የተወለዱትና 1ኛደረጃ ትምህርታቸውን የተማሩት በኦሮሚያ ክልል ሆሮ ጉድሩ ወለጋ ዞን ጃርቴ ወረዳ ገበሬ ማህበር ነው። በትምህርታቸው ጎበዝ በመሆናቸው በአምስት ዓመት ውስጥ ብቻ የአንደኛ ደረጃን ትምህርት አጠናቀው ወደ 2ኛ ደረጃ መሸጋገር ችለዋል። ይሁንና... Read more »
በአሰብ የነበራቸውን ቆይታ ደጋግመው ቢያነሱት አይጠግቡትም። ከልጅነት እስከ እውቀት ኖረውበታል። ብዙ ነገሮች ተምረዋል፣ ከትንሽ እስከ ትልቁም ሰርተዋል ። ለስደት የበቁትም ከእዛው ስለሆነ ዛሬም አካባቢውን እንደሚናፍቁት ይናገራሉ። የስደትን አስከፊነት ሲያነሱ ደግሞ “ማን እንደ... Read more »
አገራዊ ኃላፊነት በመሸከም የሰሩ ናቸው። ይሄ ልፋታቸው ጥንካሬና ታታሪነታቸው የክብር ዶክትሬት አስገኝቶላቸዋል። በተለይ በወባ የሚሞቱ ሰዎችን በመታደግ እና ስርጭቱን ለመግታት በተሰራው ስራ በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳሉ። በኢትዮጵያ በአንዳንድ አካባቢ በ1990 ዓ.ም ወባ የሰውን... Read more »
በሃሳብ ልዩነቶችን አምኖ፣ ተቀብሎ፣ ተቻችሎ መኖር ለእኔ ትልቅነት ነው። እነዚህ 27 ዓመታት ተዘርተዋል የምንላቸው ሃሳቦች አሁን ላይ ለመበጣበጣችን ምክንያት ሊሆን የቻሉት በአግባቡ ስላልተሰራባቸው ነው የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ በዓለም አደባባይ ከፍ አድርገው እንዲውለበለብ... Read more »

ለበርካታ ዓመታት በመምህርነት ሙያና በፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎች ሕይወታቸውን አሳልፈ ዋል። በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎችም ከመጀመ ሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት እስከ ዩኒቨርሲቲ በመምህ ርነት ሠርተዋል፤ በአመራርነትም አገልግለዋል። በሚጽፏቸው ጽሑፎችና በሚያደርጓቸው ንግግሮች እንዲሁም በፖለቲካዊ እንቅስቃሴ በርካታ... Read more »
ከሻሻመኔ ከተማ ወደ ሐዋሳ በሚወስደው መንገድ ላይ በግምት ሦስት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ እንገኛለን። ወደ አንድ ሰፊ ግቢም አመራን። በሥፍራው እንደደረስን የመጣንበትን ጉዳይ አስረድተን እንድንጨዋወት ብንጠይቃቸው የግቢው ባለቤት በቀላሉ በጀ የሚሉ አልነበሩም።... Read more »
ቤተሰባቸው በመርካቶ እና በሐረር የታወቁ ነጋዴዎች ናቸው። የሐረሩ ሚሊየነር እየተባሉ በብዙዎች ዘንድ ይታወቃሉ። በንግድ ህይወታቸው ከጨርቃጨርቅ ምርቶች ጀምሮ እስከ መስታወት እና መድሐኒት ንግድ ኢትዮጵያ ውስጥ ለግማሽ ምዕተ ዓመት በዘለቀ የአስመጪነት ስራ ተሳትፈዋል።... Read more »
የሦስት መንግሥታት ታሪክ አዘል መጽሐፍ መሆናቸውን ከጉሮሮአቸው የሚፈልቁት ቃላቶች ይናገራሉ። ህገ መንግሥቱ እንዴት ተረቀቀ? እነማን አገልግለውበት አለፉ?፤ እነማንስ ጥሩ ሥራ ሠሩ? ወዘተ… የሚሉትን ጥያቄ ምላሽ የሚሰጥ ሰውም ከእርሳቸው ውጪ የዓይን እማኝ ያለ... Read more »

ወይዘሮዋ ከባለቤታቸውና ከልጆቻቸው ጋር እጅ ለእጅ ተያይዘው በቀይ ባህር ዳርቻ ሽር ብትን ብለዋል። ከምጽዋ ወደብ ላይ መልህቃቸውን ጥለው የቆሙ መርከቦች እና ጀልባዎች እየተመለከቱ ተንሸራሽረዋል። ጀልባዎቹን ማዕበል ወዲህ ወዲህ ሲላጋቸው አይተዋል። ከባህሩ ዳር... Read more »
ልጅነት ሲታወስ የተወለዱት በቀድሞ አጠራሩ ወለጋ ጠቅላይ ግዛት ነቀምት አውራጃ ነቀምት ከተማ ልዩ ሰሙ ሆስፒታል በሚባል ሰፈር ነው። የመምህራን ልጅ እንደሆኑ የሚናገሩት ዶክተር ገመቺስ ከወላጅ እናታቸው ጌጤ ወዬሳና ከወላጅ አባታቸው አቶ ማሞ... Read more »