አዲስ ዘመን ድሮ

 ቅዳሜ ታህሳስ ሶስት ቀን 1963 ዓ.ም የወጣው አዲስ ዘመን ጋዜጣ 30ኛ አመት ቁጥር 286 እትም አንድ ትዳር ፈላጊ “የህግ ሚስት እፈልጋለሁ” በሚል ርዕስ ስለራሱ ዝርዝር መረጃዎችን በመስጠት ለጋዜጣው የላከውን ጽሑፍ አስነብቦ ነበር፡፡... Read more »

ደርግ የቆፈራቸው 60 የግፍ ጉድጓዶች

ጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ደርግ 60ዎቹን የአጼ ኃይለሥላሴ ዘመን ባለስልጣናትን ያለፍርድ የረሸነው ከ45 ዓመታት በፊት በዚህ ሳምንት ህዳር 14 ቀን 1967 ዓ.ም ነበር። ሐምሌ 11 ቀን 1966 ዓ.ም የንጉሱ ከፍተኛ ሚኒስትሮች ፤ ጄኔራሎችና... Read more »

ጳውሎስ – የአዲስ ዘመኑ ዘመን አይሽሬ

 አንጋፋው ጋዜጠኛ፣ ደራሲና የታሪክ ተመራማሪ ጳውሎስ ኞኞ የተወለደው ከ86 ዓመታት በፊት በዚህ ሳምንት ኅዳር 11 ቀን 1926 ዓ.ም ነበር። ጳውሎስ ከግሪካዊው መርከበኛ ኞኞና ከኢትዮጵያዊቷ ወይዘሮ ትበልጫለሽ አንዳርጌ ቁልቢ ገብርኤል አካባቢ ተወለደ። በልጅነቱ... Read more »