በአምስት ዓመት የ3 ነጥብ 737 ቢሊዮን ብር ኮንትሮባንድ ተይዟል

ሐዋሳ:- ባለፉት አምስት ዓመታት ብቻ በሁሉም የኢትዮጵያ መግቢያ በሮች 3ነጥብ 737 ቢሊዮን ብር የሚያወጡ እቃዎች በኮንትሮባንድ መንገድ ሊገቡና ሊወጡ ሲሉ መያዛቸውን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሕገወጥ የጦር መሳሪያዎችን በስፋት እየገቡ መሆኑንም ጠቅሷል፡፡ የገቢዎች... Read more »

ምርቱ ሲገኝ፤ ሌላ አጣብቂኝ

ከዳር ሆኖ ከአንደኛው ጥግ ሌላኛው ጥግ ማየት አይቻልም፡፡ ከዳር ሆኖ ለሚመለከት ሰው፣ መሬት ከሰማይ የተጋጠመ ይመስላል፡፡ ከአንዱ ጫፍ ሌላኛው ጫፍ ለመድረስ ቢያንስ በተሽከርካሪ የአራት ሰዓት ጉዞ ማድረግ ግድ ይላል፡፡ ከደቡባዊ የባሌ ሮቤ... Read more »

መስማት ለተሳናቸው ድጋፍ – የምልክት ቋንቋ ትምህርት

መረጃ ለማግኘት መስማት የተሳናቸው ማህበር ስደርስ ማህበሩን የምትመራው እንስት አቀላጥፋ ትናገራለች። እኔም በጸሐፊዋ አማካኝነት እንድገባ ተፈቅዶልኝ እርሷ ዘንድ ስደርስ ጥያቄዎቼን ማቅረብ ጀመርኩ። ግን እኔና እርሷ ለካ እየተደማመጥን አልነበረም። ከዚያም «አስተርጓሚዬ ትምጣ አትድከሚ... Read more »

በአርሶ አደሮች መካከል ፉክክርን የሚያስተናግድ ገበያ አለመኖሩ ቅሬታ ፈጥሯል

ባሌሮቤ፦ በአርሶ አደሮች መካከል ፉክክርን የሚያስተናግድ የገበያ ሥርዓት አለመፈጠሩ ከፍተኛ ቅሬታ እየፈጠረ መሆኑ ተገለጸ። በኦሮሚያ ክልል ከህዳር 22 እስከ 23 ቀን 2011ዓ.ም የሚከበረው የአርሶ አደሮች የመስክ ቀን በባሌሮቤ ዞን ሲናና ወረዳ በተከበረበት... Read more »

ማን ነው ሃበሻ አገሩን አይጎብኝ ያለው?

ጊዜው ከጥቂት ወራት በፊት ነው። ተሾመ አየለ (ባላገሩ) ባቋቋመው ባላገሩ አስጎብኚ ድርጅት አማካኝነት ሰዎችን ይዞ በቱሪስት መኪና እየተጓዘ ነው። ጎብኚዎቹ ደግሞ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና ኢትዮጵያውያን ናቸው።     የአገራቸውን ብርቅዬ እንስሳት እና... Read more »

የመውጫ ፈተና በተለያዩ ትምህርቶች ተግባራዊ ሊደረግ ነው

ጎንደር፦ በህግ እና በህክምና ትምህርቶች ላይ የተቀመጠው የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና ውጤታማ መሆኑ ስለታመነበት፤ በሌሎች የትምህርት አይነቶች በፍጥነት ተግባራዊ ለማድረግ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። ሰሞኑን በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የመላ... Read more »

አካል ጉዳተኞችን የሚያግዝ ዓለም አቀፍ ዘመቻ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፡- የአካል ጉዳተኞችን ተጠቃሚ ለማድረግ ያለመ ዓለም አቀፍ ዘመቻ በኢትዮጵያ ይፋ ተደረገ፤ ዘመቻው በአገሪቱ ያሉ አካል ጉዳተኞችን ይበልጥ ትኩረት እንዲሰጣቸው ያስችላል ተብሏል።     የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ... Read more »

ከዴሞክራሲያዊ ብሔርተኝነት በተቃራኒ የቆሙ መገናኛ ብዙኃን

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ አገሪቱ አቅጣጫ ጠቋሚና ችግሮችን አመላካች የመገናኛ ብዙኃን እንደሚያስፈልጋት ገልጸዋል። ነገር ግን በዚህ ደረጃ ለህዝብ ጥቅም የሚሰራና ዴሞክራሲያዊ ብሔርተኝነትን የሚሰብክ መገናኛ ብዙኃን እየተፈጠረ እንዳልሆነ ምሁራን ይናገራሉ።   በብሮድካስት... Read more »

ህዝብና መንግሥት ተቀናጅቶ ህግ እንዲከበር ተጠየቀ

አዲስ አበባ፡- ከቀን ወደ ቀን በአዋሳኝ ቦታዎች እየተከሰተ በመጣው የጸጥታ ችግር ላይ ህዝብና መንግሥት ተቀናጅተው የህግ የበላይነት እንዲከበር የየበኩላቸውን ሊወጡ እንደሚገባ የምስራቅ ወለጋ ዞን ገለጸ፡፡ የዞኑ የአስተዳደርና ጸጥታ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ... Read more »

ሰላም እንዲሰፍን ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፤ ህዝቦች በሃይማኖት፣ በብሄርና በጎሳ ሳይከፋፈሉ ተግባብተው በአንድነት እንዲኖሩ ማድረግ እንደሚገባ የአገር አቀፍ የሰላም አምባሳደር እናቶች አሳሰቡ ፡፡ ‹‹እናት እንዳታለቅስ፣ ሰላም በኢትዮጵያ ይስፈን›› የሚል መልዕክት በማንገብ በሁሉም የአገሪቱ አካባቢዎች እየተዘዋወሩ ሰላምን... Read more »