት ሆኖ ከሩብ ክፍለ ዘመን በላይ ኢትዮጵያን የገዛው ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህ.ወ.ሓ.ት) በኢትዮጵያና በኢትዮጵያውያን ላይ ያልፈፀመው የግፍ ዓይነት የለም።የሰብዓዊ መብት ጥሰት፣ ፖለቲካዊ አፈና፣ የሐብት ምዝበራን ጨምሮ በኢትዮጵያም ይሁን በዓለም አቀፍ... Read more »

‹‹የመንግሥት ምስረታው ኢትዮጵያን ለማፍረስ የሚሰሩ ኃይሎችን ቅስም ይሰብራል››ዶክተር አየለ በከሬ በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ የታሪክ መምህርና ተመራማሪ

ኢትዮጵያ በሕዝቦቿ የተባበረ ክንድ የመጡባትን ጠላቶች ሁሉ እያሳፈረች በመመለስ ሉዓላዊነቷን ሳታስደፍር የኖረች ሀገር ብቻ ሳትሆን ሊጫንባት የነበረውን የባርነትን ቀንበር በመሰባበር ለጥቁር ሕዝቦች ፋና ወጊም ነች። ይቺ ታላቅ ሀገር ዛሬ የውስጥ ሰላሟ ተናግቶ... Read more »

የለውጡ የሦስት ዓመታት ጉዞ ተግዳሮትና ተስፋዎች

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ መጋቢት 24/2010 ዓ.ም ወደ ስልጣን በመጡበት ወቅት ኢትዮጵያ፣ በማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ምስቅልቅል ህልውናዋ አደጋ ላይ ወድቆ እንደነበር የሚታወስ ነው። የወቅቱ መንግስት ተሰሚነት ብሎም ተዓማኒነቱ አጥቶ ውስጣዊ ሰላምና... Read more »

“አዲሱ መንግስት አዲስነቱን በኢትዮጵያዊነት ስሜት ሊያድሰው ይገባል”አቶ ኦባንግ ሜቶ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች

የዘንድሮው የኢትዮጵያ መንግስት ምስረታ ከእስከዛሬው የመንግስት ምስረታ በብዙ ነገሮች የሚለይና የተለየ እድል ይዞ እንደሚመጣ ተስፋ የሚጣልበት ነው። በተለይም አገሪቱ ካለችበት ወቅታዊ ሁኔታ አንጻር ብዙ የመፍትሄ መንገዶችን ማሳየትም ይጠበቅበታል። ከዚህ ትይዩ ካለፉት ዓመታት... Read more »

“አሸባሪው ህወሓት የወሎን ህዝብ እሴት በመቀማት፤ ኢኮኖሚውን በማድቀቅ እና ማህበራዊ ኑሮውን በማናጋት ግፍ ሠርቶበታል” አቶ ሰይድ ሙሐመድ የደቡብ ወሎ ዞን ዋና አስተዳዳሪ

አሸባሪ ህወሓት ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም በሀገር መከላከያ ሰራዊት ላይ ጥቃት በመሰንዘር የእናት ጡት ነካሽ መሆኑን በሚገባ ካስመሰከረበት ቀን ወዲህ መላው ኢትዮጵውያን በተባበረ ክንድ አሳደው በመቅበርና ወደተፈጠረበት የጥፋት በርሃም እንደመለሱት ይታወቃል።... Read more »

ተፎካካሪ ፓርቲዎችን ማሳተፍ እንዴትና ለምን?

ሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ.ም የተካሄደውንና በርካታ መራጮች ድምፅ የሰጡበትን ስድስተኛውን አገራዊ ምርጫ ተከትሎ መስከረም 24 ቀን 2014ዓ.ም አዲሱ የመንግስት ምስረታ ይካሄዳል ተብሎ እየተጠበቀ ነው። ብልፅግና ፓርቲም መንግስት ለመመስረት የሚያስችለውን ድምፅ በማግኘቱ... Read more »

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት 76ኛው ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ያደረጉት ሙሉ ንግግር

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት 76ኛው ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ያደረጉት ሙሉ ንግግር ክቡር ፕሬዝደንት፣ ከሁሉ አስቀድሜ የ76ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ፕሬዝዳንት ሆነው በመመረጥዎ እርስዎንና... Read more »

“ስታሰር 86 ኪሎ ግራም ነበርኩ፤ ስፈታ ደግሞ 45 ኪሎ ግራም ሆንኩ” ኮሎኔል ሰብስቤ ኩመ የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባል የነበሩ

ነቀምት ከተማ ነው የተወለዱት። እስከ 12ኛ ክፍል ድረስ ትምህርታቸውንም በነቀምት ከተማ ነው የተከታተሉት። ከዚያ በወጣትነታቸው የደርግ ሥርዓትን ለመጣል ሲደረግ በነበረው ትግል በ1983 ዓ.ም ኢህአዴግ የተሰኘውን ድርጅት ተቀላቀሉ። እስከ 1986 ዓ.ም ድረስ ኦህዴድ፣... Read more »

“በዚህ አልበም ለሀገራችን ሰራን ሳይሆን ሀገራችን ናት ታሪክ እንድንሰራ እድል የሰጠችን” – ሀብታሙ ቦጋለ የግጥምና ዜማ ደራሲ

አዲስ ዘመን፡- በቅርቡ “ስለ ኢትዮጵያ” የሚል አልበም አውጥታችኋል፤ ለመሆኑ ይህ አልበም እንዲሰራ ምክንያት የሆናችሁ ምንድነው? ደራሲ ሀብታሙ፡- ሀገራችን ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ባለችበት ሁኔታ ጦርነት ስደት መፈናቀል አለ። በዚህ ውስጥ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል... Read more »

የምዕራባውያኑ ጫና መበርታት ለምን?

ኢትዮጵያና አሜሪካ ከመቶ ዓመታት በላይ ያስቆጠረ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት አላቸው።በሊግ ኦፍ ኔሽንም ሆነ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ምስረታ ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል።አሜሪካ ለዘመናት የኢትዮጵያ የልማት አጋር ሆናም ቆይታለች። ይሁንና በሰሜን ኢትዮጵያ ከሚካሄደው ጦርነት ጋር ተያይዞ... Read more »