የዛሬው የ“ህይወት” አምድ እንግዳችን ለሀገራችን ያበረከቱት አስተዋጽኦ በተለይ በትምህርት ዘርፍ ከልጅነት እስከ እውቀት ዘመናቸው የሠሩትን ሥራ፣ የሀገር ወዳድነት ስሜታቸውና ሌሎችም የህይወት ቆይታቸው ብዙ ነገር ይነግረናል። ውልደት እና ዕድገት ውልደታቸው ጅማ ሶኮሩ ነው።... Read more »
ጠዋት ታይቶ ረፋድ ላይ እንደሚጠፋ ጤዛ፤ ዛሬ ላይ በዙሪያችን የምናያቸው ነገሮች ሁሉ ነገ ላይገኙ ይችላሉ። ይህን ዓይነት ክስተት በብዙ ሰዎች ሕይወት ውስጥ አልፎ ይታያል። ታላቅ ሥራን የሠሩና በክብር የቆዩ ሰዎች ተረስተው፤ ደግሞ... Read more »
የአንድ አንድ ሰዎች ታሪክ በሥራቸው ውስጥ ይገኛል፤ የአንዳንዶች ደግሞ ሥራቸው እንዳለ ሆኖ ታሪካቸው በስማቸው ይጻፋል። የቀደሙት ስማቸው ሳይጠራ በሥራቸው ውስጥ የገነኑ ናቸው፤ እነርሱ ሳይሆኑ ሥራቸው የተዘመረለት። እንደውም በዓለማችን ላይ የሚበዙት እንዲህ ያሉት... Read more »
የኢትዮጵያን ፖለቲካ አሳምረው ያውቁታል። ከ60ዎቹ የተማሪዎች እንቅስቃሴ እስከ «ቅንጅት» በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪም ተሳትፈዋል። ጀርመን ከገቡ ጀምሮ ለ17 ዓመት ያህል ፅዋ ያልጠጡበት የፖለቲካ ማህበር የለም። በአውሮፓ የኢትዮጵያ ተማሪዎች ማህበርንና የኦሮሞ ፖለቲካ ድርጅቶችን ያውቋቸዋል።... Read more »
እትብታቸው በጥንታዊቷ ሐረር ከተማ ትልቁ ገበያ እየተባለ በሚጠራው አካበቢ ነው የተቀበረው። ውልደታቸው ከሐረሪ ቢሆንም ቅሉ ያደጉትም ሆነ እስከ እርጃና ዘመናቸው የኖሩት በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ነው። 1ኛና 2ኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በወሰን ሰገድና... Read more »
ትውልድና ዕድገት የአቶ ለገሰ ዘሪሁን እና የወይዘሮ ሙሉሸዋ ክንፈ የአብራክ ክፋይ የሆኑት አቶ ነብየልዑል ተወልደው ያደጉት በመዲናችን አዲስ አበባ ነው። አቶ ነብየልዑል የሚታወቁት በአባታቸው ስም በመጠራት ቢሆንም አልፎ አልፎም በአባታቸው ስም... Read more »
ጉስቁል ካለችው ቤት ውስጥ ዘልቄያለሁ። ጣሪያው እጅግ ዝቅ ከማለቷ የተነሳ ከወለሉ ጋር ሊገናኝ ምንም አልቀረውም:: ከዚህች ጣሪያ ሥር ሰው ይኖራል ብሎ ለመገመትም አዳጋች ነው:: ጭራሮ ለማስቀመጥ እንኳን አይመችም:: አካባቢው ንፅህና የናፈቀው ነው::... Read more »
አዛውንቱ ዕድሜያቸው እየገፋ ነው። ከጥቂት ጊዚያት ወዲህ ደግሞ ድካምና ህመም ያንገላታቸው ይዟል። በእርጅና ምክንያት ቤት መዋል ከጀመሩ ዓመታት ተቆጥረዋል። ሁሌም ገና በጠዋቱ በሞት ያጧቸውን ሚስታቸውን እያሰቡ ይተክዛሉ። የዛሬን አያድርገውና በትዳራቸው ደስተኛ ሆነው... Read more »
አዲስ ዘመን፡- እንኳን ለፋሲካ በዓል በሠላም አደረሰዎ እያልኩ በአሁኑ ወቅት በአገሪቱ ያለውን ሁኔታ እንዴት ይገነዘቡታል። ለችግሮቹስ መፍትሄ እንዴት ይመጣል ብለው ያስባሉ? መጋቤ ዘሪሁን፡- በቅድሚያ የፋሲካ በዓል ስለሆነ እንኳን አደረሳችሁ ማለት እፈልጋለሁ። በዓሉ... Read more »
ለረጅም ዓመታት በውትድርና ዓለም ውስጥ ነው የቆዩት፡፡ በጤና እክል ከወታደር ቤት ከተገለሉ በኋላ በግል ድርጅት ውስጥ ተቀጥረው መስራት ጀመሩ፡፡ ነፃ ፕሬስ ሲጀመር በዋናነት ካቋቋሙት ሰዎች አንዱ ነኝ የሚሉት የ65 ዓመት አዛውንት በተለያዩ... Read more »