“ሰበዝ” የተሰኘው መጽሀፍ በዶክተር አለማየሁ ዋሴ የተደረሰ ነው:: መጽሀፉ በ2012 ገጾች የተዘጋጀ የደራሲው የጉዞ ማስታወሻ የሚመስል አጫጭር ድርሰቶችን ይዟል:: የዝግጅት ክፍላችን በዛሬው የዘመን ጥበብ አምድ ይህን ሥራ ይዳስሳል። እንደ መግቢያ የፊት ሽፋኑ... Read more »
ባለፈው ሚያዝያ 27 ቀን የአርበኞች የድል በዓል 80ኛ ዓመት መከበሩ ይታወቃል፡፡ ቀኑ በአድዋ ድል ሽንፈትን የተከናነበችው ጣሊያን ዳግም ከ40 ዓመት በኋላ በ1928 ኢትዮጵያን መውረሯ ይታወቃል፡፡ ወረራውን ለመመከት ጦርነት በገጠሙ ኢትዮጵያውያን ላይም በአለም... Read more »
በባላገሩ አይዶል ላይ በመሳተፍ በአሸናፊነት አጠናቋል። በ2008 ዓ.ም የዘመን መለወጫ ከድምፃዊት አስቴር አወቀ ጋር በተዘጋጀው ኮንሰርት በጋራ በመሆን ስራውን አቅርቧል። የአፍሪካ ህብረት 50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ ክብረ-በዓል ላይ ኢትዮጵያን በመወከል የባህል ባንዱን... Read more »
አቶ ተስፋዓለም ሸዋንግዛው የተስፋ ጋለሪ መሥራችና ባለቤት ናቸው። ጋለሪው ከተመሠረተ ሦስት ዓመት ይሆነዋል። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአለ የስነጥበብ ት/ቤት ከተመረቁ በኋላ ለአንድ ዓመት በግል ትምህርት ቤቶች ስዕል አስተምረዋል። ከዚያም ግራፊክስ መሞካከር ጀመሩ፤... Read more »
ኃይለማርያም ወንድሙ መጋቢት 30 ቀን በእንጦጦ ፓርክ የኢትዮጵያ የኪነጥበብ ባለሙያዎች የእውቅና መርሐግብር ተካሂዷል።በዚህም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተገኝተው ለአንጋፋ የጥበብ ሰዎች የክብር ሜዳይ ሰጥተዋል። በአጠቃላይ 157 የኪነጥበብ ሰዎች ተሸላሚዎች የነበሩ ሲሆን፣ በዚህም አንጋፋ የቴአትርና... Read more »
ኃይለማርያም ወንድሙ መልካምነት ይከፍላል ይላሉ አባቶቻችን። በጎ ማድረግ ለሚደረግለት ሳይሆን ለአድራጊው ለራሱ ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው ሲገልፁ። ዓለማችን በጥቂት ክፉዎች የምትሸበር ቢሆንም ይሄ ክፋት ግን በብዙ በጎዎች ሁሌም መዳንን እንዳገኘ ነው። አበው “ሃምሳ... Read more »
አዲሱ ገረመው በተለምዷዊ ትርጓሜ፤ “ሥነ-ጥበብ” ወይም “አርት” በጥቅል “ክኂሎት” የሚል ትርጓሜ ሲይዝ፤ በተለይ የ“ደስታ” ወይም የ“ተዝናኖት” ምንጭ መሆን የሚችልን ነገር የመፍጠር ችሎታ እንደሆነ ተደርጎ ይተረጎማል:: የአንድ ሥነ-ውበት ሙያ ባለቤት የሆነ ሰው “የሥነ-ጥበብ... Read more »
አዲሱ ገረመው ዛሬ በዓለማችን በርካታ አሳሳቢ ጉዳዮች እየተከሰቱ ነው።ከሀብት ጎን ድህነት፤ ከእውቀት ጎን ማይምነት፤ ከሳይንስና ቴክኖሎጂ እምርታ ጎን ርሀብ፣ እርዛትና መጠለያ ማጣት በተለያዩ በሽታዎች አሰቃቂ የሕይወት ህልፈት የዘመናችን መገለጫዎች ናቸው።የሰው ልጅ ለራሱ... Read more »

አብርሃም ተወልደ “የዓባይ ፖለቲካና የባዕዳን ተልዕኮ” የተሰኘውና በጋዜጠኛ ስላባት ማናዬ ተፅፎ ለህትመት የበቃውን መፅሀፍ ይዘት ለመዳሰስ ሞከርን። ፀሀፊው እንደ ጋዜጠኛ ነገሮችን በነፃነት ሚዛናዊ በሆነ መልክ የሚያይ፣ እንደ አገር ወዳድ ዜጋ ስለአገሩ መልካም... Read more »

አዲሱ ገረመው በታዋቂዋ ከያኒ ዓለምፀሀይ ወዳጆ የተመሠረተው ጣይቱ ባህል እና ትምህርት ማዕከል ላለፉት ሀያ ዓመታት በሠሜን አሜሪካ በዋሽንግተን ዲሲ ከተማ በኪነጥበብ እና በትምህርት ላይ ሲሠራ የቆየ ጠንካራ ተቋም ነው።ማዕከሉ በተለያዩ የዓለም ሀገራት... Read more »