በዓል በደረሰ ቁጥርና የበዓል ሰሞን የሬዲዮን እና የቴሌቪዥን ጣቢያዎች የባህል ሙዚቃዎችን ሞቅ አድርገው ይከፍታሉ። የንግድ ድርጅቶችና ገበያ ማዕከላትም እነዚህኑ ሙዚቃዎች በመክፈት የበዓሉን ድባብ ከጎዳና ጎዳና፣ ከሰፈር ሰፈር እየተቀባበሉ ዙሪያ ገባውን ያሟሙቁታል። የአዘቦት... Read more »
ስሜ ገነት ነው “My name is Genet ” የተሰኘውን ፊልም በዳይሬክተርነት ያዘጋጀው ሚግዌል ጎንዛሌዝ የተባለ ሰው እንዲህ አለ፤ «በፊልም ልንናገር በምንመርጠው ታሪክ፤ ለውጥ ለመፍጠር የሚያስችል ግንዛቤና ማኅበራዊ ንቃት መፍጠር እንችላለን» በጎንዛሌዝ የተዘጋጀው... Read more »
«የኢትዮጵያ እና የግብጽ ዲሎማሲያዊ ግንኙነት ከጥንት እስከ አሁኑ ዘመን» የሚለው መጽሐፍ በደራሲ ግርማ ባልቻ ተጽፏል። በአሥራ ሰባት ምዕራፎች፤ በአራት መቶ ሃምሳ ገጾች የተዘጋጀው ይሄ መጽሀፍ 200 ብር የመሸጫ ዋጋ ተቆርጦለት ለንባብ የበቃ... Read more »
ትውልድና ዕድገት የአቶ ለገሰ ዘሪሁን እና የወይዘሮ ሙሉሸዋ ክንፈ የአብራክ ክፋይ የሆኑት አቶ ነብየልዑል ተወልደው ያደጉት በመዲናችን አዲስ አበባ ነው። አቶ ነብየልዑል የሚታወቁት በአባታቸው ስም በመጠራት ቢሆንም አልፎ አልፎም በአባታቸው ስም... Read more »
ልጆች እንዴት ናችሁ? በዚህኛው አምድ ላይ ታዋቂ ፈላስፋዎች፣ ጀግና የአገር መሪዎች፣ ሳይንቲስቶች እና ለዓለም ስልጣኔ የበኩላቸውን ድርሻ የተወጡ ሰዎችን እናስተዋውቃችኋለን። እስቲ ልጆች የዓለም ስልጣኔ እዚህ እንዲደርስ ትልቅ ድርሻ አላቸው የምትሏቸውና ከዚህ ቀደም... Read more »
ልጆች! እንዴት ናችሁ? ዛሬ በአንዳንድ እውነታዎች ላይ ስለ በዓላት እንነግራችኋለን። እንደምታውቁት በአገራችን እንዲሁም በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚከበሩ በርካታ በዓላት አሉ። እነዚህም ምክንያታቸው የተለያ ሲሆን እንደየአገሩ ታሪክና ባህል መነሻነት ነው ሕዝብ የሚያከብራቸው። ሩቅ... Read more »
ሰላም ልጆች እንዴት ናችሁ? ትምህርትስ ጥሩ ነው? ጎበዞች። ሰሞኑን ደግሞ ትምህርት የለም አይደል? ትክክል ብላችኋል! በዓል ስለሆነ ትምህርት ቤትም ከዓርብ ጀምሮ ዝግ ነው። ለመሆኑ ከጓደኞቻችሁ ጋር እንኳን አደረሳችሁ ተባብላችኋል? አዎን! በዓል ሲሆን... Read more »
ብሔራዊ ቴአትር በእድሳት ምክንያት ዝግ ሆኗል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር በእድሳት ምክንያት እስከ ግንቦት 01 ቀን 2011 ዓ.ም ድረስ ዝግ ስለሚሆን ትርዒቶች እንደማይቀርቡ አስታውቋል። እድሳቱን የሚያደርገው የአውሮፓ ህብረት ነው። የቴአትር ቤቱ የሕዝብና ዓለም... Read more »
የክርስትና እምነት ተከታይ የሆናችሁ መላ የሀገሬ ህዝቦች፤ ለሁለት ወራት ያህል በጾም፣ በጸሎት፣ በስግደት እና ከአምላክ ጋርም በተመስጦ ልቦና በመገናኘት ያሳለፍነውን ዐቢይ ጾም እንኳን በሰላም እና በፍቅር አጠናቀቃችሁ፤ እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው አደረሳችሁ! አደረሰን!... Read more »
ይህ ርዕሰ ጉዳይ እንደ ባህር የሰፋ፣ እንደ ውቅያኖስ የጠለቀ ባህርይ እንዳለው ይገባኛል:: ርዕሰ ጉዳዩን ከባህሩ ወይንም ከውቅያኖሱ በማንኪያ መስፈሪያ ጨልፌ ለማንሸራሸር መፈተኑ አይቀርም:: ቢሆንም መጽናኛ አለ:: ለምሳሌ፤ የአንድ ውቅያኖስ ጨዋማ ባህርይ ወይንም... Read more »