
የስምንት ወር ነፍሰ ጡር ናት፡፡ ቁመቷ አጭር በመሆኑ ብዙዎች ነፍሰ ጡር መሆኗን ሲያዩ ይደናገጣሉ። ከዚህ ቀደም ኑሮዋን የምትገፋው በ‹‹ቡና ጠጡ›› ሥራ ነበር። አሁን ግን የመውለጃ ጊዜዋ እየተቃረበ በመምጣቱና ድካሙንም ስላልቻለችው ሥራዋን ለመተው... Read more »
በ2015 በጀት ዓመት በኢትዮጵያ ታላላቅ ሀገራዊ የጤና ጉዳዮች ተከናውነዋል። በበጀት ዓመቱ ኢትዮጵያ በሕክምናው ዘርፍ የደረሰችበትን እድገት የሚያሳይ ታላቅ ሀገራዊ የጤና አውደ ርዕይ ቀርቧል። የጤናውን ዘርፍ ሊያሻሽሉ የሚችሉ ልዩ ልዩ ቴክኖሎጂዎችና አዳዲስ አሰራሮችም... Read more »

ኢኮኖሚውን እንዲደግፍና ለብዙዎችም የስራ እድል በመፍጠር በርካቶችን ከድህነት እንዲያወጣ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራባቸው ካሉ ዘርፎች ውስጥ አንዱና ዋነኛው የአምራች ኢንዱስሪው ዘርፍ ነው። የአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ ሲነሳ ታዲያ የመድኃኒትና ህክምና መሳሪዎች ዘርፍም አብሮ ይነሳል።... Read more »

የጉበት በሽታ በዓይን በማይታዩ ተህዋስያን በተለይ ደግሞ ‹‹ሄፒታይተስ›› በሚባሉ ጥቃቅን ቫይረሶች ይከሰታል፡፡ የጉበት በሽታን ሊያስከትሉ የሚችሉት ቫይረሶች አምስት ቢሆኑም ዋናዎቹና የተለመዱት ግን ‹‹ሄፒታይተስ ቢ እና ሲ›› ናቸው፡፡ ይሁንና የጉበት በሽታ በሄፒታይተስ ቫይረስ... Read more »

በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ከተቀረጸው ዘላቂ የልማት ግቦች መካከል በወሊድ ወቅት ሕይወታቸውን የሚያጡ እናቶችን ቁጥር መቀነስ አንዱ ነው፡፡ ኢትዮጵያም ይህንን ግብ ለማሳካት ከፍተኛ ጥረት ከሚያደርጉ አዳጊ ሀገራት ተርታ ተመድባ ይህን የጤና ዘርፍ ለማሻሻል... Read more »
አንዳንድ ጊዜ በሰዎች ልቦና ውስጥ ህመም ሰዎችን እንደሚመርጥ ይታሰባል። በተለይም በየዋሁ ማህበረሰብ ዘንድ ህክምና የሚሰጥ ሰው የሚታመም አይመስልም። ምክንያቱም በሽታውን የሚያሸንፈው እርሱ ብቻ ነው ብለው ያምናሉ። በሕክምና ባለሙያዎች ላይ ያላቸው እምነት ከፍ... Read more »

እ.ኤ.አ በ2017 በወጣ ሪፖርት መሰረት በኢትዮጵያ 63 ከመቶ የሚሆኑ ለአቅመ ሄዋን የደረሱ እንስቶች ስለ የወር አበባ ከሌሎች ሰዎች ጋር አያወሩም፤ አይወያዩም። 22 ከመቶ የሚሆኑ ሴቶች ወይም እናቶች ብቻ ሴት ልጆቻቸው የወር አበባ... Read more »

ወይዘሮ ሄለን ጌታቸው ነዋሪነታቸው በአዲስ አበባ ከተማ ነው። ልጅ እንዲኖራቸው ከመወሰናቸው በፊት ከባለቤታቸው ጋር በመነጋገር የቅድመ እርግዝና ክትትል አገልግሎት ተጠቃሚ ለመሆን ችለዋል። አገልግሎቱን ለማግኘት ደግሞ የባለቤታቸው አነሳሽነት ቀዳሚውን ስፍራ ይይዛል። ‹‹ባለቤቴ ከእኔ... Read more »

ከኢትዮጵያ አጠቃላይ የሕዝብ ቁጥር 70 ከመቶ ያህሉ ወጣት ነው። ከዚህ ውስጥ ደግሞ አብዛኛዎቹ ዕድሜያቸው ከአስራ አምስት አመት በታች መሆኑን መረጃዎች ይጠቁማሉ።ይህ አሃዝ ኢትዮጵያን በቀጣይ በሁለንተናዊ መልኩ ሊለውጡ የሚችሉ በርካታ ቁጥር ያላቸው ወጣቶች... Read more »

የክረምት ስሜቱ ደብዛዛ ነው። ይህም ቢሆን ክረምት የሕይወትና ሕልውና ዑደት መሠረት ነው። የበጋ ወራት ፍስሐና ተድላ የክረምት ስጦታዎች መሆናቸውም የሚካድ አይደለም። በክረምት ሰማዩ ዝናብ ይለግሳል፤ መሬትም ረስርሳ ሕይወት ትሰጣለች። የሰው፣ እንስሳትና እጽዋት... Read more »