«ኢትዮጵያ በታሪኳ በብሔረሰቦቿ መካከል ያለውን ልዩነቷን ፈር ማሲያዝ አቅቷት አያውቅም» አቶ እንዳለ ንጉሴ በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የዲፕሎማሲ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር

ኢትዮጵያ በታሪኳ ረጅም ዓመታትን ያስቆጠረች ስትሆን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቷም እንዲሁ ማንም ቅራኔ የሚያስገባበት አልነበረም። ለዚህ ደግሞ ምክንያቱ ምንም ዓይነት ዲፕሎማሲያዊ ጫና በሌሎች አገራት ላይ ፈጥራ አለማወቋ ነው። ሌሎች አገራት ግን በተለይም ምዕራባውያን በተለያየ... Read more »

<<የመሬት አጠቃቀም እቅድን በከፍተኛ ደረጃ ተግባራዊ ማድረግ ያስፈልጋል>>ዶክተር ጌታቸው ድሪባ በግብርና ዘርፍ አማካሪ

 የኢትዮጵያን እርሻ በዘላቂነትና በመዋቅራዊ መልክ መለወጥ አስፈላጊ መሆኑ ይታመናል። ለውጥ ሊያመጡ የሚችሉ፣ የኢትዮጵያን ግብርና እመርታ ውስጥ የሚያስገቡ የፖሊሲና የቴክኖሎጂ ለውጥ አምጪ ሃሳቦች በኢትዮጵያ ተግባራዊ መደረግ ጀምረዋል። ከእነዚህ መካከል የበጋ ስንዴ የመስኖ ልማት... Read more »

<<በየቦታው የሚታየውን ግጭት ማስቆም የሚቻለው ትውልዱ በትክክለኛ መስመር እንዲቀረፅ በማድረግ ብቻ ነው>> መምህርና ደራሲ አቶ ታምርአየሁ ሲማ

የዛሬው የዘመን እንግዳችን በጉራጌ ዞን ቆለኖረና ቀበሌ ገበሬ ማህበር ልዩ ስሙ ጫንጮ ቅዱስ ቂርቆስ ደብር በሚባል አካባቢ በ1928 ዓ.ም ነው የተወለዱት። እንደማንኛውም የገጠር ልጅ የወላጆቻቸውን ከብቶች እየጠበቁ ነው ያደጉት። በእድሜ ሲጎረምሱ ወደ... Read more »

“በአንድ አገር ውስጥ እየኖረን አንዱ የአገሩ ጉዳይ የሚመለከተው ሌላው ደግሞ የማያገባው ሆኖ መቆየቱ ያሳዝናል”አቶ ኢሰቅ አብዱልቃድር የቤኒ ሻንጉል ጉሙዝ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ኃላፊና የማዕከላዊ ኮሚቴ አባል

ቤኒሻንጉል ክልል ከሌሎች ክልሎች ለየት የሚያደርገው የኢትዮጵያውያን አሻራ የሰፈረበት ታላቁ የህዳሴ ግድብ መገኛ መሆኑ ነው። ክልሉ ከዚህም በላይ በርካታ የተፈጥሮ ሀብቶች ያሉት መሆኑ የተረጋገጠለት ነው። ነገር ግን ላለፉት 27 ዓመታት እንደአንዳንዶቹ ክልሎች... Read more »

«አሁን እንደቀድሞው አንዱ ውሳኔ ሰጪ፣ ሌላው በር ላይ ቆሞ ውሳኔ ተቀባይ የሚሆንበት አካሄድ ሙሉ በሙሉ ተወግዷል» – አቶ ላክዴር ላክዴር ብርሃኑ የጋምቤላ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት ኃላፊና የማዕከላዊ ኮሚቴ አባል

ኢሕአዴግ የአራት ክልሎች እና የፌዴራል መንግሥቱ ገዢ ፓርቲ ነበር። የሌሎቹን አምስት ክልሎች ገዢ ፓርቲዎች ኢሕአዴግ ‘አጋር’ በሚል ይጠራቸው ነበር። በምርጫ ቦርድ አሠራር ‘አጋር’ የሚለው አደረጃጀት ስለሌለ እንደተለያዩ ፓርቲዎች ነበር ሲታዩ የኖሩት። ከ... Read more »

ከምሥራቅ ዕዝ ጀግኖች ጥቂቶቹን እናስተዋውቃችሁ

 በአገር መከላከያ ሰራዊት የምሥራቅ ዕዝ ሰሞኑን የእውቅና፤ ሽልማትና ማዕረግ የማልበስ ሥነሥርዓት አካሂዷል። «እኛ እያለን ኢትዮጵያ አትፈርስም» በሚል መሪ ሃሳብ በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ በተካሄደው ሥነሥርዓት ላይ በምርጥ አዋጊ፣ በምርጥ ተዋጊ በአሃድና በግለሰብ፣... Read more »