‹‹ግብጽ እኛ የናይል ልጆች ነን በሚል መደለያ የራሷን አስተሳሰብ በሱዳን ላይ ለመጫን ታሴራለች›› – አቶ ሀሊ ያሂያ ሱዳናዊ የሚዲያ ባለሙያና የምስራቅ አፍሪካ ፖለቲካ ተንታኝ

ኢያሱ መሰለ አቶ ሀሊ ያሂያ የሚዲያ ባለሙያና የምስራቅ አፍሪካ ፖለቲካ ተንታኝ ናቸው፡፡ በሱዳን የተለያዩ ሚዲያዎች ላይ በጋዜጠኝነት እንዲሁም በአረብ ሊግና በአፍሪካ ህብረት ውስጥ በተለያዩ ሙያዎች ሰርተዋል፡፡ በአሁኑ ሰዓት በቱርክ አንድ ሚዲያ ውስጥ... Read more »

‹‹የምሥራቅ አፍሪካ ፖለቲካ ከግብጽ እጅ የፀዳ ነው ማለት አይቻልም›› – ፕሮፌሰር አደም ካሚል

እስማኤል አረቦ የዛሬው እንግዳችን ፕሮፌሰር አደም ካሚል ፋሪስ ይባላሉ። የተወለዱት በ1953 ዓ.ም በሰሜን ወሎ ወርሳሚሳ በተባለች መንደር ነው። እስከ ሰባት ዓመታቸው ድረስ ከብት አግደዋል። በሰባት ዓመታቸው አካባቢ በድንገት ወላጆቻቸውን በሞት ስለተነጠቁ ሳዑዲ... Read more »

የኑሮ ውድነቱን ለመቅረፍ የተቋቋሙት ማህበራት ምን ፈየዱ?

ሙሉቀን ታደገ  የኢዱስትሪያል አብዮትን ተከትሎ የዓለማችን ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ ወዘተ ኩነቶች ሙሉ በሙሉ በሚባል መልኩ በቅፅበት መቀያየር ጀመሩ። ከእነዚህ ቅፅበታዊ ለውጦች መካከል አንደኛው በዓለም ላይ ተፈጠሩት የኢኮኖሚያዊ ሥርዓቶ ናቸው። የካፒታሊስት እና ኮሚኒስት... Read more »

ኢትዮጵያን ከሁለንተናዊ ጥቃት እየታደገ ያለው ዲያስፖራ

ሙሉቀን ታደገ አባቶቻችን አንድ የሚሉት አባባል አለ «ወምስለ ጥዑይ ትጠውይ ወምሰለ ህሩይ ህሩይ ትከውን» በግርድፉ ስንተረጉመው ከጠማማ ጋር የዋለ ጠማማ ይሆናል ከቀና ጋር የዋለ ደግሞ ቀና ሥራ ይሰራል እንደማለት ነው፡፡ ሰሞኑን በውጭ... Read more »

«ከህግ ማስከበር ዘመቻው በኋላ ሁኔታዎችን ወደነበሩበት ለመመለስ መንግሥት ብዙ መስዋዕትነትን እየከፈለ ነው» – አቶ ሐጎስ ወልደኪዳን የትግራይ በይነ መንግሥታት ጽህፈት ቤት ጊዜያዊ አስተባባሪና የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራር

 ጽጌረዳ ጫንያለው  የዓለም አቀፍ፣ የአፍሪካና የአገር አቀፍ ፖለቲካው ኢትዮጵያን እንዳትረጋጋ ብዙ ፈተናዎችን ጋርጦባታል።በተለይም ሕግ የማስከበር ዘመቻውን ተከትሎ የሚታየው ጫና በየጊዜው የተለየ መልክ እየያዘ ነው።በዚህም አሁናዊ የትግራይ ሁኔታና የዓለም አቀፍ ጫናው ምን መልክ... Read more »

‹‹አፈጻጸሙ ከሌለ የተሻለ ፖሊሲ ማስቀመጥ ብቻ ለውጥን አያጎናጽፍም፤›› -ፕሮፌሰር ዶክተር ኢንጅነር ኢሳያስ አለማየሁ

ጽጌረዳ ጫንያለው  በጅማ ዩኒቨርሲቲ በውሃና የአካባቢ ምህንድስና በተመራማሪነት፣ በመምህርነትና በተለያዩ ኃላፊነቶች ውስጥ የሚሰሩ ሲሆን፤ በውሃ ሃብት አጠቃቀም አፍሪካን ለማጠናከር በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካ የውሃ ማስተዳደር ልኅቀት ማዕከል (ACEWM) ከሀገር እና ከአፍሪካ አገራት... Read more »

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የዓለም የሴቶች ቀንን አስመልክተው ያስተላለፉት መልዕክት

ሴቶችን ማብቃት ብሄራዊ ዕድገትን እና ልማትን እውን ለማድረግ ወሰኝ ነው። ስለሆነም የሴቶችን አቅም ለማጎልበት መዋዕለ ንዋይ ማፍሰስ አማራጭ ሳይሆን ግዴታችን መሆን ይኖርበታል። የሴቶችን አቅም ማጎልበት እነርሱን ብቻ ሳይሆን ቤተሰቦቻቸውን እንዲሁም ማህበረሰቡንም ጭምር... Read more »

ትኩረት ሊያገኝ የሚገባው ዲጂታል ዲፕሎማሲ

 ወርቅነሽ ደምሰው በአሁኑ ወቅት ዓለም ከዘመናዊ ቴክኖሎጂ ጋር ተያይዞ እየተስፋፋ ባለው ዲጂታል ዲፕሎማሲ እየመጠቀች ትገኛለች ። በተለይ ማህበራዊ ሚዲያ ዲጂታል ዲፕሎማሲ በእጅጉ እንዲስፋፋ አድርጓል። ቲዊተር፣ ፌስቡክ እና ኢንስታግራም የመሳሰሉት የማህበራዊ ሚዲያ ዓይነቶች... Read more »

“በመጪው ጊዜ ስጋት ሳይሆን ኢትዮጵያ የምትበለጽግበት ተስፋ ነው የሚታየኝ” -አቶ መስጠፌ ሙሀመድ የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር

ጌትነት ምህረቴ  ከለውጡ በፊት በአገሪቱ ውስጥ ነውጥና ግጭት እንዲሁም መፈናቀል ሲነሳ የሱማሌ ክልል ስማቸው በተደጋጋሚ ከሚነሳ ክልሎች ውስጥ አንዱ እንደነበር አይዘነጋም። ይሁን እንጂ ለውጡን ተከትሎ በክልሉ በተደረገው የአመራር ለውጥ በክልሉ ከፍተኛ ለውጥ... Read more »

‹‹ቡታጅራ ላይ ካምፓስ እንደሚገነባለት ቃል ቢገባለትም እስካሁን ተፈጸሚ አልሆነም›› -ዶክተር ፋሪስ ደሊል የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት

  ማህሌት አብዱል የተወለዱት አዲስ አበባ ከተማ ቢሆንም እድገታቸው በጉራጌ ዞን እነሞርና ኤነር ወረዳ ነው። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታውን የተማሩት በዚሁ ወረዳ በሚገኙ ሁለት ትምህርት ቤቶች ሲሆን እስከ ስድስተኛ ክፍል የተማሩበት ትምህርት ቤት... Read more »