ሜጀር ጄኔራል ገዛኢ አበራ ከአባታቸው ከቀኛዝማች አበራ ደስታ እና ከእናታቸው ከወይዘሮ ሙሉ አብርሃ በትግራይ ክልል በማዕከላዊ ዞን በአክሱም ከተማ በጥር ወር 1953 ዓ.ም ተወለዱ። የትምህርት ሁኔታ፤ • በአክሱም አብርሃ ወአጽበሃ ትምህርት ቤት... Read more »

በኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍ ታሪክ ታላቅ አስተዋጽኦ ያላቸው ደራሲ፣ ታሪክ አዋቂ፣ የታወቁ ዲፕሎማት፣ በቤተ ክህነት ትምህርትና በቋንቋ የተካኑ፣ ባለቅኔ፣ ገጣሚ፣ የዘመናቸውን ዕውቀት የቀሰሙ ምሁር፣ በአኗኗራቸው በምሳሌነት የሚታዩና ሠርተው የማይደክሙ ኢትዮጵያዊ ናቸው። እኒህ ሊቅ... Read more »

ኢትዮጵያ ከሰሜን እስከ ደቡብ፤ከምስራቅ እስከ ምዕራብ በተለያዩ ጊዜያት በርካታ ጀግኖችን ያፈራች አገር ናት። ወራሪ ኃይሎች የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት በመዳፈር በመዳፋቸው ስር ሊያስገቧት አስበው ብዙ ሞክረዋል። መሰል ተደጋጋሚ ሙከራዎችን ካደረጉት ወራሪዎች መካከል አውሮፓዊቷ ኢጣሊያ... Read more »

ዳራ እንደምን ሰነበታችሁ አንባቢዎቻችን? እንኳን በጤና ተገናኘን! የዛሬው ጉዳያችን ከሰሞኑ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባጸደቀው የንግድ ምዝገባና ፈቃድ የማሻሻያ አዋጅ ዙሪያ ያጠነጠነ ይሆናል። በኢትዮጵያ የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አሰጣጥን በተመለከተ “በሕዝብ እንደራሴዎች” የህግ... Read more »
በሕይወት ውስጥ አግኝቶ ማጣት እንዲሁም አጥቶ ማግኘት በሆነ ቅጽበት ሊፈራረቁ እና ባልታሰበ ሁኔታ ተከስተው ድንገት ሙሉ ነገሮችን በመልካም አልያም በመጥፎ መልኩ ሊቀይሩት ይችላሉ። እንደው እንደዘበትም ዕድሜ ልክ ጥረው ግረው ያፈሩት ጥሪት በአንድ... Read more »
መሠረተ ሃሳብ በታላቁ መጽሐፍ ውስጥ የተጠቀሰ በጣም የምወደው አንድ አባባል አለ። «ሁሉም ነገር በአግባቡ ይሁን» ይላል። ይህ በሁሉም ቦታ ሊጠቅም የሚችል፤ ምስጢሩን አውቀው ከተገለገሉበት ወርቃማ የሕይወት መርህ ሆኖ ሊመራ የሚችል ድንቅ ቃል... Read more »

«… አውሮጳ እንዲሁ ትናጋዋን፣ በፋሽስታዊ ነቀርሳ፣ታርሳ፣ ተምሳ፣ በስብሳ። ሂትለራዊ እባጭ ጫንቃዋን፣ እንደኮረብታ ተጭኗት፣ቀና ብላ እውነት እንዳታይ፣ አንገቷን ቁልቁል ጠምዝዟት፣ነፍሷን ድጦ ያስበረከካት፣ሥልጡን፣ ብኩን፣ መፃጉዕ ናት። እና ፈርቼ እንዳልባክን፣ ሲርቀኝ የኃይልሽ ውጋገን፣አንቺ ካጠገቤ አትራቂ፣... Read more »

መዋጃ ጤና ይስጥልኝ ውድ አንባብያን! ይህ ዓምድ “የሕግና ፍትህ” አምድ ተሰኝቷል። የዓምዱ መሰናዳት ዋነኛ ምክንያቶች ደግሞ ሁለት ናቸው። ሕግ በአንድ አገር ውስጥ የሚኖሩ ዜጎች ወይም የሕብረተሰብ ክፍሎች በጋራ ለመኖር በመሰረቱት ስርዓት ውስጥ... Read more »

ትከሻቸው ላይ ጣል ያደረጓትን ሻርፕ ወደፊት ሳብ አድርገው በአንድ እጃቸው ዓይናቸውን ይጠርጋሉ። በሌላ እጃቸው በርከት ያሉ ወረቀቶች እንዳሉት በመሙላቱ የሚያሳየውን ካኪ ፖስታ ይዘዋል። ሁኔታቸው ከላይ እስከታች እንድመለከታቸው አስገደደኝ። አንገታቸውን ወደ መሬት እንዳቀረቀሩ... Read more »

የተከበራችሁ የኢትዮጵያ ሕዝቦች በቅድሚያና ከሁሉም በፊት በባሕርዳር እና በአዲስ አበባ በሀገራችን ከፍተኛ የጦርና የሲቪል አመራሮች ላይ በተፈፀመው ሕገ ወጥና ዘግናኝ ፋሺስታዊ ግድያ የተሰማኝን ጥልቅ እና ልባዊ ኅዘን በራሴና በኢፌዴሪ መንግሥት ስም እየገለጽኩ... Read more »