ጤናማ አመጋገብ በጤና ለመቆየት

ኢትዮጵያውያን በዓል ላይ ሰብሰብ ብለውና ተጠራርተው መመገብን ይመርጣሉ:: የበዓሉ ማድመቂያ ተመራጭ ምግቦችም በአብዛኛው ቅባትና ቅመማ ቅመም የበዛባቸው ናቸው:: ከዚያም አለፍ ሲል ለምግብ መፈጨት አሊያም ለጨዋታ ድምቀት በሚል የአልኮል መጠጦችን ይቀርባሉ:: በዓል የሚከበረው... Read more »

የፀረ-ተህዋስያን መድኃኒቶች በጀርሞች መለመድ ምንነትና መከላከያው

ፀረ-ተህዋስያን መድኃኒቶች የሚባሉት በበሽታ አምጪ ተህዋስያን አማካኝነት በሰውና በእንስሳት ላይ የሚደርስ ተላላፊ በሽታዎችን ለመከላከልና ለማከም የምንጠቀማቸው መድኃኒቶች ናቸው:: እነዚህ መድኃኒቶች በዓይነት፣ በይዘታቸውና በአጠቃቀማቸው የተለያዩ ሲሆኑ፤ መድኃኒቶቹ የተፈለሰፉት ከዛሬ 80 ዓመት በፊት እንደሆነ... Read more »

አንጸባራቂ ቁሶች የዐይን ጤና መዘዞች

ጎንደር ላይ ማክሰኝት ወደ ምትባል ከተማ ለተማሪዎች የዐይን ምርመራ ለማድረግ የሕክምና ቡድን ተሰማርቷል። ከእነዚህ ሀኪሞች በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሕክምና ትምህርት ቤት በዐይን ሕክምና ትምህርት ክፍል ተባባሪ ፕሮፌሰር እንዲሁም በዳግማዊ... Read more »

ሥርዓተ ምግብ የማሻሻል ውጥኑ ተስፋዎችና ፈተናዎች

ለአንድ ሀገር ሁለንተናዊ ዕድገት ቁልፍ ድርሻ አላቸው ተብሎ ከሚታመኑ ጉዳዮች መካከል የማኅበረሰብ ጤና በቀዳሚነት ይነሳል። ዜጎች ጤናቸው ተጠብቆና የኑሮ ደረጃቸው ተሻሽሎ ምርታማ ሲሆኑ በተመሳሳይ የሀገር ኢኮኖሚ እና እድገት እውን ይሆናል። በተቃራኒው ጤናን... Read more »

የቴሌ ሜዲስን ሕክምና ምንድነው?

የዘመኑ ቴክኖሎጂ ብዙ አዳዲስ ነገሮችን እያሳየን ነው። በተለይም ከጤናው አንጻር የማይታሰቡና የማይታለሙ የሚመስሉ ሀሳቦችን በተግባር ተተርጉመው እዲታዩ አስችሏል። በዛሬው የ‹‹ማህደረ ጤና›› ዓምዳችንም የምናነሳው ይህንኑ ጉዳይ ያረጋግጥልናል። ጉዳዩ ታካሚና ሐኪም በአካል ሳይገናኙ ሕክምና... Read more »

የስፒች ቴራፒ ሕክምና ለማን?

በጠዋቱ የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በር ላይ ደርሰናል። የሰውና የመኪና ብዛት በየሁሉም ሆስፒታሎች አካባቢ ቢበዛም የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅን ያገኘሁት ግን በተለየ ድባብ ነበር። የጥበቃ ሠራተኞቹ ተገልጋዩ ሳይጉላላና አንድም ሰውና... Read more »

ቅድመ መከላከል የሚሻው የሕፃናት የነርቭ ዘንግ ክፍተት

ያንቺ አምላክ አንማው ይባላሉ።ራቅ ካለው የሀገራችን ክፍል ደብረ ኤልያስ መጥተው ልጃቸውን ለማሳከም በዘውዲቱ ሆስፒታል በጠዋቱ ተገኝተዋል።ወገባቸውን ታጥቀው ልጃቸው እንዳይታይባቸው ሽፍንፍን አድርገው አዝለውት ወዲያና ወዲህ ሲሉ ነበር የተገናኘነው።ዓይኖቻቸው እንባ አርግዘው ሲዋከቡ ላያቸው አንዳች... Read more »

የማህጸን ወደ ውጭ የመውጣት አደጋ

ከማህጸን ጋር ተያይዞ የሚከሰቱ ሕመሞች በርካታ ናቸው:: እነዚህ ሕመሞች ግን ከጥቂቶቹ በስተቀር የሚታወቁ አይደሉም:: በዚህም ብዙዎች በከፋ ችግር ውስጥ እንዲገቡና እንዲሰቃዩ ሆነዋል:: ይህ እንዳይሆን ደግሞ ስለ ሕመሞቹ ምንነት እና ሕክምናው ማሳወቅ ያስፈልጋል::... Read more »

የኑክሌር ሕክምና- የህሙማን ፈውስ ምክንያት

‹‹ኑክሌር›› የሚለው ስም ሲጠራ በብዙዎቻችን አዕምሮ ውስጥ ብቅ የሚለው ጅምላ ጨራሽ የጦር መሣሪያ ነው:: በተለይ እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ1945 አሜሪካ በጃፓን ሂሮሽማና ናጋሳኪ ላይ የጣለችው አውቶሚክ ቦምብ እና ያስከተለው አሰቃቂ እልቂት በብዙዎች... Read more »

‹‹ እኔን በእኔ… ››

ከዘጠኝ ዓመት በፊት ነበር:: ምሁሩ የአዕምሮ ምጡቅ ወደ አማኑኤል ሆስፒታል ያመሩት:: እኝህ ሰው በጊዜው በቀላሉ መታከም የሚችሉ አይነት ሕመምተኛ አልነበሩም:: ፍልስፍናቸው ከስነልቦና ሐኪሞቹ እሳቤ በላይ የረቀቀና የላቀ ነው:: ሀኪሞቹ በቀላሉ ያሉበትን የሕመም... Read more »