መንግሥት ነፃነቱን ሰጥቷል፤ ቀሪው ሥራ የተፎካካሪ ፓርቲዎች ነው

በሚቀጥለው አመት ለሚካሄደው ሀገራዊ ምርጫ መንግሥት የፖለቲካ ምህዳሩን በማስፋት፣ የምርጫና የተለያዩ የህግ  የማሻሻል እርምጃዎችን በመውሰድ ላይ ይገኛል፡፡ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎችም ሰብሰብ ብለው ጠንካራ ተፎካካሪ እንዲሆኑ እንደሚያግዛቸው ቃል ተገብቶላቸዋል፡፡ መንግሥት እየፈጠረ ያለውን ምቹ... Read more »

ግንባታቸው እንደፈረሰባቸው ነጋዴዎች ገለጹ

አካባቢው በርከት ባሉ ሰዎች ተጨናንቋል፡፡ አብዛኞቹ ኀዘንና ትካዜ ይነበብባቸዋል። ጥቂት የማይባሉትም  ስሜታቸውን መቆጣጠር ተስኗቸው ይጮሀሉ። በርከት ከሚሉት ገሚሶቹ  በሰፊው መስክ ላይ የተሠራውን ግንባታ በማፍረስ  እንጨቱን ይከምራሉ። ከእነርሱ መካከልም የውስጣቸውን ኀዘን አውጥተው የሚያለቅሱና... Read more »

«ከኦነግ ጋር 16 ጊዜ ሽምግልና ቢካሄድም ውጤት አልተገኘም» – ኦዴፓ  «በቅርቡ የተሻለ ሁኔታ እንደሚመጣና ሰላም እንደሚሰፍን ተስፋ አለኝ» – ኦነግ

አዲስ አበባ፡-  የኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ(ኦዴፓ) ከኦነግ ጋር 16 ግዜ ሽምግልና ቢካሄድም ውጤት አልተገኘም ሲል ፤ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) በቅርቡ የተሻለ ሁኔታ እንደሚመጣና ሰላምም እንደሚሰፍን ተስፋ አለኝ ብሏል፡፡የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ(ኦፌኮ) በበኩሉ በኦሮሚያ... Read more »

‹‹ኦብነግ የታገለው የሶማሌ ህዝብ ራሱን በራሱ  እንዲያስተዳድር ነው›› አቶ አብዱልራህማን መሀዲ የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻ አውጪ ግንባር (ኦብነግ) ዋና ጸሃፊ

አቶ አብዱልራህማን መሀዲ የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻ አውጪ ግንባር (ኦብነግ) መስራችና ዋና ጸሃፊ ናቸው፡፡ የተወለዱት በሶማሌ ክልል ቀብሪደሃር ሲሆን፤ ሶማሊያ ሞቃዲሾ ከሚገኘው ዩኒቨርሲቲ ማስተርስ ዲግሪ በማኔጅመንትና ቢዝነስ አድሚንስትሬሽን አግኝተዋል፡፡ በካሊፎርኒያ ስቴት ዩኒቨርሲቲም ትምህርታቸውን... Read more »

ህገወጥ ስራ አገናኝ ኤጀንሲዎች በቃችሁ ይባሉ!

በርካታ ስራ ፈላጊ ዜጎች ደጃቸውን ዘወትር ያንኳኳሉ፡፡ የተሻለ ስራና ደመወዝ ለማግኘት በመጓጓትም  ደጅ ይጠናሉ – ወደ ስራ አስቀጣሪ ኤጀንሲዎች፡፡ ይሁንና ስራና ሰራተኛን በህጋዊ መንገድ በማስተሳሰር ከሚገኘው ጥቅም የበለጠ ማታለል በተሞላበት ተግባር የሚታፈሰው... Read more »

ሥራ ማስቀጠር ወይስ ዜጋን ማማረር?

ሥራ ፈላጊን ሥራ ለማስቀጠር የሚከናወን ማንኛውም ተግባር፤  የቃል ወይም የጽሑፍ ማስታወቂያ፣ የምዝገባ፣ የምልመላና የምደባን ተግባራት የሚያጠቃልል ሁሉ ‹‹ሥራና ሠራተኛን ማገናኘት›› ተብሎ እንደሚጠራ አዋጅ ቁጥር 632/2001 በግልጽ አስቀምጧል፡፡ ሥራና ሠራተኛ አገናኝ  ድርጅቶች ፈላጊን... Read more »

የጎዛምንን እንደራሴ ከወንበር የማውረድ  እንቅስቃሴና የሕግ አንድምታው

በምሥራቅ ጎጃም ዞን የጎዛምን ወረዳ የኮሙዩኒኬን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ሰሞኑን በፌስቡክ ገጹ ላይ ያሰፈረው ጹሑፍ የብዙዎች መነጋገሪያ ሆኗል፡፡ የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአብላጫ ድምፅ ያጸደቀው የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን ለማቋቋም... Read more »

ህዝብ የሚያነሳውን የህገ መንግሥት ይከበርልን ጥያቄ እራሱ በማክበር ሊያሳይ እንደሚገባ  ዶክተር ደብረጽዮን  ገለጹ

ህዝብ የሚያነሳውን የህገመንግሥት ይከበርልን ጥያቄ እራሱ በማክበር ሊያሳይ እንደሚገባ  የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ዶክተር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ገለጹ፡፡ ምክትል ርዕሰ መስተዳደሩ ከትናንት በስቲያ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በሰጡት መግለጫ፤ የትግራይ ህዝብ ህጋዊ በሆነው... Read more »

‹‹የሶማሌዎች መብት በሕገመንግሥቱ መሰረት ከተከበረ መነጠል አያስፈልግም››አቶ አብዱልራህማን መሀዲ  የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጪ ግንባር (ኦብነግ)  ዋና ፀሐፊ

አዲስ አበባ፡- የሶማሌዎች መብት በሕገ መንግሥቱ መሰረት ከተከበረ መነጠል አስፈላጊ መሆኑን እንደማያምን የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ  ግንባር  አስታወቀ፡፡ የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጪ ግንባር ዋና ጸሐፊና መስራች የሆኑት አቶ  አብዱልራህማን መሀዲ በተለይ ከአዲስ ዘመን... Read more »

ስልጣን የሚያዘውም፣ ስልጣን ላይ መቆየት የሚቻለውም ህዝብ ሲፈቅድ ብቻ ነው፤ – አቶ ታዬ ደንደኣ

ኣንኛውም ፓርቲ ስልጣን መያዝ የሚችልውም ሆነ ስልጣን ላይ መቆየት የሚችለው ህዝብ ሲፈቅድ ብቻ መሆኑን ተገንዝቦ መንቀሳቀስ እንደሚገባ የኦሮሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ ማዕከላዊ ጽህፈት ቤት የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ታዬ ደንደኣ አሳሰቡ፡፡ አቶ ታዬ፣ በኦሮሚያ... Read more »