‹‹እኛ ለመለወጥ ካልተዘጋጀን … መሪ ቢቀያየር ለውጥ አይመጣም›› – ዑስታዝ አቡበከር አህመድ

ምስክር ጌታነው ሚዲያና ፕሮሞሽን መጋቢት 9 ቀን 2011 ዓ.ም በብሔራዊ ቴአትር ‹‹ኢትዮጵያ ዛሬ እና ነገ›› በሚል ርዕስ ባዘጋጀው የዲስኩር፣ የወግ፣ የግጥም እና የሙዚቃ መርሃ ግብር ላይ ከቀረቡ የአዕምሮ ምግብ ንግግሮች የመጋቢ ሐዲስ... Read more »

ሞክሼዎቹ

ሞቅ ካለው መናሃሪያ መሀል ማደጉ ልጅነቱን በወከባ እንዲያሳልፍ አድርጎታል። ለእሱ ግርግርና ጨኸት ብርቁ ሆኖ አያውቅም። ከመኪኖች መግባትና መውጣት ጋር የሰዎችን ማንነት ጭምር ጠንቅቆ ያውቃል። ኪሱ በሌብነት የሚዳሰሰው፣ ተዘረፍኩ ብሎ የሚጮኸው፣ በስራ የሚሮጥና... Read more »

‹‹ወዴት ትሄዳላችሁ?! እኔ እኮ እዚህ ነኝ!››

ኢትዮጵያ የጥቁር ሕዝቦች የነፃነት ፋና ወጊ ተምሳሌት ሀገር ስለመሆኗ ብዙዎች በአደባባይ መስክረውላታል። እንደ ሌሎች የአፍሪካ ሀገራት በቅኝ ግዛት ያልተገዛች ብቸኛ አፍሪካዊት ሀገር በመሆኗ ለበርካታ የአፍሪካ ሀገራት የነፃነት ተምሳሌትና ለመላው ጥቁር ሕዝቦች ነፃ... Read more »

ተጽዕኖ ፈጣሪ ሰዎች

ልጆች እንዴት ናችሁ? በዚህኛው አምድ ላይ ታዋቂ ፈላስፋዎች፣ ጀግና የአገር መሪዎች፣ ሳይንቲስቶች እና ለዓለም ስልጣኔ የበኩላቸውን ድርሻ የተወጡ ሰዎችን እናስተዋውቃችኋለን። እስቲ ልጆች የዓለም ስልጣኔ እዚህ እንዲደርስ ትልቅ ድርሻ አላቸው የምትሏቸውና ከዚህ ቀደም... Read more »

አንዳንድ እውነታዎች ስለ በዓላት

 ልጆች! እንዴት ናችሁ? ዛሬ በአንዳንድ እውነታዎች ላይ ስለ በዓላት እንነግራችኋለን። እንደምታውቁት በአገራችን እንዲሁም በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚከበሩ በርካታ በዓላት አሉ። እነዚህም ምክንያታቸው የተለያ ሲሆን እንደየአገሩ ታሪክና ባህል መነሻነት ነው ሕዝብ የሚያከብራቸው። ሩቅ... Read more »

ፋሲካ እንዴት ይከበራል?

 ሰላም ልጆች እንዴት ናችሁ? ትምህርትስ ጥሩ ነው? ጎበዞች። ሰሞኑን ደግሞ ትምህርት የለም አይደል? ትክክል ብላችኋል! በዓል ስለሆነ ትምህርት ቤትም ከዓርብ ጀምሮ ዝግ ነው። ለመሆኑ ከጓደኞቻችሁ ጋር እንኳን አደረሳችሁ ተባብላችኋል? አዎን! በዓል ሲሆን... Read more »

‹‹ከአንገቴ በላይ የሚሠራው ምላሴ ብቻ ነው››

ጉስቁል ካለችው ቤት ውስጥ ዘልቄያለሁ። ጣሪያው እጅግ ዝቅ ከማለቷ የተነሳ ከወለሉ ጋር ሊገናኝ ምንም አልቀረውም:: ከዚህች ጣሪያ ሥር ሰው ይኖራል ብሎ ለመገመትም አዳጋች ነው:: ጭራሮ ለማስቀመጥ እንኳን አይመችም:: አካባቢው ንፅህና የናፈቀው ነው::... Read more »

‹‹ከ1960ዎቹ ወዲህ የተፈጠረብን አስተሳሰብ የአባቶቻችንን ጥበብ እንዳናይ አድርጎናል››ሰርፀ ፍሬስብሐት

ምስክር ጌታነው ሚዲያና ፕሮሞሽን መጋቢት 9 ቀን 2011 ዓ.ም በብሔራዊ ቴአትር ‹‹ኢትዮጵያ ዛሬ እና ነገ›› በሚል ርዕስ ባዘጋጀው የዲስኩር፣ የወግ፣ የግጥም እና የሙዚቃ መርሐ ግብር ላይ ከቀረቡ የአዕምሮ ምግብ ንግግሮች የመጋቢ ሐዲስ... Read more »

« በሬ ካራጁ …»

አዛውንቱ ዕድሜያቸው እየገፋ ነው። ከጥቂት ጊዚያት ወዲህ ደግሞ ድካምና ህመም ያንገላታቸው ይዟል። በእርጅና ምክንያት ቤት መዋል ከጀመሩ ዓመታት ተቆጥረዋል። ሁሌም ገና በጠዋቱ በሞት ያጧቸውን ሚስታቸውን እያሰቡ ይተክዛሉ። የዛሬን አያድርገውና በትዳራቸው ደስተኛ ሆነው... Read more »

«የአገሬን ሕግ ሳከብር ኃይማኖቴንም እንዳከበርኩ ይቆጠራል»- መጋቢ ዘሪሁን ደጉ

አዲስ ዘመን፡- እንኳን ለፋሲካ በዓል በሠላም አደረሰዎ እያልኩ በአሁኑ ወቅት በአገሪቱ ያለውን ሁኔታ እንዴት ይገነዘቡታል። ለችግሮቹስ መፍትሄ እንዴት ይመጣል ብለው ያስባሉ? መጋቤ ዘሪሁን፡- በቅድሚያ የፋሲካ በዓል ስለሆነ እንኳን አደረሳችሁ ማለት እፈልጋለሁ። በዓሉ... Read more »