ከትናንት በስቲያ አንድ ወጠምሻ የፈነከተኝን የግንባሬን እሽግ ላስፈታ ክሊኒክ ቁጭ ብያለሁ። ተራዬ ደርሶ ስሜ እስኪጠራ ድረስ አጠገቤ ካለች ህጻን ልጅ ጋር እዳረቃለሁ። ‹ምን ሆነህ ነው? ሽቅብ አንጋጣ በፋሻ የታሸገ ግንባሬን እያየች ጠየቀችኝ።... Read more »

እኔና አያቴ ብራናና ቀለም ነን.. እሷ ትጠይቀኛለች እኔ እመለሳለሁ..‹ፀጉርህ ነው መሰለኝ ፊትህ ጭር ብሏል..ለምን አትላጨውም? አለችኝ ወደ አናቴ ሽቅብ እያስተዋለች። ‹ፀጉር ሲያድግ ምን ይሠራል? ሰውነት ነው የሚያከሳው፣ ለተባይ መራቢያ ነው የሚሆነው። ተላጭና... Read more »
ገና እየነጋ ነው..ሁለት ዓይነት የብርሃን ቀለም በበሯ ሽንቁር ይታያታል። በመኝታዋ ግርጌ ካለው የግራር ዛፍ ላይ ወፎች ሲንጫጩ ይሰማታል። የጎረቤቷ የእማማ ስህን አውራ ዶሮ በማን አለብኝነት ሲያንቃርር ይሄም ይሰማታል። ማለዳዋ እንዲህ ነው በወፎች... Read more »
‹ትቸር..! አለችው ከክፍል ወጥቶ ወደ ቢሮው ሲሄድ ከኋላው ተከትላ። ለይኩን ወደ ኋላው ሲዞር ሳራን አጠገቡ አያት። ፊቱ መቆሟ አልገረመውም ሁሌ የሚያስገርመው ወደ እሱ ስትመጣ ብዙ አበሳን ነፍሷ ላይ ተሸክማ መሆኑ ነው። የነፍሷ... Read more »

ሁሉም ሰው አመል አለው..መኖርን የሚደፍርበት..አለመኖርን የሚሸሽበት፡፡ የእኔም አመሌ እሷ ናት..ቀይዋ ዝምተኛዋ ሴት፡፡ የነፍሴ ነፍስ ናት..በመኖሯ ውስጥ ያለሁ። ከዳናዬ ተጣብቃ፣ ከታሪኬ ተጋምዳ ባለሁበት ያለች፡፡ ፍቅሯን ነው የምተነፍሰው፣ ዝምታዋን ነው፣ ሴትነቷን ነው የማዜመው.. ቀይ... Read more »

ቁጭ ብያለሁ እየጻፍኩና እያነበብኩ። አያቴ እንደወትሮዋ ለምስራቅ በር ደረቷን ሰጥታ ውጭ አጎዛዋ ላይ ተሰይማለች። አያቴ ውጭ ናት ማለት ፊቷ ላይ ስጥ አለ ማለት ነው..እና ደግሞ ረጅም ሸምበቆ። ከዚህ አለፍ ካለ መቁጠሪያ ብትይዝ... Read more »

ኢትዮጵያ መልክ አላት..ገነትን እንደሚከቡ አራቱ ወንዞች ዘላለማዊ ቁንጅናን የታጠቁ። የኢትዮጵያ መልኮች እግዚአብሔራዊ መልኮች ናቸው..በመስጠት የከበሩ። ስይጥንናን የማያውቁ ብርሃናማ መልኮች። እንዲህ ስታስብ የአያቷ ድምጽ ከውጪ ተሰማት። ‹እግዚኦ..እግዚኦ.. ‹ምነው እማማ ተዋቡ? ጋሽ ቢራራ ጠየቁ።... Read more »

ወንድ ልጅ እንደሴት ልጅ ምን ጌጥ አለው? እግዜር እንደሴት የተዋበ ምን ፈጥሯል? ከትላንት እስከዛሬ ዓለም በሁለት ኃይሎች ስር ናት እላለው..በሴትና በውበት፡፡ ዓለም የሴትን ውበት ተደግፋ እንደቆመች የገባኝን ያክል ምንም አልገባኝም፡፡ ምድር ላይ... Read more »
ጥበቃ ሆኜ ልቀጠር ከሰዓት እስኪሆን እየጠበኩ ነው..የድርጅቱ ህንጻ ደረጃ ላይ ቁጭ ብዬ። በህይወቴ ተመኝቼ የተሳካልኝ ምን እንደሆነ አላውቀውም። እኔ የነካኋቸው ነገሮች ሁሉ እንዳይሆኑ ሆነው የተበጁ ናቸው። ነገሮች ለምን ሌላው ጋ ሰምረው እኔ... Read more »
ነገ ልደቱ ነው..ልደቱ ሲቀርብ ደስ አይለውም። በልደቱ ፊትና ኋላ ውስጥ ሰላም የለውም..ሀዘንተኛ ነው። የህይወቱ ውብ ቀለም መደብዘዝ የሚጀምረው በዚህ ሰሞን ነው። በህይወቱ ምርጥ የሚለውን ነገር በልደቱ ማግስት ያጣ ነው። አሁንም የሆነ ነገር... Read more »