“ኪነ ጥበብ የማይመራው ኢኮኖሚም ሆነ ፖለቲካ ደረቅ ነው”- ጸሐፊ ተውኔት አያልነህ ሙላቱ

 ከአሥር ቀናት በፊት በታላቁ ህዳሴ ግድብ ላይ በተካሄደ የጥበብ ባለሙያዎች ምክክር መድረክ ላይ አንጋፋና ወጣት ሰዓሊያን፣ ጸሐፊ ተውኔት፣ ተዋኒያን፣ የስነ ፅሁፍና ኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ስሜት ቆንጣጭና ቁጭት ቀስቃሽ ሃሳቦችን መለዋወጣቸውንና የድርሻቸውን ጠጠር... Read more »

«ብረትን እንደጋለ ለመቀጥቀጥ» የጥበብ ባለሙያው ቃልኪዳን

ላለፉት በርካታ ዘመናት አባይ በተረት፣ በስነቃል፣ በግጥምና በዜማ ሲወደስ ታላቅነቱ ሲነገር ቆይቷል። ይሁን እንጂ ይህን በጥበብ አቆላምጦ ታላቅነቱን የመግለፅ ያህል ደፈር ብሎ ቁልቁል ያለከልካይ እየተንጎማለለ የሚሄደውን ውሃ በመከተርና ለልማት የማዋሉ ሙከራ ለሺህ... Read more »

የዋልድባ ገዳም- የታፈኑ እውነቶች

በጥበብ ደስታና ሀዘን፣ እውቀትና ፍልስፍና፣ታሪክና ማህበራዊ ጉዳይ፣ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ሁነቶች በስፋት መዳሰስ ይቻላል። ዘርፏም ብዙ ነው። ስሜትን ቆንጥጦ ለመግለፅ የሚያስቸግር አንዳች ነገርን በጥሩ ቋንቋ በግጥም ማስፈር፣ በዜማ ማቀንቀን፣ በብሩሽ ሸራ ወጥሮ ማቅለምም... Read more »

ስነ ፅሁፍ- ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት

የጋራ ማንነት አገርን ይገነባል። አገር ደግሞ በአንድነት ማንነቱን የሚገልፀው ህዝብ ሉአላዊነት መገለጫ ትሆናለች። ኢትዮጵያ ለዘመናት የተናጠልና የጋራ ማንነት ያላቸው ህዝቦች መገኛ ሆና ቆይታለች። አሁንም እንደቀጠለች ነው። ይህ ብቻ ሳይሆን ብሄራዊ ኩራት፣ ክብርና... Read more »

ዘመናዊ አሻራ-በተክለማሪያም ዘውዴ

በዛሬው የዘመን ጥበብ አምድ ላይ ስለ ‹‹ስነ ጥበባዊ›› ሙያዎችና ስራዎች ለማውራት ወደናል። ለዚህ እንዲያመቸን ደግሞ በቀጥታ ከወቅታዊ ጉዳዮች ጋር ግንኙነት ያለው ተወዳጅ ሰዓሊን እንግዳችን አድርገናል። አርቲስት ተክለማሪያም ዘውዴ ይባላል። ላለፉት 20 ዓመታት... Read more »