እንቁጣጣሽ፣ ገና ወይም ጥምቀት ወይም ፋሲካ በዓል መቼ እንደሆነ ዘንግተዋል እንበል።የከፈቱት ሬዲዮ ወይም ቴሌቪዥን በግድ ያስታውስዎታል።በቤትዎ ውስጥም ይሁን በታክሲ እየሄዱ የተለቀቀ ማስታወቂያ ‹‹እንዴ በዓል ደረሰ እንዴ?›› እንዲሉም ያደርግዎታል።ሬዲዮ እያዳመጡ የበዓል ዘፈን ሲለቀቅ... Read more »

የመጽሐፉ ፀሐፊ አቶ ብሩህ ዓለምነህ ሲሆኑ ከዚህ ቀደም ፍልስፍና ፩ እና ፪፤ እንዲሁም ባለፈው ዓመት መስከረም 2010 ዓ.ም ፡፡ ያሳተሙትን ‹‹የኢትዮጵያ ፍልስፍና››ን መጽሐፍ እንካችሁ ብለውናል፡፡ እንደ ማሳሰቢያ ይቆጠር! ይህ ሙያዊ አስተያየት ሳይሆን... Read more »

በአንድ ማኅበራዊ ግንኙነት አጋጣሚ ከንባብ ጋር በተነሳ ርዕሰ ጉዳይ ላይ አንድ ግለሰብ እንዲህ ሲል ሃሳቡን ሲሰጥ ሰማሁ፤ «ማንበብ ምን ይሠራል? መጻሕፍት በተለያዩ ሰዎች ሃሳብ የተሞሉ ናቸው። ታሪክም ቢሆን በጸሐፊው እይታ የሚጻፍ ነው።... Read more »
‹‹ጀግናን ማን ይዘክራል?›› ከተባለ ቀዳሚው መልስ የሚሆነው ኪነ ጥበብ ነው።የታሪክ መጽሐፎች ሁነቱን ያስቀምጣሉ ኪነ ጥበብ ወደ ድርጊት በቀረበ መንገድ ታሪኩን ያሳያል፤ ይዘክራል።ኪነ ጥበብ ሲባል የግድ ቴአትርና ፊልም፣ ዘፈንና ግጥም ብቻ አይደለም።በኪነ ጥበብ... Read more »
የሥነ ጽሑፍ ባለሙያዎች ሥነ ቃል ከአካባቢ አካባቢ ሊለያይ እንደሚችል ያስረዳሉ። ነገሩም ግልጽ ነው፤ አንድ አካባቢ የሰማነው የቃል ግጥም ሌላ አካባቢ የተወሰነ ለውጥ ሊኖረው ይችላል። ምሳሌያዊ አነጋገር እንኳን ከቦታ ቦታ የተወሰነ ልዩነት ሊኖረው... Read more »
«አሰብ፤ቀይ ባሕርና ወደባችን በዚያን ጊዜ» በሚል ርእስ በደራሲ ዮሐንስ ተፈራ የተዘጋጀ አዲስ መጽሐፍ መጋቢት 28 ቀን 2011 ዓ ም በኢቫንጀሊካል ድኅረ ምረቃ ኮሌጅ የስብሰባ አዳራሸ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፤የሥነ ጽሑፍ ባለሙያዎችና የታሪክ ምሁራን... Read more »
ስለንባብና መጻሕፍት ጠልቀው የተረዱ ሰዎች ሲናገሩ «ማንበብ አእምሮን ወደ ሥራ የሚያሰማራ ተግባር ነው» ይላሉ። አልፎም «መጻሕፍትም ሆኑ ንባብ ለአእምሮ ምን ያደርግለታል?» የተባለ እንደሆነ ለሰውነት የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ምን ይጠቅማል ብሎ እንደመጠየቅ ነው... Read more »
በኢትዮጵያ እና በግብፅ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ላይ ትኩረቱን የሚያደርገው እና በአቶ ግርማ ባልቻ የተከተበው መጽሐፍ የፊታችን አርብ ሚያዝያ 11 ቀን 2011ዓ.ም ማምሻውን በ11 ሰዓት በዋቢ ሸበሌ ሆቴል ይመረቃል። ይህ ልዩ ትኩረቱን የዲፕሎማሲ ግንኙነት... Read more »
በሰዓሊ ዘሪሁን የትምጌታ የተዘጋጁ ስዕሎች ለእይታ የቀረቡበት «ስንክሳር» የስዕል አውደ ርዕይ ከትናንት ጀምሮ ለእይታ ክፍት ሆኗል። በቅዱስ ጊዮርጊስ ጎላ የሥነ ጥበብ ማዕከል ለእይታ የቀረቡት ስዕሎች፤ በቁጥር አንድ መቶ ሃያ ሦስት መሆናቸውን የሥነ... Read more »
በእንድቅትዮን የኪነጥበብ ቤተሰብ፣ አለን የበጎ አድራጎት ማኅበር እና ኑሃሚን ፕሮዳክሽን ከዋቢ ሸበሌ ሆቴል ጋር በመተባበር የተዘጋጀ የገቢ ማሰባሰቢያ የሥነ ጽሑፍ ምሽት ነገ ሚያዝያ 7 ቀን 2011ዓ.ም ማምሻውን ከ11፡00 ሰዓት ጀምሮ በዋቢ ሸበሌ... Read more »