በሚቀጥለው አመት ለሚካሄደው ሀገራዊ ምርጫ መንግሥት የፖለቲካ ምህዳሩን በማስፋት፣ የምርጫና የተለያዩ የህግ የማሻሻል እርምጃዎችን በመውሰድ ላይ ይገኛል፡፡ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎችም ሰብሰብ ብለው ጠንካራ ተፎካካሪ እንዲሆኑ እንደሚያግዛቸው ቃል ተገብቶላቸዋል፡፡ መንግሥት እየፈጠረ ያለውን ምቹ... Read more »
አካባቢው በርከት ባሉ ሰዎች ተጨናንቋል፡፡ አብዛኞቹ ኀዘንና ትካዜ ይነበብባቸዋል። ጥቂት የማይባሉትም ስሜታቸውን መቆጣጠር ተስኗቸው ይጮሀሉ። በርከት ከሚሉት ገሚሶቹ በሰፊው መስክ ላይ የተሠራውን ግንባታ በማፍረስ እንጨቱን ይከምራሉ። ከእነርሱ መካከልም የውስጣቸውን ኀዘን አውጥተው የሚያለቅሱና... Read more »
አዲስ አበባ፡- የኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ(ኦዴፓ) ከኦነግ ጋር 16 ግዜ ሽምግልና ቢካሄድም ውጤት አልተገኘም ሲል ፤ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) በቅርቡ የተሻለ ሁኔታ እንደሚመጣና ሰላምም እንደሚሰፍን ተስፋ አለኝ ብሏል፡፡የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ(ኦፌኮ) በበኩሉ በኦሮሚያ... Read more »
አቶ አብዱልራህማን መሀዲ የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻ አውጪ ግንባር (ኦብነግ) መስራችና ዋና ጸሃፊ ናቸው፡፡ የተወለዱት በሶማሌ ክልል ቀብሪደሃር ሲሆን፤ ሶማሊያ ሞቃዲሾ ከሚገኘው ዩኒቨርሲቲ ማስተርስ ዲግሪ በማኔጅመንትና ቢዝነስ አድሚንስትሬሽን አግኝተዋል፡፡ በካሊፎርኒያ ስቴት ዩኒቨርሲቲም ትምህርታቸውን... Read more »
በርካታ ስራ ፈላጊ ዜጎች ደጃቸውን ዘወትር ያንኳኳሉ፡፡ የተሻለ ስራና ደመወዝ ለማግኘት በመጓጓትም ደጅ ይጠናሉ – ወደ ስራ አስቀጣሪ ኤጀንሲዎች፡፡ ይሁንና ስራና ሰራተኛን በህጋዊ መንገድ በማስተሳሰር ከሚገኘው ጥቅም የበለጠ ማታለል በተሞላበት ተግባር የሚታፈሰው... Read more »
ሥራ ፈላጊን ሥራ ለማስቀጠር የሚከናወን ማንኛውም ተግባር፤ የቃል ወይም የጽሑፍ ማስታወቂያ፣ የምዝገባ፣ የምልመላና የምደባን ተግባራት የሚያጠቃልል ሁሉ ‹‹ሥራና ሠራተኛን ማገናኘት›› ተብሎ እንደሚጠራ አዋጅ ቁጥር 632/2001 በግልጽ አስቀምጧል፡፡ ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ድርጅቶች ፈላጊን... Read more »
በምሥራቅ ጎጃም ዞን የጎዛምን ወረዳ የኮሙዩኒኬን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ሰሞኑን በፌስቡክ ገጹ ላይ ያሰፈረው ጹሑፍ የብዙዎች መነጋገሪያ ሆኗል፡፡ የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአብላጫ ድምፅ ያጸደቀው የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን ለማቋቋም... Read more »
ህዝብ የሚያነሳውን የህገመንግሥት ይከበርልን ጥያቄ እራሱ በማክበር ሊያሳይ እንደሚገባ የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ዶክተር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ገለጹ፡፡ ምክትል ርዕሰ መስተዳደሩ ከትናንት በስቲያ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በሰጡት መግለጫ፤ የትግራይ ህዝብ ህጋዊ በሆነው... Read more »
አዲስ አበባ፡- የሶማሌዎች መብት በሕገ መንግሥቱ መሰረት ከተከበረ መነጠል አስፈላጊ መሆኑን እንደማያምን የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ ግንባር አስታወቀ፡፡ የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጪ ግንባር ዋና ጸሐፊና መስራች የሆኑት አቶ አብዱልራህማን መሀዲ በተለይ ከአዲስ ዘመን... Read more »
ኣንኛውም ፓርቲ ስልጣን መያዝ የሚችልውም ሆነ ስልጣን ላይ መቆየት የሚችለው ህዝብ ሲፈቅድ ብቻ መሆኑን ተገንዝቦ መንቀሳቀስ እንደሚገባ የኦሮሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ ማዕከላዊ ጽህፈት ቤት የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ታዬ ደንደኣ አሳሰቡ፡፡ አቶ ታዬ፣ በኦሮሚያ... Read more »