ሚኒስቴሩ ከመቶ ቀናት ዕቅዱ ተጨባጭ ሥራ አከናውኗል

አዲስ አበባ፣ የገቢዎች ሚኒስቴር በ100 ቀናት እቅዱ በብቃትና በውጤታማነት ባለሙያዎችን በመመደብ እንደገና የማደራጀት እና የጉምሩክ ኮሚሽንን የማቋቋም ሥራውን አጠናቋል፡፡ ይህ ከመቶ ቀናት ዕቅዱ መካከል በተጨባጭ ያከናወናቸው ሲሆኑ፤ ሌሎች ሥራዎች ደግሞ በሂደት ላይ... Read more »

የማኑፋክቸሪንግ ወጪ ንግድ ዛሬም አሳሳቢ ሆኗል

አዲስ አበባ፡- የ2011 ዓ.ም የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የማኑፋክቸሪንግ የወጪ  ንግድ አፈፃፀም ዝቅተኛ መሆኑን  የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሚኒስቴሩ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ሽመልስ ሲሳይ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት፤ የ2011 ዓ.ም የሩብ ዓመት... Read more »

ተባርረው የነበሩት ተማሪዎች ወደ ትምህርታቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፡- የህብር የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የሆኑት ወዛም ግርማ እና መሰለ  ግርማ ከአንድ መምህር ጋር በተፈጠረ አለመግባባት ኢፍትሀዊ በሆነ የትምህርት ቤቱ ውሳኔ  ከጥቅምት 27 ጀምሮ  መባረራቸውን ታኅሣሥ 6 ቀን 2011... Read more »

የአገልግሎቱ ዕቅድ 300 ሺ የአንድ ወር ክንውኑ 12 ሺ ብቻ ነው

አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በመቶ ቀናት ዕቅዱ 300 ሺ አዲስ የኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚዎችን ደንበኛው ለማድረግ አቅዶ በ30 ቀናቱ ውስጥ ተግባራዊ ያደረገው ለ12ሺ ብቻ መሆኑን አስታውቋል። የአገልግሎቱ  የስትራቴጂና መረጃ አስተዳደር ኃላፊ አቶ... Read more »

የቀረጥ ነጻ መብት ሀገሪቱን በዓመት 60 ቢሊዮን ብር እያሳጣ ነው

አዲስ አበባ፤ የቀረጥ ነጻ መብት በተለያዩ አካላት መፈቀዱ አገሪቱን ለዝርፊያ  እየዳረገና በዓመትም 60 ቢሊዮን ብር እያሳጣ መሆኑ የፌዴራል ዋና ኦዲተር አስታወቀ። የገቢዎች ሚኒስቴርን ከ2004 እስከ 2009 ዓመታት ያደረገው የክዋኔ፣ የፋይናንስና ሕጋዊነት ኦዲት... Read more »

ባዶ ሆድና ትምህርት

«ምግብ ሳይመገቡ መማር ይከብዳል፤ መምህሩ  የሚለውን  በደንብ አንከታተለውም» ይላል   የአስራ ሁለት መቱ ታዳጊ ዮሐንስ ሙለታ።  ታዳጊው  በኮከበ ጽባህ አጸደ ህጻናትና አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት  የስድስተኛ ክፍል  ተማሪ ነው። የቤተሰቦቹ የኑሮ ደረጃ ዝቅተኛ... Read more »

የካቢላ የሥልጣን ዓመታትና ኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ

ላለፉት 18 ዓመታት ያህል የኮንጎ ዴሞክራ ሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት በመሆን በስልጣን ላይ የቆዩት ጆሴፍ ካቢላ ቀጣዩ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ከተከናወነ በኋላ ስልጣናቸውን ለተተኪው ተመራጭ ያስረክባሉ ተብሎ እየተጠበቀ ቢሆንም ምርጫው ጦርነት መለያዋ ሆኖ በዘለቀው... Read more »

የተደራጀ ሌብነት ከሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽኑ አቅም በላይ እንደነበር ተገለፀ

አዲስ አበባ፡- በሀገሪቱ ባለፉት ዓመታት የመንግሥት ከፍተኛ አመራሮችና ባለሀብቱ በቅንጅት ሲፈፀሙ የነበሩት የተደራጀ ሌብነት ከፌደራል ሥነ ምግባርና ከፀረሙስና ኮሚሽኑ አቅም በላይ እንደነበር ተገለፀ። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር አቶ አየልኝ ሙሉዓለም ለጋዜጣው ሪፖርተር ትናንት እንደተናገሩት፤... Read more »

ቴክኖሎጂው የኢንቨስትመንት ፍሰቱን ለመጨመር ሚና እንዳለው ኮሚሽኑ አስታወቀ

አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ይፋ ያደረገው አዲሱ የኢንቨስትመንት መመሪያ ቴክኖሎጂ (‹‹አይ ጋይድ››) ባለሀብቶች ባሉበት ቦታ መረጃ ተደራሽ በማድረግ የኢንቨስትመንት ፍሰቱን ለመጨመር ትልቅ ሚና እንደሚኖረው ኮሚሽኑ አስታወቀ፡፡ በኮሚሽኑ የኢንፎርሜሸን ቴክኖ ሎጂና መረጃ... Read more »

የኢትዮ – ኤርትራ መንገድ መዘጋቱን አስመልክቶ መንግሥት አስተያየት ከመስጠት ተቆጠበ

– የፀጥታው ምክር ቤት ተለዋጭ አባል የነበረችው ኢትዮጵያ በደቡብ አፍሪካ ትተካለች – ከ44  ሺህ በላይ ሕገ ወጥ ስደተኞች እንዲመለሱ ተደርጓል አዲስ አበባ፡- በኢትዮ-ኤርትራ ዳግም ግንኙነት ክፍት የተደረጉ መንገዶች ከትላንት በስቲያ መዘጋታቸውን የዛላንበሳ... Read more »