ኡጋንዳ ለዴሞክራቲክ ኮንጎ ”ወረራ‘ 325 ሚሊዮን ዶላር እንድትከፍል ታዘዘች

ኡጋንዳ በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ግጭት ውስጥ በነበራት ሚና ምክንያት 325 ሚሊዮን ዶላር እንድትከፍል ተወሰነ። ዓለም አቀፉ የፍትሕ ፍርድ ቤት (አይሲጄ) በውሳኔው ኡጋንዳ እአአ ከ1998 እስከ 2003 ድረስ እንደ ወራሪ ኃይል ዓለም አቀፍ... Read more »

‹‹ፈረንሳይ ማሊን ጨምሮ የምዕራብ አፍሪካን አገራት

የአሜሪካ መንግሥት በሶማሊያ ዴሞክራሲ እክል ፈጥረዋል ያላቸው ባለሥልጣናት ላይ የቪዛ ማዕቀብ እንደሚጥል አስታወቀ::  የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን የቪዛ ዕቀባው በተቃዋሚዎች ላይ ኃይል በሚጠቀሙ መሪዎች ላይም ተፈጸሚ ይሆናል ብለዋል። ይህ የአሜሪካ... Read more »

ለመከፋፈል እየሞከረች ነው›› – የማሊ ጠ/ሚ

አዲስ አበባ፡- የማሊ ጠቅላይ ሚኒስትር ቹጉኤል ማይጋ ፈረንሳይ በልዩ ተልዕኮ የተሰማሩ ወታደሮቿን በመጠቀም የምዕራብ አፍሪካን አገራት ለመከፋፈል እየሞከረች ነው ሲሉ ወቀሱ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከዲፕሎማቶች ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ ማሊ ከጽንፈኛ ታጣቂዎች ጋር በተደረገው... Read more »

በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል የተፈጠረውን ውጥረት ለማርገብ ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ ያሻል ተባለ

አዲስ አበባ፡- በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል የተፈጠረውን ውጥረት ለማርገብ ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ እንደሚያሻ የቱርክ ፕሬዚዳንት ቃል አቀባይ ኢብራሂም ካሊን ገለጹ፡፡  የኔቶ አባል አገር የሆነችው ቱርክ ከሩሲያ እና ዩክሬን ጋር መልካም ግንኙነት እንዳላት ቃል... Read more »

በካናዳዋ ግዛት ኦታዋ በተቃውሞ ምክንያት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታወጀ

የካናዳ መዲና ኦታዋ ከንቲባ የደረቅ ጭነት አሽከርካሪዎች አመጽን ተከትሎ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጁ። ጂም ዋትሰን በመዲናዋ የተቃዋሚዎች ቁጥር ከፖሊስ በልጦ ኦታዋ “ሙሉ በሙሉ ከቁጥጥር ውጪ ሆናለች” ብለዋል። ከንቲባው ተቃዋሚዎቹ ለነዋሪዎች የደህንነት ስጋት... Read more »

ሰሜን ኮሪያ ሚሳኤል የምታበለጽገው በተሰረቀ ክሪፕቶ ነው ሲል የተባበሩት መንግሥታት አስታወቀ

ሰሜን ኮሪያ በሚሊዮን ዶላሮች የሚገመት ክሪፕቶከረንሲ ሰርቃ የሚሳዔል አቅሟን እያሳደገችበት ነው ሲል የተባበሩት መንግሥታት ለመገናኛ ብዙሃን በላከው መግለጫ አስታወቀ። በፈረንጆቹ ከ2020 እስከ 2021 አጋማሽ ባለው ጊዜ የሰሜን ኮሪያ የሳይበር ጥቃት አድራሾች ከ50... Read more »

ራያን ለአራት ቀናት በጉድጓድ ውስጥ የቆየው ሞሮኳዊው ታዳጊ ሕይወት አለፈ

በጉድጓድ ውስጥ ገብቶ ለአራት ቀናት የቆየውን የ5 ዓመቱን ሞሮኳዊ ታዳጊ ለመታደግ እልህ አስጨራሽ ጥረት ቢደረግም ሕይወቱን ማትረፍ አልተቻለም። ራያን ይህችን ዓለም ተሰናብቷል። የታዳጊውን ሞት ይፋ ያደረገው የንጉሳዊ ቤተ መንግሥት መግለጫ፤ ታዳጊው ከጉድጓዱ... Read more »

ቻይና የኔቶን መስፋፋት በመቃወም ከሩሲያ ጎን መሆኗን ገለጸች

ቻይና የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) መስፋፋትን የተቃወመችውን ሩሲያን እንደምትደግፍ አስታወቀች። ይህም የምዕራቡን ዓለም ግፊት ለመቋቋም በጋራ ለቆሙት አገራቱ ሌላ የአጋርነት ምልክት ሆኗቸዋል። የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የክረምት ኦሊምፒክን እያስተናገደች... Read more »

በሞሮኮ ጥልቅ ጉድጓድ ውስጥ ገብቶ ለቀናት የቆየውን ታዳጊ ሕይወት ለማትረፍ ጥረቱ ቀጥሏል

ሞሮኮ ውስጥ ከቀናት በፊት ጥልቅ ጉድጓድ ውስጥ የገባውን የአምስት ዓመት ታዳጊን ለማትረፍ የነፍስ አድን ሠራተኞች የመጨረሻ ጥረት እያደረጉ ነው። ይህ መረጃ እስከተጠናከረበት ጊዜ ድረስ ታዳጊውን ከጥልቁ ጉድጓድ ለማውጣት የነፍስ አድን ሠራተኞች ቀን... Read more »

በዩክሬን ውጥረት ምክንያት አሜሪካ በአውሮፓ ያሉ ወታደሮቿን ቁጥር ከፍ አደረገች

የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ሩሲያ በዩክሬን ላይ ወረራ ልትፈፅም ትችላለች በሚል ስጋት በዚህ ሳምንት ተጨማሪ ወታደሮችን ወደ አውሮፓ እንደሚልኩ ፔንታጎን አስታውቋል። ወደ 2 ሺህ የሚጠጉ ወታደሮች ከሰሜን ካሮላይና ግዛቷ ፎርት ብራግ፣ ወደ... Read more »