ኢትዮጵያ የምግብና የሥርዓተ ምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥና ለማሻሻል ጠንካራ ሥራዎችን ስትሠራ ቆይታለች፡፡ በዚህም የማይናቅ ለውጥ ማምጣት ችላለች፡፡ ያም ሆኖ የተመጣጠነ ምግብ እጥረት በኢትዮጵያ አሁንም ትልቅ ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና የማኅበረሰብ ጤና ችግር ሆኖ ቀጥሏል፡፡ ይህን... Read more »
ጊዜው የዲጂታል ዘመን ነው:: ‹‹ዓለም በእጃችን ላይ ናት፣ አንድ መንደር ሆናለች›› አይነት አባባሎች እየተለመዱ መጥተዋል:: በዚህ ዘመን ሰዎች ኑሯቸውን የሚያቀሉበት፤ የሚፈልጓቸውን መረጃዎች በቀላሉ የሚያገኙበት፤ ለትምህርት እና ለሥራም ጭምር ቴክኖሎጂን የሚጠቀሙበት ሆኗል:: ወቅቱም... Read more »
ስጋ ደዌ በሽታ በባክቴሪያ አማካኝነት የሚከሰት ነው፡፡ በሽታውን ቶሎ ካልታከሙት ከፍተኛ አካል ጉዳት የሚያስከትል ሲሆን፤ በተለይም ዓይን፣ እጅ እና እግር ላይ ጉዳት በማድረስ ለከፍተኛ የሥነ ልቦና ችግር የሚዳርግ ነው፡፡ ለዚህም ነው በበሽታው... Read more »
የጥር ወር ለኢትዮጵያ ልዩ ወር ነው:: ደስታ እና ፌሽታ የሚበዛበት የአደባባይ በዓል እንዲሁም የሠርግ ወቅት ነው:: ይህ ሃይማኖታዊ እና ባህላዊ ክዋኔዎች በስፋት የሚከወንበት ወር በጤናውም ዘርፍ ‹‹የጤናማ እናትነት ወር›› ተብሎ ተሰይሟል:: በዚህ... Read more »
የሰዎችን ጤና አደጋ ውስጥ ከሚከቱ ዋነኛ ምክንያቶች መካከል አንዱ ደህንነቱ ያልተጠበቀ ቀዶ ሕክምና አለማድረግ ነው። በዋናነት ደግሞ የቀዶ ሕክምና ክፍሎች ከኢንፌክሽን የጸዱ አለመሆን፣ በተደራጁ የሕክምና ግብአቶችና የቀዶ ሕክምና ባለሞያዎች አለመሟላትና የዓለም ጤና... Read more »
ኢትዮጵያ የኤችአይቪ/ኤድስ መከላከልና መቆጣጠር ሥራዎችን በማጠናከር፣ ቅንጅታዊ አሠራርን በማጎልበት፣ መንግሥታዊ እና ዓለም አቀፍ ተቋማትን፣ አጋር ድርጅቶችን፣ ሲቪክ ማኅበራትን እና የሚመለከታቸውን ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ ወረርሽኙ በማኅበረሰቡ ጤናና በሰብዓዊ ደህንነት ላይ የሚያሳድረውን ተፅዕኖ በመቀነስ... Read more »
በሕክምና ሂደት የሰዎችን ሕይወት አደጋ ላይ ከሚጥሉ ምክንያቶች ውስጥ አንዱ ደህንነቱ የተጠበቀ የቀዶ ሕክምና አለማድረግ ነው:: በተለይ ደግሞ የቀዶ ሕክምና ክፍሎች ከኢንፌክሽን የፀዱ ካልሆኑና ለቀዶ ሕክምና የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን በበቂ ሁኔታ ያላሟሉ ከሆነ... Read more »
ጥርስ ከማኘክና ከመካነ ድምጽነት ዋና ሚናው ባሻገር የውበት መገለጫም ነው፡፡ የጥርስ ደህንነት መጓደል መንታ ጉዳት ያስከትላል የሚባለውም ጥርስ ጤናም ውበትም ስለሆነ ነው። እንደዛሬው የጥርስ ክትትልና ሕክምና ማዕከሎች ከመስፋፋታቸው በፊት ሰዎች የተለያዩ ባህላዊ... Read more »
እ.ኤ.አ በ2022 በዓለም አቀፍ ደረጃ 39 ሚሊዮን ሰዎች የኤች አይ ቪ ኤድስ ቫይረስ በደማቸው እንደሚገኝ ፤ከ630 ሺ በላይ ሰዎች ህይወታቸውን በኤድስ ምክንያት ያጡ መሆናቸውንና በዚሁ ዓመት 1 ነጥብ 3 ሚሊዮን የሚሆኑ አዲስ... Read more »
ምግብ መሠረታዊ ከሆኑ የሰው ልጅ ፍላጎቶች ውስጥ አንዱ ነው። ያለ ምግብ መኖር አይቻልም። ምግብ የሰው ልጆች መሠረታዊ ፍላጎት የመሆኑን ያህል ግን በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ያሉ ሰዎች ባሉባቸው ሀገራት ውስጥ አሁንም ቅንጦት... Read more »