
በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ከሚከበሩ በዓላት መካከል አንዱ የትንሳኤ በዓል ነው። በዓሉ ካለው መንፈሳዊ ፋይዳ በተጨማሪ ከአርባ እና ሃምሳ የጾም እና የጸሎት ቀናት በኋላ የሚከበር መሆኑ በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ ትልቅ ስፍራ... Read more »

እንደ ሀገር ከለውጥ ማግስት በተወሰዱ ዘርፈ ብዙ ርምጃዎችና ማሻሻያዎች በርካታ ውጤቶች ተገኝተዋል። በዚህ በኩል ከሚጠቀሱት ደግሞ ሀገራዊ ኢኮኖሚውን ከፍ ወዳለ ደረጃ ከማድረስ እና ሁለንተናዊ ብልፅግናን እውን ከማድረግ አኳያ የተከናወነው የሀገር በቀል የኢኮኖሚ... Read more »

ሰላም፣ ፀጥታና ደኅንነት ከፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ጉዳዮች ጋር የተሳሰሩ ናቸው፡፡ ፖለቲካዊ ብስለት፣ ኢኮኖሚያዊ ዕድገት እና ማኅበራዊ መረጋጋት፣ የአንድን ሀገር የሰላም፣ የፀጥታ እና የደኅንነት ሁኔታዎች ይወስናሉ፡፡ ይህ እውን እንዲሆን በመንግሥት ደረጃ ሰፋፊ የልማት... Read more »

ሀገራችን ብዙ የዜማ እና የዝማሬ ፤ የደስታ እና የእልልታ፤ የስኬት እና የከፍታ ዘመናት እንዳሳለፋችሁ ሁሉ ለቅሶ እና ዋይታ ፤ ኀዘን እና ምሬት፤ ጦርነት እና እልቂት ፤ ስደት እና መፈናቀል የበዙባቸው ዘመናትን አሳልፋለች።... Read more »

ኢትዮጵያ በየዘመኑ በሚፈጠሩ የውስጥ አለመግባባቶች እና የውጪ ሃይሎች በብዙ ፈተና ውስጥ ለማለፍ የተገደደች ፤ የረጅም ዘመን የሀገረ መንግሥት ምስረታ ታሪክ ባለቤት የሆነች ሀገር ነች ። ዜጎችዋም ፈተናዎቹን በላቀ የሀገር የፍቅር መንፈስ እና... Read more »

ሀገራችን ለዘመናት በዘለቁ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ስብራቶች ውስጥ አልፋለች ። እነዚህን ስብራቶች ለመጠገን ያለሙ ሕዝባዊ የለውጥ መነሳሳቶችን በተለያዩ ወቅቶች አስተናግዳለች ፤ እያንዳንዱ የለውጥ ምእራፍም የየራሱን አዎንታዊ እና አሉታዊ ሀገራዊ ዐሻራ... Read more »

ሰላም ለግለሰብ ፣ ለማኅበረሰብ ፣ ለሀገር ፣ ከዚያም አልፎ ለዓለም ሁለንተናዊ እድገት ወሳኝ አቅም ነው። ያለ ሰላም ሠብዓዊ የሆነው ፍጥረታዊ እድገት እንኳን በብዙ ተግዳሮቶች ውስጥ እንደሚወድቅ ለጥያቄ የሚቀርብ አይደለም። ከዚህም የተነሳ መላው... Read more »

ትናንት እና ዛሬ ግጭቶች እና ጦርነቶች እንደ ሀገር ካስከፈሉን መጠነ ሰፊ እና ያልተገባ ዋጋ አንጻር መላው ሕዝባችን ለሰላም የሚሰጠው ዋጋ የላቀ ነው። የትኛውም አይነት ፖለቲካዊ ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ማኅበራዊ መስተጋብሮቹ ሰላም እና... Read more »

ያለፉት ሰባት የለውጥ ዓመታት በኢትዮጵያ ምድር ዘርፈ ብዙ የአመለካከት ለውጥ የመጣባቸው፤ መስከ ብዙ የልማትና የብልፅግና መንገድ የተጀመረባቸው፤ አብነታዊ ተግባራት ተከናውነው አስደማሚ ውጤቶች የተገኘባቸው ናቸው። ይሄው ተግባር እና ውጤት ታዲያ እንደ ሀገርም፣ እንደ... Read more »

የሰው ልጅ ብዙ አዳጊ እና ተለዋዋጭ ፍላጎቶች ያሉት ማኅበራዊ ፍጡር ነው ። ፍላጎቶቹ በጊዜ እና በቦታ ልኬት ውስጥ የሚያድሩ፤ ለፍላጎቶቹ ስኬትም በአንድም ይሁን በሌላ ዘመንን በአግባቡ ማወቅ እና በዘመኑ እሳቤ መዋጀትን ከሁሉም... Read more »