አዲስ አበባ፡- በአንድ ሀገር ውስጥ ሊኖር የሚችለው አንድ የመከላከያ ሰራዊት ብቻ ነው ሲሉ የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኦዴግ) ሊቀመንበር አቶ ሌንጮ ለታ ተናገሩ፡፡ በምዕራብ ኦሮሚያ አካባቢ የሚታየውን የሰላም መደፍረስ አስመልክቶ አቶ ሌንጮ ለታ... Read more »
አዲስ አበባ፡- በትግራይ ክልል በተለያየ ደረጃ በኃላፊነት የሚገኙ ወጣት አመራሮች በአስተሳሰብ ትግል ብቻ ተማምነው በፖለቲካው መድረክ መሳተፍ እንደሚጠበቅባቸው የአረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ለሉዓላዊነት ፓርቲ (አረና) የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አምዶም ገብረስላሴ ተናገሩ፡፡ አቶ... Read more »
የዓለምን ህዝብ ቁጥርን በተመለከተ ማንም ሰው ቢጠየቅ ቀንሷል ወይም እየቀነሰ ነው የሚል መልስ እንደማይሰጥ ምንም ጥርጥር የለውም። ለማሾፍ ካልሆነ በስተቀር፤ ይህንን ምላሽ የሚሰጠው ደግሞ ዓለምን በመፈተሽ ወይም ጥናቶችን በማገላበጥ አይደለም። ይህን መልስ... Read more »
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከተለያዩ አካባቢዎች የተሰባሰቡ ተማሪዎች የሚማሩበት፣ የሚመራመሩበትና እውቀት የሚያፈልቁበት ተቋም ነው፡፡ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ግን በአንዳንድ ዩኒቨርሲቲዎች ይህ ተቀይሮ በዘር በመከፋፈል ጸብ የሚስተናገድበት ሜዳ ሆኖ ታይቷል፡፡ በውስን ተማሪዎች የሚፈጠረው አለመግባባት... Read more »
አዲስ አበባ፡- በኢትዮጵያ የገቢ አሰባሰብ ላይ የታክስ መሰረት መጥበብ ዋነኛ ችግር እየሆነ መምጣቱን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በአገሪቱ ስር የሰደደ የተደራጀ ሌብነት፣ ታክስ ስወራ፣ የኮንትሮባንድ መስፋፋት እና ሌሎችም ጥፋቶች ለአገሪቱ ገቢ መቀዛቀዝ ምክንያት... Read more »
አዲስ አበባ፡- የሠላም፣ የእርቅ፣ የመቻቻልና የአብሮነት ስሜት እንዲዳብር ማድረግ ያስችላል የተባለው የእርቀ ሰላም ኮሚሽን ለማቋቋም የወጣው ረቂቅ አዋጅ ጸደቀ፡፡ የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትናንት በአካሄደው መደበኛ ስብሰባው የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች... Read more »
በኢትዮ-ኤርትራ መካከል ሰላም በመስፈኑና ስጋት በመወገዱ ፣ በመከላከያ በተካሄደው ሪፎርም ስድስት የነበሩት ዕዞች ወደ አራት ዝቅ በማለታቸው በሰሜን ድንበር አካባቢ የነበረውን የተወሰነው የመከላከያ ሰራዊት ወደ ሌሎች የኢትየጵያ ክፍሎች የማንቀሳቀስ ስራ እየተሰራ መሆኑን... Read more »
አዲስ አበባ፡- በተፈቀደላቸው ቦታ ላይ ብቻ በህጋዊ መንገድ ለመንገድ ከተመዘገቡ 38 ሺ 675 የጎዳና ላይ ነጋዴዎች መካከል 10 ሺ 137ቱ ህጋዊ የንግድ ስርዓት ውስጥ ገብተው መነገድ መጀመራቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ... Read more »
ብሪታንያና የአውሮፓ ህብረት ሊፋቱ (ብሬግዚት) ሦስት ወራት ብቻ ቀርቷቸዋል። ይሁንና በውሉ መሠረት ብሪታንያን ከአውሮፓ ህብረት አባልነት የማፋታቱ ተግባር ፍጥነት ሲለካ በተፈለገው መጠን እየሄደ አይደለም። ጠቅላይ ሚኒስትር ቴሬዛ ሜይም ፍላጎታቸውን ተፈፃሚ ለማድረግ የአገሬውን... Read more »
አዲስ አበባ፡- ግዴታውን በታማኝነት የሚወጣና መብቱን በአግባቡ የሚጠይቅ የህብረተሰብ ክፍል ለማፍራት እንደሚሠሩ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች አስታወቁ ። ፓርቲዎቹ በገቢዎች ሚኒስቴር አዘጋጅነት በተበሰረው የታክስ ንቅናቄ ፕሮግራም ላይ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ ፓርቲዎቹ... Read more »