
በኢትዮጵያ ህዝብ ዘንድ ሰፊ የጋራ እሴቶች አሉ።የተለያየ ቋንቋ እና ባህል ያላቸው ኢትዮጵያውያን ልዩነት ብቻ ሳይሆን አንድ የሚያደርጋቸው ብዙ ጉዳዮች አሏቸው።ከዚህ መካከል ተጠቃሹ የጠነከረ የእርስ በርስ ግንኙነት እና መተባበር አንደኛው ነው።እነዚህ ኢትዮጵያውያን በአገር... Read more »

ዶክተር ጉቱ ቴሶ የምጣኔ ሀብት ባለሙያ ናቸው፡፡ ምዕራብ ወለጋ አይራ ወረዳ አይራ ከተማ ነው የተወለዱት፡፡ ከመጀመሪያ እስከ ሁለተኛ ደረጃ በዚያው አካባቢ ተምረዋል፡፡ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ሐሮማያ ዩኒቨርሲቲ ነው በምጣኔ ሃብት ትምህርት ዘርፍ ተመርቀዋል፡፡... Read more »

በዓለማችን በተለያዩ አገራት ከሚኖሩ የኢትዮጵያውያን ዲያስፖራዎች ውስጥ ወደ ሀገራቸው ተመልሰው በኢንቪስትመንት መስክ የተሰማሩ በርካቶች ናቸው፡፡ እነዚህ የዲያስፖራ አባላት በአንድ አቅፎ የሚያዝ ጥምረት ደግሞ በእጅጉ አስፈላጊ ነው፡፡ ቀደም ሲል በየክልሉ የተመሠረቱ የዲያስፖራ ማህበራት... Read more »

የህብረተሰቡን የመልካም አስተዳደርና የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን እየነቀሰ በየሳምንቱ ለንባብ የሚበቃው ፍረዱኝ የተሰኘው አምድ በ2013 በጀት አመት በርካታ ጉዳዮችን አስተናግዶ መልካም ውጤቶችን አግኝቷል፡፡ በፍረዱኝ አምድ ሃሳባቸውን አጋርተውና የአዲስ ዘመን ጋዜጠኞችም ተከሰቱ የተባሉትን የመልካም... Read more »

ሁልጊዜም ከመንጋቱ በፊት ድቅድቅ ጨለማ ይሆናል። በምሽትና በንጋት ሽግግር ውስጥ ያላለፈ ሀገርና ትውልድ የለም። ብርቱው ጨለማ የንጋቱ ጸዳል አብሳሪ ስለሆነ፣ መቼም ቢሆን “ይኼ ምሽት እንደጨለመ ቢቀርስ?” ወይንም ‘ንጋት ባይመጣስ?’ ብለን አንሠጋም። ንጋቱ... Read more »

በሐሰት የቱንም ያህል ትርክት መደርደር ቢቻል መቼም ቢሆን እውነት ሊሆን አይችልም፡፡ ለተወሰነ ጊዜ ውሎ ቢያድር እንጂ እውነቱ ራሱ ውሸቱን ይገልጠዋል፡፡ ባዶነቱንም በአደባባይም ያስጣጣዋል፡፡ የአሸባሪው ትርክት፣ የአይጥ ምስክር ድምቢጥ እንዲሉ በምዕራባውያኑም ጭምር የታገዘ... Read more »

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሚያዝያ 28 ቀን 2013 ዓ.ም ባካሄደው 6ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 13ኛ መደበኛ ስብሰባው ከሚኒስትሮች ምክር ቤት “ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ(ህወሓት)” እና “ሸኔ” በሽብርተኝነት እንዲሰየሙ የቀረበለትን የውሳኔ ሃሳብ መርምሮ... Read more »

በአዲስ አበባ ከተማ መሠረታዊ የምግብ ፍጆታ እቃዎች አቅርቦት እጥረት በየጊዜው የሚስተዋል እና እስካሁን ያልተቀረፈ ችግር ነው። የመዲናዋ ነዋሪዎች በዕለት ተዕለት ኑሯቸው አስፈላጊ የሆኑ መሠረታዊ የምግብ ፍጆታ እቃዎች በሚፈልጉት መጠን እና ልክ ለማግኘት... Read more »

ሀገራት አንድ ሰው ማድረግ ያለበት ነገርና ማድረግ የሌለበት ነገር ምን እንደሆኑ በየሀገራቱ ህጎች ሰፍረው ይገኛሉ። በሀገራችን ኢትዮጵያም ዜጎች በህገ-መንግስቱም ሆነ በሌሎች ህጎች የተሰጣቸውን መብቶች ሲጠቀሙ በምን አግባብ እንደሆነ ዝርዝር ህጎች ተቀምጠው ይገኛሉ።... Read more »

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የኢትዮጵያውያን የአንድነት መሠረት ያጸና ነው። ምንም እንኳን ኢትዮጵያውያን መካከል የተለያየ አመላካከትና እሳቤ ቢኖርም የግደቡ ግንባታ አንድ ሆነው ለአንድ ዓላማ እንዲሰለፉ ያስገደደ ፕሮጀክት ነው። ግድቡን የኢትዮጵያውያን የህልውና መሠረት ነውና... Read more »