«በፍርድ ቤት ላይ አለመተማመን አገዛዙ ላይ እምነት ማጣት ነው» – የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ሰለሞን አረዳ

ከአዲስ አበባ ከተማ 155 ኪሎ ሜትር ርቃ በምትገኘው ኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ገብረጉራቻ ከተማ ተወልደው አድገውበታል፡፡ የአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውንም የተከታተሉት በእዚህችው ትንሽ ከተማ ውስጥ ነው። ለትምህርት የነበራቸው ፍላጎትና ታታሪነት የአዲስ... Read more »

‹‹የትላንቱን የፖለቲካ አካሄድ መደገፍ ማለት ህዝብ ዳግም እንዲበደል ማገዝ ማለት ነው›› – አቶ ትዕግስቱ አወል፤አንድነት ለዴሞክራሲ እና ለፍትህ ፓርቲ ሊቀ መንበር፤

የዛሬ እንግዳችን የተወለዱት በቀድሞ አሰብ አውራጃ በ1960 ዓ.ም ነው።የመጀመሪያና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአሰብና በአዲስ አበባ ተከታትለዋል።በትምህርታቸውም በመቀጠል ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በቋንቋና በታሪክ ተቀብለዋል።የሁለተኛ ዲግሪያቸውንም በኢዱኬሽናል ሪሰርች ኤንድ ዴቨሎፕመንት በ2004 ከአዲስ... Read more »

መስጊድ የሚያሰሩት መነኩሴ

የዛሬው የዘመን እንግዳችን የ47 ዓመት አባት ናቸው። እኚሁ የሃይማኖት አባት ታዲያ ውልደታቸውና እድገታቸው በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሐረርጌ ቢሆንም በአገልግሎታቸው ምክንያት በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች ለመኖር ተገደዋል። እንግዳችን ለትምህርት ባላቸው ልዩ ፍቅርና ብርታት ከአንደኛ... Read more »

«ህወሃትም ቢሆን አብዮታዊ ዴሞክራሲ መስመሩን አውጥቶ ከጣለ እኛን መቀላቀል የማይችልበት ምክንያት አይኖርም» – አቶ ሙላቱ ገመቹ የመድረክ ስራ አስፈፃሚ አባልና የኦፌኮ ምክትል ፕሬዚዳንት

የዛሬ የዘመን እንግዳችን አቶ ሙላቱ ገመቹ ይባላሉ። የተወለዱት ምዕራብ ወለጋ ጊምቢ አውራጃ ቦጂጨቆር በሚባል ወረዳ ውስጥ በ1945 ዓ.ም ነው። እድሜያቸው ለትምህርት እንደደረሰ የቦጂ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ዘማናዊ ትምህርትን ተከታተሉ።የ2ኛ ደረጃ ትምህርታቸውን... Read more »

«ከውጭ የመጣነው አክቲቪስቶችና ፖለቲከኞች የዴሞክራሲ ሂደት ጊዜ እንደሚፈልግ መረዳት አለመቻላችን ያሳዝነኛል» – አቶ አሚን ጁንዲ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ፕሬዚዳንት አማካሪ

የተወለዱትና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን የተከታተሉት በቀድሞው ባሌ ክፍለሃገር መንደዮ አውራጃ ደንበል በምትባል ትንሽ ከተማ ውስጥ ነው። ሁለተኛ ደረጃ ሲደርሱ ግን በአካባቢያቸው ሁለተኛ ደረጃ ባለመኖሩ ወደ ባሌ ሮቤ ተሻግረው ዘጠነኛና አስረኛ ክፍልን ተምረዋል።... Read more »

<> – ዶክተር አለማየሁ አረዳ

የዛሬው የዘመን እንግዳችን ዶክተር አለማየሁ አረዳ ይባላሉ።ተወልደው ያደጉት በቀድሞው አርሲ ጠቅላይ ግዛት በ1942 ዓ.ም ነው። ያሳደጓቸው አባታቸው መምህር ስለነበሩ በሥ ራቸው ባህሪ ምክንያት የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸው በግዛቱ ስር ባሉ የተለያዩ ከተሞች ውስጥ... Read more »

“ታሪክ እያወራሁ ታሪክ ሣልሠራ እንዳላልፍ ነው ልጠነቀቅ የሚገባኝ” ዶክተር ብርሃነመስቀል ጠና

ተወልደው ያደጉት በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ነጆ ከተማ ውስጥ ነው:: የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን እዛው ነጆ ከተማ በሚገኘው ሌተናል ኮሎኔል አብዲሳ አጋ ትምህርት ቤት የተማሩ ሲሆን የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ደግሞ በነጆ ከፍተኛ... Read more »

«ዘንድሮ የግብርና ልማታችን መንታ ገጽታዎች ያሉት ነው» አቶ ሳኒ ረዲ – የግብርና ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ

የሀገራችን ግብርና በተስፋና በስጋት ውስጥ ይገኛል። በአንድ በኩል ለግብርና ሥራው ትኩረት በመሰጠቱና ለዘንድሮው የ2011/2012 ምርት ዘመን የተሳካ ቅድመ ዝግጅት በመደረጉ እንዲሁም ለእርሻ ሥራ አመቺ የሆነ የዝናብ ስርጭት መኖሩ የዘንድሮውን የምርት ዘመን የተሻለ... Read more »

<> – ፕሮፌሰር ፍሰሀጽዮን መንግስቱ

የዛሬው እንግዳችን ፕሮፌሰር ፍሰሀጽዮን መንግስቱ ይባላሉ። ኤርትራ ውስጥ በ1939 ዓ.ም ነው የተወለዱት። ከኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ ጋር አንድ ትምህርት ቤት በወቅቱ ልዑል መኮንን የተሰኘው ትምህርት ቤት ነው የተማሩት። 12ኛ ክፍልን ሲያጠናቅቁ ወደአዲስ... Read more »

‹‹ኢህአዴግ የቀጣዩ ዘመን ምርጥ ፓርቲ እንዲሆን በርካታ ስራዎችን ሰርተን ለትውልድ እናስረክባለን›› – አቶ ተስፋዬ ቤልጅጌ፤ የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ አባል

ተወልደው ያደጉት በደቡብ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ነው። የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በገዜ ጎፋ ወረዳ አማሮ አንደኛ ደረጃ ትምርት ቤት የተከታተሉ ሲሆን፣ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ደግሞ በሳውላ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት... Read more »