
አዲስ አበባ፡- ኢትዮጵያ የአፍሪካ ህብረት መስራችና የአፍሪካ የነፃነት ተምሳሌት ተደርጋ ብትቆጠርም የህብረቱን ሰንደቅ አላማ ከራሷ ሰንደቅ አላማ እኩል እንደማታውለበልብና ብሄራዊ መዝሙሯንም ከህብረቱ መዝሙር ጎን ለጎን እንደማታዘምር ተጠቆመ፡፡ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስና... Read more »

• በአማራ ክልል በደረሰው ጉዳት የተሰማውን ሀዘን ገለጸ • አጥፊዎችን ለህግ ለማቅረብ የሚደረገውን ጥረት እንደሚ ደግፍ አስታወቀ፤ አዲስ አበባ፡- የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኦዲፒ) በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደርና በክልሉ በሰሜን ሸዋ ዞን... Read more »

የጣና በለስ ቁጥር አንድ ስኳር ፋብሪካ ግንባታ በሚቀጥሉት ስምንት ወራት ጊዜ ውስጥ ተጠናቅቆ ወደማምረት ይሸጋገራል ተብሎ እንደሚጠበቅ የስኳር ኮርፖሬሽን አስታወቀ። ኮርፖሬሽኑ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ በላከው መግለጫ፤ በስኳር ኮርፖሬሽንና ካምስ (CAMC) በተባለ የቻይና... Read more »

• የአካባቢው የጸጥታ ችግር በቁጥጥር ስር ውሏል • ድርጊቱ የአማራና ኦሮሞ ህዝቦች አጀንዳ አይደለም አዲስ አበባ፡- ሰሞኑን በሰሜን ሸዋ ዞን አጣዬ አካባቢ ተከስቶ የነበረው የሰላምና ጸጥታ ችግር በቁጥጥር ስር መዋሉን የሰሜን ሸዋ... Read more »

ባለቤቴ የጉሙዝ ተወላጅ ነው። እኔ ደግሞ የኦሮሞ ተወላጅ፤ ሁለታችንም የብሄር ጉዳይ በመካከላችን ሳይኖር በትዳር ልጆች አፍርተን አብረን እንኖራለን። እኔን ከባለቤቴ ማነው የሚለየኝ፤ በማለት ሃሳባቸውን የሰጡት ወይዘሮ ድርቤ ጉማ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል በመተከል... Read more »

አዲስ አበባ፡- ኢትዮጵያ በ2012 መጀመሪያ ወራት ሳተላይቷን ወደ ኅዋ እንደምትልክ ተገለጸ። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሩያ እንዳሉት የሳተላይት ግንባታው በመጠናቀቅ ላይ በመሆኑ ኢትዮጵያ በ2012 መጀመሪያ ወራት የራሷን ሳተለይት ወደ ህዋ... Read more »

የኢፌዴሪ መንግስት በመንግስት ይዞታ የሚገኙ አንዳንድ ኩባንያዎች ወደ ግል ባለሀብት በሙሉ ወይም በከፊል ለማዞር ወስኖ እየሠራ ነው፡፡ ኢትዮ ቴሌኮም፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድን የመሳሰሉ ድርጅቶችንና የኃይል ማመንጨት፣ የመንገድ ግንባታ እና ሌሎች ኩባንያዎችን ወደ... Read more »

አዳማ፡– የህብረት ሥራ ማህበራት በወቅቱ ኦዲት አለመደረጋቸው ማህበራቱን ለችግር እየዳረገ መሆኑ ተገለጸ። የፌዴራል ህብረት ሥራ ኤጀንሲ በአዳማ ከተማ የበጀት ዓመቱን የስምንት ወራት አፈፃፀም በገመገመበት ወቅት እንደተገለጸው የማህበራቱ በወቅቱ ኦዲት አለመደረግ የማህበራቱን እንቅስቃሴ... Read more »

የደሴ ከተማ ነዋሪ የሆኑት ዳዊት አንዳር ጋቸው ባዮ ሜዲካል ኢንጀነር ሲሆኑ፣ የባህርዳር ኦክስጅን ማምረቻና ማከፋፈያ ውስጥ ማሽኖቹን የመቆጣጠርና ለትግበራ እንዲውሉ በተጨማሪም ሥርጭቶቹን የመምራት ሥራዎችን ሠልጥነዋል። ‹‹ማዕከሉ ገና መጀመሩ ነው፤ ሆስፒታል ላይ ለሁለት... Read more »

ወረዳው አድአ በርጋ ስፍራው ደግሞ ሞጎር በመባል ይታወቃል፡፡ በቦታው ስንድርስ የጠበቅነው ነገር ቢኖር ወደላይ እየተንቦለቦለ እና እየተጥመለመለ የሚወጣ ጥቁርም ነጭም ጢስ ነበር፡፡ ይሁንና በ137 ሄክታር መሬት ላይ ደልቀቅ ብሎ የተቀመጠው ትልቅ ፋብሪካ... Read more »