ማንም ከኋላ እንዳይቀር

በዓለም አቀፍ ደረጃ አንድ ቢሊዮን የሚገመቱ አካል ጉዳተኞች መኖራቸውን መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ ከዚህ ውስጥ 80 በመቶ የሚሆኑት እንደ ኢትዮጵያ በማደግ ላይ ባሉ አገራት የሚገኙና በከፋ ድህነት ውስጥ የሚኖሩ መሆናቸው ይገለጻል፡፡ ለእነዚህ አካል ጉዳተኞች... Read more »

ለክትባቱ ስኬታማነት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ

አዲስ አበባ፡- የማህፀን በር ካንሰር ክትባትን በሁሉም ክልሎች በተሳካ ሁኔታ ተግባራዊ ለማድረግ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች አሁንም ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የኢፌዴሪ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የመጀመሪያው የብሄራዊ የማህፀን በር ካንሰር መከላከያ ክትባት መርሃ ግብር... Read more »

የኦስቲሪያው ቻንስለር ኢትዮጵያን ይጎበኛሉ

የኦስትሪያው ቻንስለር እና የወቅቱ የአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት ሊቀመንበር ሳባስቲያን ኩርዝ ህዳር 27/ 2011 ኢትዮጵያን ይጎበኛሉ፡፡ በክቡር የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በተደረገላቸው ግብዣ መሰረት አገራችንን የሚጎበኙት ቻንስለሩ በሁለትዮሽ እና በቀጠናው... Read more »

አፍሪካውያንን የፈተነው ስደትና ዘመናዊ ቅኝ ግዛት

በአፍሪካ የጀርመን ኮሚሽነር ጉንተር ኑክ፣ በአፍሪካ ዘመናዊ ቅኝ ግዛትን ለማስቀረትና አፍሪካ አገራት ወደ አውሮፓ የሚያደርጉትን ስደት ለማስቆም የአፍሪካን መሬቶች ለማልማት በአገራቸው ውስጥ መኖር እንዲችሉ እገዛ መደረግ እንዳለበት ሰሞኑን ባቀረቡት ጥናት ላይ ተናግረዋል::... Read more »

<‹የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ ጉብኝት በዞኑ ተስፋና መነቃቃትን ፈጥሯል›› - አቶ ተፈራ ወንድማገኘሁ የሰሜን ሸዋ ዞን አስተዳዳሪ

አዲስ አበባ፡- የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በሰሜን ሸዋ ዞን ሞረትና ጅሩ ወረዳ ያደረጉት ጉብኝት በወረዳው ህዝብ ካሳደረው ደስታ ባለፈ በመላው የዞኑ ህዝብ ዘንድ ተስፋና መነቃቃትን የፈጠረ መሆኑን የዞኑ አስተዳዳሪ ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ... Read more »

በአምስት ዓመት የ3 ነጥብ 737 ቢሊዮን ብር ኮንትሮባንድ ተይዟል

ሐዋሳ:- ባለፉት አምስት ዓመታት ብቻ በሁሉም የኢትዮጵያ መግቢያ በሮች 3ነጥብ 737 ቢሊዮን ብር የሚያወጡ እቃዎች በኮንትሮባንድ መንገድ ሊገቡና ሊወጡ ሲሉ መያዛቸውን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሕገወጥ የጦር መሳሪያዎችን በስፋት እየገቡ መሆኑንም ጠቅሷል፡፡ የገቢዎች... Read more »

ምርቱ ሲገኝ፤ ሌላ አጣብቂኝ

ከዳር ሆኖ ከአንደኛው ጥግ ሌላኛው ጥግ ማየት አይቻልም፡፡ ከዳር ሆኖ ለሚመለከት ሰው፣ መሬት ከሰማይ የተጋጠመ ይመስላል፡፡ ከአንዱ ጫፍ ሌላኛው ጫፍ ለመድረስ ቢያንስ በተሽከርካሪ የአራት ሰዓት ጉዞ ማድረግ ግድ ይላል፡፡ ከደቡባዊ የባሌ ሮቤ... Read more »

መስማት ለተሳናቸው ድጋፍ – የምልክት ቋንቋ ትምህርት

መረጃ ለማግኘት መስማት የተሳናቸው ማህበር ስደርስ ማህበሩን የምትመራው እንስት አቀላጥፋ ትናገራለች። እኔም በጸሐፊዋ አማካኝነት እንድገባ ተፈቅዶልኝ እርሷ ዘንድ ስደርስ ጥያቄዎቼን ማቅረብ ጀመርኩ። ግን እኔና እርሷ ለካ እየተደማመጥን አልነበረም። ከዚያም «አስተርጓሚዬ ትምጣ አትድከሚ... Read more »

በአርሶ አደሮች መካከል ፉክክርን የሚያስተናግድ ገበያ አለመኖሩ ቅሬታ ፈጥሯል

ባሌሮቤ፦ በአርሶ አደሮች መካከል ፉክክርን የሚያስተናግድ የገበያ ሥርዓት አለመፈጠሩ ከፍተኛ ቅሬታ እየፈጠረ መሆኑ ተገለጸ። በኦሮሚያ ክልል ከህዳር 22 እስከ 23 ቀን 2011ዓ.ም የሚከበረው የአርሶ አደሮች የመስክ ቀን በባሌሮቤ ዞን ሲናና ወረዳ በተከበረበት... Read more »

ማን ነው ሃበሻ አገሩን አይጎብኝ ያለው?

ጊዜው ከጥቂት ወራት በፊት ነው። ተሾመ አየለ (ባላገሩ) ባቋቋመው ባላገሩ አስጎብኚ ድርጅት አማካኝነት ሰዎችን ይዞ በቱሪስት መኪና እየተጓዘ ነው። ጎብኚዎቹ ደግሞ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና ኢትዮጵያውያን ናቸው።     የአገራቸውን ብርቅዬ እንስሳት እና... Read more »