
በዘመናዊው የአማርኛ ሙዚቃ ውስጥ የምርጦቹ ዝርዝር ቢወጣ ከመጀመሪያዎቹ አስር ምርጦች መካከል አንዱ ሊሆን ይችላል። ስሙ በብዙዎች የፍቅር ታሪክ ውስጥ የሚቀመጥ የብዙዎች የወጣትነት ትውስታ አካል የሆኑ ስራዎች የሰራው ድምጸ መረዋው ኤፍሬም ታምሩ። ዛሬ... Read more »

ሞገደኛው ዳምጤ…..ኢትዮጵያ ሬድዮን የሰማ ሰው ይህን አጭር ልቦለድ በሚገባ ያውቀዋል። በድምጸ ነጎድጓዱ ጋዜጠኛ ደጀኔ ጥላሁን አስተዋዋቂነት በታላቁ የጥበብ ሰው ፍቃዱ ተክለማርያም ሲተረክ ብዙዎች ሰምተውታል፤ ወደውታል፤ ደራሲውንም አድንቀዋል። የዛሬው ቆይታችንም ከዚሁ ታላቅ ደራሲ... Read more »

ከያኒው “ከየት ነህ አትበለኝ ይናገራል መልኬ” ሲል ያቀነቀነው እሱን መሳይ የቆዳ ቀለም ለታደሉ ኢትዮጵያውያን ነው:: ፀይሙ መልኩ ላይ በጣም ያልበዛም ያላነሰም ቁመት ተጨምሮበት በተለምዶ ወንዳወንድ የሚሉትን አይነት ቁመና ተችሮታል። የሕዝብ እምባ የሚያስለቅሰው፣... Read more »

የተገኙት ከታዋቂ ቤተሰብ ነው። የገብሩ ቤተሰብ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ከሚታወቁት መካከል ዋነኛው ነው። አባታቸው ከንቲባ ገብሩ ደስታ በዳግማዊ ምኒሊክ ዘመነ መንግስት የጎንደር ከተማ የመጀመሪያ ከንቲባ ናቸው። ዲፕሎማት፣ የመጀመሪያው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት... Read more »

የተወለደው በታሪካዊቷ ጎሬ ከተማ ነው፡፡ አባቱ ግራዝማች ገሰሰ መንገሻ ይባላሉ፡፡ የጎንደር ተወላጅ ናቸው። እናቱ ደግሞ ወይዘሮ አስናቀች መልሴ፤ እሳቸው ደግሞ የጅማ ሰው ናቸው፡፡ አባት ከመኳንንቱ ወገን ነበሩ፡፡ ሃይማኖተኝነትን፤ ትዳርን ፤ አርበኝነትን እና... Read more »

የተወለደችው ህዳር 12 ቀን 1931 ዓ.ም ነው። ከጣልያን ወራሪ ጋር ሲዋጉ ከቆዩ በኋላ ወደ ኬንያ ተሰደው ሲኖሩ ከነበሩት አርበኛ አባቷ አቶ ከበደ ወርቄና ከእናቷ ወ/ሮ ደስታ ብሩ ኬንያ ሲኦሎ በምትባል ከተማ ነበር... Read more »

ልጅነት እና ዕድገት አርቲስት እንዬ ታከለ በቀድሞ አጠራሩ በጌምድር ክፍለ ሀገር ጎንደር ማሩ ቀመስ ደንቢያ ቆላድባ የትውልድ ሀገሯ የልጅነት ቀዬዋ ነው። እናቷ ወ/ሮ ብርጭቆ ፈንታሁን አባቷ ደግሞ አቶ ታከለ አወቀ ይባላሉ። ልጅነቷን... Read more »

የተወለደው ጎንደር ውስጥ እንፍራዝ በምትባል ከተማ አቅራቢያ ነው። በዚህም የተነሳ ብዙዎች እሱን ከጎንደር ሙዚቃ ጋር አያይዘው ያነሱታል። እሱ ግን እኔ እንዲያውም ከኢትዮጵያ ክፍሎች ሁሉ ጭራሽ የማላውቀው ጎንደርን ነው ይላል። በተቃራኒው እሱ የተፈጠረው... Read more »

የተዋጣለት ተዋናይ ነው፡፡ በኮሜዲ ፊልም ዘውግ ተወዳጅ ከሆኑ ተዋንያን ከፊተኞቹ ይሰለፋል፡፡ ገና በቴሌቪዥን መስኮት ብቅ ሲል በአስቂኝ ምግባርና ንግግሩ ብዙዎች በፈገግታ ይቀበሉታል፡፡ በትወናው ገፀባህሪውን መስሎ በብቃት የሚተውነውን ያህል በእውኑ ዓለም ከሰዎች ጋር... Read more »

መግቢያ፡ ታላቅ ሥራ የሚከወንባት ታላቅ ጥበብ ያኔ ገና ድሮ የሰው ልጆች ስማቸውን ለማስጠራት አስበው ራሱ ወደ ሰማይ የሚደርስ ግንብ ለመሥራት ሳይንጠራሩ፤ ፈጣሪም የሰዎች ሙከራ ተሳክቶ ሰማይ ድረስ ሄደው ቤቱን እንዳያጣቡበት አስቦ እርስ... Read more »