
የዛሬው የፍረዱኝ ዝግጅታችን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ አንድ ልዩ ስሙ ቦሌ ሚካኤል ይወስደናል።ይኸውም፡ «አቶ ተላይነህ አዱኛ የተባሉ ግለሰብ በካርታ ተለክቶ ከተሰጣቸው መሬት ውጪ በሕገ ወጥ መንገድ የመንግሥትን መሬት... Read more »

የአፍሪካ መዲና የሆነችው አዲስ አበባ፣ ለአሽከርካሪም ሆነ ለእግረኛ እምብዛም ምቹ አይደለችም። የአሽከርካሪም ሆነ የእግረኛ መንገድ በብዛትም በጥራትም የሌላት ከመሆኑ በተጨማሪ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተለይ በሥራ መግቢያ እና መውጫ ሰዓት በየተሽከርካሪ መንገዱ እየተፈጠረ... Read more »

የዛሬው ፍረዱኝ አምድ ዝግጅታችን በኢትዮጵያ የመንግሥት ሠራተኞች ማኅበራዊ ዋስትና አስተዳደር በአዲስ ባካሄደው የሠራተኞች የሥራ ምደባ ጋር ተያይዞ የተፈጠረ ውዝግብን የሚያስቃኝ ነው፡፡ «በኢትዮጵያ የመንግሥት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር እንደ አዲሰ ያደረገው የሥራ ምደባ... Read more »

በምርመራ ጋዜጠኝነት በርካታ ተግባራት የሚሰሩ ቢሆንም መልስ ያገኙ ጉዳዮች ከምን ላይ ደረሱ የሚለውን ማረጋገጥ የጋዜጠኛው አንዱና ዋነኛው ተግባር ነው:: ከዚህ አንጻር ምርመራው የተዋጣለትና ጥንቅቅ ያለ እንዲሆን ለማስቻል ምላሽ ያገኙ የምርመራ ዘገባዎች ምላሽ... Read more »
የዛሬው የፍረዱኝ ዓምድ ዝግጅታችን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 ቀበሌ 04 በተለምዶ አየር ጤና፣ ካራ ተብሎ ወደሚጠራው ሰፈር ይሰደናል፡፡ ዝግጅቱም ወይዘሮ እጅጋየሁ በላይ እና አቶ ዳዊት ተስፋዬ... Read more »

የዛሬው ፍረዱኝ አምድ ዝግጅታችን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 በተለምዶ ግንፍሌ ሺ ሰማኒያ ተብሎ ወደሚጠራው ሰፈር ይስደናል:: ዝግጅት ክፍሉም በወይዘሮ ትዕግስት ጥበቡ እና በአራዳ ክፍለ ከተማ እንዲሁም በአራዳ... Read more »

ከፍል አንድ የዛሬው የፍረዱኝ አምድ ዝግጅታችን የጉለሌ እና የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተሞችን እንዲሁም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቤቶች ልማት አስተዳደርን መዳረሻው ያደረገ ነው። «በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የሚገኘውንና በ1968 ዓ.ም ወላጅ አባቴ... Read more »

*‹‹በፈፀሙት የሥነ-ምግባር ጉድለት የተወሰደ እርምጃ ነው›› የመንግሥት አካላት ጉዳዩ በአዲስ አበባ ከተማ በወርሃ ጥቅምት 2015 ዓ.ም በተለያዩ ትምህርት ቤቶች መጠነኛ ግጭቶች ተከስተው እንደነበር አይዘነጋም። መረጃዎች እንደሚያሳዩትም፤ የግጭቱ ቅጽበታዊ መንሰኤ የኦሮሚያ ብሔራዊ... Read more »

አርመን ትምህርት ቤት ማነው? የኮቭሮኮፍ አርመኒያ ትምህርት ቤት አፄ ኃይለስላሴ አርመኖች በስደት ወደ ኢትዮጵያ በመጡበት ወቅት ልጆቻቸውን ማስተማሪያ ይሆን ዘንድ ቦታው ለትምህር ቤት አገልግሎት ብቻ እንዲጠቀሙበት በነፃ የተሰጣቸው መሆኑ ይታወቃል። መገኛው በአራዳ... Read more »

ስኳር በአሁኑ ወቅት አንገብጋቢ ከሚባልበት የሰው ልጅ ፍላጎት ላይ ደርሷል፡፡የስኳር አቅርቦትና ፍላጎቱ ባለመጣጣሙም እጥረቱ ጎልቶ ዋጋውም አሻቅቦ ይገኛል። ‹‹በመጋዘን የስኳር ክምችት የለም›› የሚባልበት ደረጃም ተደርሷል። ለመሆኑ ይህ ችግር እንዴት ተከሰተ? አሁናዊ ችግሮችና... Read more »