
ኢትዮጵያ በእግር ኳስ ተፎካካሪ ሊያደርጋት የሚችል አቅም እንዳላት ብዙ ጊዜ ሲነገር ቆይቷል። እንደ ሀገር እግር ኳሱ ለሚጓዝበት የኋሊት መንገድ በዋናነት ችግሩ ከታዳጊና ወጣት ተጫዋቾች ጋር በተያያዘ ከምልመላ አንስቶ እስከ ሥልጠና ያለው ሂደትና... Read more »

ጦቢያ-ከበረሃው መሃል ብቅ ብላ በውብ ሰፋፊ ቅጠሎቿ ጠል ለመሥራት የቀደማት አልነበረም:: ንዳድ መሃል ባጌጡ በእኚሁ ቅጠሎቿ ከአናቷ በላይ ክንፍ ሠርታ ለምድር ጥላን አበጀች:: ጦቢያ መጀመሪያ፣ ጦቢያ የጥበብ ጠብታ ነበረች:: ወደ ሰማይ የተንጣለሉ... Read more »
ከሰባት ዓመታት በፊት ግንቦት 20 ዜና ነበር፤ እነሆ አሁን ታሪክ ሆኗል:: ከሰባት ዓመታት በፊት ድል ባለ የካድሬ ድግስ በድምቀት ይከበር ነበር:: ባለፉት ስድስት ዓመታት ደግሞ በዋዜማው ‹‹ነገ ሥራ ይዘጋል አይዘጋም?›› አወዛጋቢ ሆኖ... Read more »

በድሬዳዋ እየተካሄደ የሚገኘው 13ኛው የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች እና 4ኛው ከ18 ዓመት በታች አትሌቲክስ ቻምፒዮና ከዕድሜ ማጭበርበር ጋር በተያያዘ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ትልቅ አደጋ ውስጥ እንደሚገኝ ታይቶበታል። የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለዚህ አሳሳቢ ችግር... Read more »

የኢትዮጵያ ከ18 እና ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ቻምፒዮና ካለፈው ሰኞ ጀምሮ በድሬዳዋ ስቴድየም እየተካሄደ ይገኛል። ቻምፒዮናው ወጣትና ተተኪ አትሌቶች ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍና አህጉር አቀፍ ውድድሮች ለመወከልና ወደታላቅነት የሚሸጋገሩበት ቢሆንም ከዕድሜ ተገቢነት ጋር... Read more »
ጥቁሯ ድቡልቡል የወንዝ ጠጠር ዛሬም እንደወትሮዋ በሐዘን ጭብጥ ኩርምት ብላለች። ምክንያቷ ትላልቆቹ ጥቁር ድንጋዮች ስላበሳጯት ነው። የሚያበሳጯት ዋነኛ ምክንያት ደግሞ ትንሽ በመሆኗ ነው። ኃጢያቷ ሕፃንነቷ ነው። በደሏ እንደነሱ ግዙፍ ድንጋይ አለመሆኗ ነው።... Read more »

በውስብስብ ችግሮች ውስጥ ተዘፍቆ ለመውጣት ለተቸገረው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ብዙ የመፍትሔ ሃሳቦች ሲሰጡበት ማየትና መስማት የተለመደ ነው። በተለያዩ አካላት እግር ኳሱን ለመለዋወጥና ወደ እድገት ጎዳና ለማምጣት ከሚነሱ ሃሳቦች አንዱ የስልጠና ጉዳይ ነው።... Read more »
ባለፈው ቅዳሜ የጉለሌ የተቀናጀ የልማት ሥራዎች አካል የሆነውን ጉለሌ የእንጀራ ፋብሪካ ግቢ የመጎብኝት ዕድል አጋጥሞኝ ነበር። ከእንጀራ ፋብሪካው በላይ ቀልቤን የያዘው የግቢው አረንጓዴ ነው። የማይታይ የአትክልት አይነት የለም። የባከነ የሚባል ቦታ የለም።... Read more »

13ኛው የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች እና 4ኛው ከ18 ዓመት በታች አትሌቲክስ ቻምፒዮና ትናንት በድሬዳዋ ስቴድየም ተጀምሯል። በማለዳ የተጀመረው ቻምፒዮና በተለያዩ ርቀቶች በተካሄዱ የማጣሪያና የፍፃሜ ፉክክሮች የደመቀም ነበር። አጓጊ የነበረውና ብርቱ ፉክክር ያስተናገደው... Read more »

ትናንት ምን ነበር? ቀን፣ ሳምንት፣ ወራት፣ ዓመታት ዓመታትን እየተኩ በታለፉ ረዥም ዘመናት ውስጥ ሁሉ አዲስ ዘመን ጊዜና ሁኔታን ተናጋሪ ዱካና ዐሻራ ነው:: አስገራሚና አንዳንዴም ለማመን የሚከብዱ እውነታዎችን ሁሉ ተሸክሟልና ከእነዚሁ ጉዳዮች፤ እናት... Read more »