
ሲያስተምሩም ሆነ በፖለቲካ ሳይንሱ መስክ ሲመራመሩ (በተለይ በናይል ውሃ ጉዳይ) በታላቅ ደስታ ነው፡፡በታላቁ የዓባይ ግድብ ድርድርም ሆነ በዓለም አቀፍ ኮንፍራንሶች ላይ በአዘጋጅነትም ሆነ በተሳታፊነት ሲንቀሳቀሱ ተግባራቸውን የሚያከናውኑት፤ ኃላፊነታቸውን የሚወጡት በጥልቅ አገራዊ ፍቅርና... Read more »

የሲዳማ ክልል በቡና፣ ቱሪዝም እና ኢንዱስትሪው ዘርፎች በእጅጉ ይታወቃል። ከክልሉ ከፍተኛ መጠን ያለው ቡና ለሀገር ውስጥ እና ለውጭ ገበያ ይቀርባል። የሀዋሳ ሀይቅ፣ የክልሉ ሕዝብ ባህላዊና ሌሎች የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ የቱሪስት መስህቦች ደግሞ... Read more »

ለበርካታ ዓመታት በውሃና መስኖ ላይ ሰርተዋል። ታላቁ የአባይ ግድብ የመሰረት ድንጋይ ከተቀመጠለት ጊዜ ጀምሮ ለስኬታማነቱ በሙያቸው ያላሰለሰ ጥረት አድርገዋል። በመጀመሪያ ስራ የተቀጠሩት የኢትዮጵያ ሸለቆዎች ልማት ጥናት ባለስልጣን በሚባል ተቋም ውስጥ ነው። ይህ... Read more »

ትውልዳቸውም ሆነ እድገታቸው አዲስ አበባ ልዩ መጠሪያ ሰፈሩ ኮልፌ ነው። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን የተማሩት በሁለት የተለያዩ ትምህርት ቤቶች ነው፤ አንደኛው በቀድሞ አጠራሩ ‹‹እውቀት ወገኔ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት›› ሲሆን፣ ሁለተኛው ደግሞ በቀድሞው... Read more »

በሀገራችን በተለይም ደግሞ በመዲናችን አዲስ አበባ የኑሮ ውድነቱ ከፍ ብሎ መታየቱ ከማንም የተሰወረ አይደለም::በተለይ ደግሞ ከሰሞኑን የጤፍ ዋጋ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ አሻቅቧል::የመዲናዋ ነዋሪዎችም በኑሮ ውድነቱ ክፉኛ እየተፈተኑ ነው::ከዚህ ከኑሮ ውድነቱ ጋር ተያይዞ... Read more »

ዝናብ ላይ ጥገኛ ሆኖ የግብርናውን ስራ ማሳለጥ በጭራሽ አይታሰብም። በኢትዮጵያ ምድር ግን ያለው አስተሳሰብ የሚያመላክተው ዘርቶ መቃም የሚቻለው የግድ በዝናብ ላይ በመንጠላጠል ብቻ እንደሆነ ነው። ሀገሪቱ ያላት የመሬትም ሆነ የውሃ ሀብት ከበቂም... Read more »

ዋሊያ አንደኛ እና የመጀመሪያ ደረጃ የመንግስት ትምህርት ቤት 50ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን አክብሯል:: አዲስ አበባ ቂርቆስ ቤተክርስቲያን አካባቢ ከ76 ዓመታት በፊት ይህችን ምድር የተቀላቀሉት አቶ ሸዋንግዛው ጥላሁን ደግሞ ትምህርት ቤቱን መሥርተዋል:: አቶ... Read more »

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ፣ የኢትዮጵያ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ፣ ብሔራዊ እንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት፣ የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት፣ ዕዳና ሃብት አስተዳደር ኮርፖሬሽን፣ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል፣ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን እና... Read more »

አቶ ብርሃኑ ሞላ ከቀድሞው የአየር ኃይል አባላት አንዱ ናቸው ።የተወለዱት በአዲስ አበባ ከተማ ቢሆንም ያደጉትም ሆነ የተማሩት በአዳማ ከተማ ነው ።ከልጅነታቸው ጀምሮ አገራቸውን በውትድርና የማገልገል ፍላጎት ስለነበራቸው በ1970ዎቹ አጋማሽ በበረራ ኢንጅነሪንግ ዘርፍ... Read more »

ከተወለዱባት ሀዲያ አካባቢ ከሚገኝ የገበሬዎች መንደር የተገኙት ዶክተር መለሰ ማሪዮ በልጅነታቸው የእውቀት ቀንድ የተባሉ ጎበዝ ተማሪ ነበሩ። በወቅቱ 12ኛ ክፍልን ጨርሶ ዩኒቨርሲቲ መግባት እንደ ብርቅ የሚታይበት ጊዜ ስለነበር አብረዋቸው ከተፈተኑት ሶስት መቶ... Read more »