በትግራይ የተረጋጋ ሕዝባዊ ሰላምና አስተዳደርን ለማረጋገጥ ሁሉም እገዛ እንዲያደርግ ዶክተር አብርሃም በላይ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፦ በትግራይ ሕዝብን ማእከል ያደረገ የተረጋጋ ሕዝባዊ ሰላምና አስተዳደርን ለማረጋገጥ ሁሉም የበኩሉን አስተዋጽኦ እንዲያበረክት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር አብርሃም በላይ ጥሪ አቀረቡ። በሕዝቦች ዘላቂ ትብብርና በሰላምና መረጋጋት... Read more »

ጾታዊ ጥቃትን ቀድሞ ለመከላከልና ለመመርመር የሚያስችል ስልጠና ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ:- ጾታዊ ጥቃትን ቀድሞ ለመከላከልና ለመመርመር እንዲቻል በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ለሚዋቀሩ የፖሊስ ግብረ ኃይሎች ልዩ ስልጠና ሊሰጥ መሆኑ ተገለጸ።የሴቶች፣ ህጻናት እና ወጣቶች ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ እና ዩ.ኤን.ኤፍ.ፒ.ኤ በጋራ ልዩ... Read more »

አሜሪካ በኢትዮጵያ ሰላምና ጸጥታ ጉዳይ በትብብር እንደምትሰራ ተገለጸ

አዲስ አበባ፤ አሜሪካ በኢትዮጵያ ሰላምና ጸጥታ ጉዳይ በትብብር እንደምትሰራ የአሜሪካ አፍሪካ ቀንድ ልዩ ልዑክ አምባሳደር ጄፈሪ ፊልትማን ማረጋገጣቸውን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ትናንት በሰጡት... Read more »

‹‹ መንግስት በቴሌኮም ዘርፉ የአገርን ብሔራዊ ጥቅም ያስቀድማል“ – ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ

አዲስ አበባ ፦ መንግሥት በቴሌኮም ዘርፍ ሁልጊዜም የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም እንደሚያስቀድም ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ አስታወቁ። ኢትዮ ቴሌኮም ‹‹ቴሌ ብር ››የተሰኘ ለማህበረሰቡ ምቹ እና ሁሉን አካታች የገንዘብ ማስተላለፊያ እና የመገበያያ የሞባይል ገንዘብ... Read more »

“በመከባበር እና በመረዳዳት መንፈስ ለአገር አንድነት ፣ ሰላምና ልማት መዘጋጀት ያስፈልጋል ” – ተቀዳሚ ሐጂ ሙፍቲ ዑመር እድሪስ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት

አዲስ አበባ፦ በመከባበር እና በመረዳዳት መንፈስ ለአገር አንድነት ፣ ሰላምና ልማት መላው ሕዝብ እንዲዘጋጅ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሐጂ ሙፍቲ ዑመር እድሪስ ጥሪ አቀረቡ ። በአዲስ አበባ በአይነቱ... Read more »

“የታላቁ ህዳሴ ግድብ ድርድር አዎንታዊ ውጤት እንዲያስገኝ ስለሚያደርጉት በጎ አስተዋፅዖ አመሰግናለሁ“ – ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ

አዲስ አበባ ፦ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፕሬዚዳንት ፊሊክስ ቲሼኬዲ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ድርድር አዎንታዊ ውጤት እንዲያስገኝ ስለሚያደርጉት በጎ አስተዋጽዖ አመሰገኑ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ትናንት በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት ፣... Read more »

ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ለአገር ብልጽግና የድርሻቸውን ለማበርከት በቅንጅት መስራት እንዳለባቸው ተገለጸ

ቢሾፍቱ፦ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ብልጽግና የድርሻቸውን እንዲያበረክቱ ከመንግሥት ከግል ድርጅቶች ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት መስራት እንደሚገባቸው ተገለጸ። የኢፌዲሪ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ ከባለ ድርሻ አካላት ጋር ትናንት በአዳማ ከተማ ባካሄደው... Read more »

በሴቶች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን መጠቆሚያ ነጻ የስልክ መስመር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ:- በመጪው አገር አቀፍ ምርጫ ወቅት በሴቶች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን ሪፖርት ለማድረግ የሚያስችል ብሔራዊ ነጻ የስልክ መስመር ይፋ ማድረጉን የኢትዮጵያ ሴቶች የሕግ ባለሙያ ማኅበር አስታወቀ ፡፡ የማህበሩ ሥራ አስፈፃሚ ሌንሳ በየነ... Read more »

በቦሌ ክፍለ ከተማ የተገነባው ሁለተኛ የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል በይፋ ስራ ጀመረ

 ከአስተዳደሩ የፕሬስ ሴክሬታሪያት ያገኘነው መረጃ እንደሚያመለክተው፣ ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ከአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በመሆን በቦሌ ክፍለ ከተማ የተገነባውን ሁለተኛው የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል በይፋ ስራ በማስጀመር ነዋሪዎችን መግበዋል። አንዳችን ለሌሎች... Read more »

“ህወሓት“ እና “ሸኔ“ በሽብርተኝነት መፈረጃቸው ለጸጥታ አስከባሪው ተጨማሪ የሕግ ድጋፍ እንደሚያስገኝለት ተጠቆመ

ሕዝቡን ከቡድኖቹ የሽብር ተግባር እንደሚታደግ ተገለጸ አዲስ አበባ፡- ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ “ህወሓት“ እና “ሸኔ“ በሽብርተኝነት መፈረጃቸው ለጸጥታ አስከባሪው ተጨማሪ የሕግ ድጋፍ እንደሚያስገኝለት ምክትል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ አቶ ፍቃዱ ፀጋዬ አስታወቁ። አቶ... Read more »