በቁልቁለት ጉዞ ላይ እየተንደረደረ የነበረው የሀገሪቱ የወጪ ንግድ በአሁን ወቅት የተሻለ መነቃቃት እየታየበት ስለመሆኑ መረጃዎች ያሳያሉ። በተለይም ዓለም አቀፍ የጤና ስጋት ከመሆን ባለፈ የዓለም ኢኮኖሚን እያደቀቀ ያለው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ መከሰቱን ተከትሎ... Read more »

የኢንዱስትሪ ዘርፍ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነትን የሚጠይቅ፣አዋጪ ቴክኖሎጂ የሚፈልግ፣የተሻለ መሠረተ ልማት የሚያሻውና በተለይ ደግሞ ከፍተኛ ካፒታልን የሚጠይቅ ነው:: መንግሥት ይህን ዘርፍ ለማጐለበት በአገሪቱ በተመረጡ ትልልቅ ከተሞች ውስጥ ከፍተኛ መዋእለ ነዋይ ፈሰስ በማድረግ የኢንዱስትሪ... Read more »

የተሟላ ምግብ ለማግኘት የተሟላ የአመራረት ዘዴ መከተል ወሳኝ ነው። አርሶና አርብቶ አደሩ ማምረት የሚችለው መጀመርያ እራሱ የተመጣጠነ ምግብ ሲያገኝ በመሆኑ የተሟላ ምግብ ለሸማቹ ብቻ ሳይሆን ለምግብ አምራቹም ያስፈልጋል። እንደ ሀገር ሲቃኝም በጥቅሉ... Read more »

የተፋሰስ ልማት የተራቆተ መሬት እንዲያገግም፣ የተመናመነ ደን መልሶ እንዲለማ ለግብርና ሥራ ምቹ በመሆን፣ ምርትና ምርታማነት እንዲጨምር፣ በተለይም ከ80 በመቶ በላይ ኢኮኖሚዋ በግብርና ሥራ ላይ ለተመሰረተ ኢትዮጵያ ወሳኝ ከመሆኑ በተጨማሪ የኤሌክትሪክ የኃይል ምንጯም... Read more »
ኢትዮጵያ በተፈጥሮ ሀብትና ፀጋ ተስማሚ አየር ንብረት፤ ክረምትና በጋ ሲያቆራርጥ የሚፈስ ወንዝ፤ ታላላቅ የተፈጥሮ ደንና ተራሮች፤ ማዕድናት፤ የእንስሳት ሀብት ልማት፤ ሰርቶ የማይታክት ታታሪና ጠንካራ አርሶ አደር የተቸረች አገር ናት፡፡ ግብርና ለበርካታ ክፍለ... Read more »

ገና ከጠዋቱ በለጋነት ዕድሜው በርካታ የሕይወት ውጣ ውረዶችን አሳልፏል። ባልጠና የልጅነት አቅሙ ከእናትና አባቱ ቤት ጀምሮ በሥራ ተጠምዷል። በተለይም አዲስ አበባ ከተማ ካሉት አጎቱ ቤት በኖረበት ጊዜ ሁሉ የተለያዩ የሥራ ጫናዎችን መቋቋም... Read more »

የማዕድን ዘርፍ በተለያዩ አደጋዎች የተከበበ ነው። በተለያዩ የዓለም ክፍሎች በማዕድን ቁፋሮ ዘርፍ የተሰማሩ ሰዎች ለተለያዩ አደጋ ተጋለጡ የሚል ዘገባ መስማት የተለመደ ነው። በማዕድን ቁፋሮ ዘርፍ ሌላኛው ከባድ ችግር በዘርፉ የተሰማሩ ከ15 ሺህ... Read more »

ለግንባታ ከሚውሉ ግብዓቶች አንዱ የሆነው የሲሚንቶ አቅርቦትና ገበያ ኢትዮጵያ ውስጥ አነጋጋሪ ሆኖ መቆየቱ ይታወሳል።በአቅራቢ፣በአከፋፋይ፣በቸርቻሪ እንዲሁም በሸማቹ መካከል በነበረው ከፍተኛ የሆነ ውጥረት መንግሥት ጣልቃ በመግባት አምራች ኢንዱስትሪዎች በዘርፉ እንዲሰማሩ በማበረታታት፣በተለያየ ምክንያት ማምረት ላቆሙ... Read more »

በኢትዮጵያ የቆዳ ኢንዱስትሪ እጅግ ፈጣን ዕድገት ከሚያሳዩ የኢኮኖሚ ዘርፎች በቀዳሚነት ይጠቀሳል። በአሁኑ ወቅትም ዘርፉን የተቀላቀሉ እና ለመቀላቀል እተንደረደሩ የሚገኙ በርካታ ኩባንያዎች አሉ። እነዚህ ኩባንያዎችም ያለቁ እና ያላለቁ የተለያዩ የቆዳ ምርቶችን ለውጭ ንግድ... Read more »

ከውጭ የሚገባውን የምግብ ዘይት በአገር ውስጥ ምርት በመተካት ፍላጎትን ለመሸፈን ጥረት ሲደረግ ቆይቷል። ይሁን እንጂ ጥረቱ የሚፈለገውን ውጤት ሊያስገኝ እና በዋጋም ሆነ በአቅርቦት የሚታየውን ቅሬታ መቅረፍ አልተቻለም፡፡ ያም ቢሆን ግን የዘይት ምርት... Read more »