በምጣኔ ሀብት ዘርፍ ሀገራቸው በእውቀት እንድትመራ ብዙ የለፉ ናቸው። ፖሊሲ በማውጣት፣ የምርምር ሥራ በመስራት፣ የጠቅላይ ሚንስትሮች ልዩ የምጣኔ ሀብት ባለሙያ በመሆን አገልግለዋል። በሰው ሀብት አቅም ግንባታ ስራ ላይ ብዙዎችን አስተምረው በማብቃት በዘርፉ... Read more »
እርሱ የጥበብ አድባር ነው። ታላላቆቹም ሆኑ የሙያ ተማሪዎቹ በአንድ ቃል ይመሰክሩለታል። ባለ ተሰጦ፣ ባለ እውቀት፣ ሃያሲ፣ ፍቅር ወዳድ፣ ፀብ የሚርቅ ሲሉ። ጥበብን ከዚያ ከፍ ሲልም ኢትዮጵያን የማወደስ ስሜቱን፣ እስትንፋሱን ወደ መጪው ትውልድ... Read more »
የሰዎች ጤና መቃወስ ለታማሚው ብቻ ሳይሆን ለአስታማሚው ጭምር ትልቅ ዕዳና ጭንቅ ነው። ሰዎች ለሕክምና በቂ ገንዘብ በሌላቸውና ባላሰቡት ጊዜ ከበድ ያለ የጤና ቀውስ ሲያጋጥም ሕክምና ተቋማት ወስዶ ማሳከም ወጪው የናረ ነው። አስታማሚዎች... Read more »
የካቲት የታሪክ ወር ነው ማለት ይቻላል። የቅርቡን ጨምሮ በዚህ ወር ብዙ ታሪኮች ተፈጽመዋል። የካቲት 12ቀን 2012 ዓ.ም ታስቦ የዋለው 83ኛው የሰማዕታት ቀን ይጠቀሳል። ቀኑ ከአድዋ የድል በዓል ጋር ግንኙነት ስላለው ነው አይረሴ... Read more »
ከአለም ጤና ድርጅት እ.ኤ.አ በ2018 የወጣው መረጃ እንደሚያመለክተው፤ በአለም አቀፍ ደረጃ በየአመቱ ከ210 ሺህ በላይ የሚሆኑ ሰዎች በስጋ ደዌ በሽታ የሚያዙ ሲሆን፣ በአፍሪካ ደግሞ 20 ሺህ ያህሉ በየአመቱ በበሽታው ይጠቃሉ። በኢትዮጵያም በየአመቱ... Read more »
ሳብሪና ኦርጂኖ ትባላለች። ለበጎ አድራጊነት ቅን ልብ ያላት ወጣት ነች። ደግሞ የሰብአዊ መብት ተከራካሪ። በእነዚህ ስራዎቿ በዓመት ውስጥ ከአንድ ሺህ በላይ ለሚሆኑ ሰዎች ድጋፍ በማድረግ ትታወቃለች። ለተቸገሩ ሰዎች መድረስ የሁልጊዜም ተግባሯ ነው።... Read more »
ጎንደር፡- በ1628 ዓ.ም በዓፄ ፋሲለደስ የተመሰረተው የአፄ ፋሲል ቤተመንግስት በጎንደር ከተማ የሚገኝ የምሽጎችና የቤተመንግስታት ግምቦች ስብስብ ሲሆን በ1979 ዓ. ም. በተባበሩት መንግስታት የትምህርት ሳይንስና ባህል ማዕከል /ዩኔስኮ/ በዓለም ቅርስነት ተመዝግቧል። የፋሲለደስ ቤተመንግስት... Read more »
«እግዚአብሔር በቸርነቱ እስካሁን ጠላት አጥፍቶ፣ አገር አስፍቶ አኖረኝ። እኔም እስካሁን በእግዚአብሔር ቸርነት ገዛሁ። እንግዲህ ብሞትም ሞት የሁሉም ነውና ስለኔ ሞት አላዝንም። ደግሞም እግዚአብሔር አሳፍሮኝ አያውቅም። እንግዲህም ያሳፍረኛል ብየ አልጠራጠርም። አሁንም አገርን የሚያጠፋ፥... Read more »
ኢትዮጵያ በሳይንስና ቴክኖሎጂ ዘርፍ የምርምርና የፈጠራ ክህሎት ያለው፤ የሰለጠነና ብቃቱ የተረጋገጠ የሰው ሃይል በማፍራት የካበተ ልምድ የላትም። ያም ሆኖ ግን በተለያዩ ዘርፎች በዓለም አቀፍ ደረጃ የላቀ ውጤት ያስመዘገቡ ምሁራን መፍለቂያ ናት። አሁንም... Read more »
እለት ከእለት በአዳዲስ መረጃዎች በምትጥለ ቀለቀው ዓለም የቴክኖሎጂ ትሩፋቶችን በመጠቀም የህብረተሰቡን ችግር በዘላቂነት ለመፍታት በምርምርና በፈጠራ ስራዎች ላይ ትኩረት ማድረግ የግድ ይላል። የሳይንስና ቴክኖሎጂ ግኝቶች ማህበረሰቡ የተሻለና ቀለል ያለ የአኗኗር ዘይቤ እንዲከተል... Read more »