በጋምቤላ ክልል በመኸር እርሻ 178 ሺህ ሄክታር መሬት በሰብል ለመሸፈን ታቅዷል

ጋምቤላ፦ በጋምቤላ ክልል በመኸር እርሻ 178 ሺህ ሄክታር በሰብል በመሸፈን አምስት ሚሊዮን ኩንታል ምርት ለመሰብሰብ መታቀዱን የክልሉ እርሻ እና የተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ አስታወቀ። ማዳበሪያ የመጠቀም ግንዛቤ ችግር መኖሩን ገለጸ። የቢሮው ምክትል... Read more »

የኅብረተሰቡን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚነት 65 በመቶ ለማድረስ እየተሠራ ነው

– ሀገሪቱ ያልተጠቀመችው ከ150 ጊጋ ዋት በላይ የታዳሽ ኃይል አቅም አላት አዲስ አበባ፦ በ2030 በብሔራዊ ኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራም ሦስት 65 በመቶ የሚሆነውን የኅብረተሰብ ክፍል የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሠራ መሆኑን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ።... Read more »

ኢራን የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ባለቤት እንድትሆን እንደማይፈቅዱ ትራምፕ ዳግም አስታወቁ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ባለቤት እንድትሆን እንደማይፈቅዱ በድጋሚ ተናግረዋል። ፕሬዚዳንቱ ከ‹ፎክስ ኒውስ› (Fox News) ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ፣ ኢራን የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ባለቤት ልትሆን እንደማትችል ገልፀዋል። ‹‹እስራኤል ጥቃት... Read more »

“ሕይወት አድን የሕክምና ቴክኖሎጂዎችን ተደራሽ ለማድረግ እየተሠራ ነው” – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ:- በኢትዮጵያ ሕይወት አድን የሕክምና ቴክኖሎጂዎች ተደራሽ የማድረግ ሥራ እየተሠራ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ከ70 በመቶ በላይ የሚሆነው የካንሰር ሞት ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው ሀገራት እንደሚከሰት ተጠቆመ። “ሬይስ... Read more »

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከዓለም አቀፍ የአቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዓለም አቀፍ የአቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ (IAEA) ዋና ዳይሬክተር ማሪያኖ ግሮሲ ጋር መወያየታቸውን አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ትናንት በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ እንዳስታወቁት፤ በሬይስ ኦፍ... Read more »

አመራሮቹ ሊከፈላቸው ከሚገባው ጥቅማ ጥቅም በላይ 4 ነጥብ 2 ሚሊዮን ብር ተከፍሏል

አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በመንግሥት ከፍተኛ ተሿሚዎች የደመወዝ እና ጥቅማ ጥቅም ሕግ መሠረት በአንድ ዓመት ውስጥ ሊከፈል ከሚገባው ብር በላይ ከ4 ነጥብ 2 ሚሊዮን ብር በላይ መከፈሉን በፌዴራል ዋና ኦዲተር... Read more »

ሲምፖዚየሙ የጉራጌን ሕዝብ ባህልና ቋንቋ ወጥ የሆነ ይዘት እንዲኖረው እንደሚያደርግ ተጠቆመ

ወልቂጤ፡- ሲምፖዚየሙ የጉራጌን ሕዝብ ታሪክ፣ ባህልና ቋንቋ ወጥ የሆነ ይዘትና ቅርጽ እንዲኖረው ያደርጋል ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) የጉራጌ ባህል ቋንቋ እና ታሪክ ሲምፖዚዬም... Read more »

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ራስ ገዝ ለመሆን የሚያስችሉ የዝግጅት ሥራዎችን እያጠናቀቀ ነው

አዲስ አበባ፡- ዩኒቨርሲቲው በቀጣይ ጊዜያት ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቀጥሎ ራስ ገዝ ለመሆን የሚያስችሉ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን ማጠናቀቁን የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት አሥራት አፀደወይን (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ ፕሬዚዳንቱ አሥራት አፀደወይን (ዶ/ር) ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፡-... Read more »

ኢራን “በወራት ውስጥ” ቦምብ ለመሥራት የሚያስችል ዩራኒየም ማበልፀግ እንደምትችል ተጠቆመ

ኢራን ቦምብ ለመሥራት የሚያስችል ዩራኒየምን እንደገና “በወራት ጊዜ ውስጥ” ማበልፀግ ለመጀመር የሚያስችል አቅም እንዳላት፣ የተባበሩት መንግሥታት የኒውክሌር ተቆጣጣሪ ኃላፊ ተናገሩ። የዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ኃላፊ ራፋኤል ግሮስሲ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ላይ... Read more »

ኢትዮጵያ ለምግብ ዋስትና እና ብዝኃ ሕይወት የሚያግዝ ጠንካራ የንብ ማነብ ባህል እንዳላት ተጠቆመ

አዲስ አበባ፡- ኢትዮጵያ ለምግብ ዋስትና እና ብዝኃ ሕይወት የሚያግዝ ጠንካራ የንብ ማነብ ባህል ያላት ናት ሲሉ በፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት የግብርና ዘርፍና እንስሳት ክፍል መሪ ተመራማሪ ደሳለኝ ቤኛ (ዶ/ር) ገለጹ። ደሳለኝ ቤኛ (ዶ/ር)... Read more »