ጎረቤታሞቹ ወይዘሮ ፋጤና ወይዘሮ ይመናሹ በጉርብትና ረጅም ጊዜ በመቆየታቸው አንዳቸው የሌላኛቸውን ገመና እስከመሸፈን ደርሰዋል። መኝታ ብቻ ነው የሚለያቸው። አንዷ ቤት ቁርስ ከተበላ፣ ሌላኛዋ ጋር ደግሞ ምሳ ይበላል። እራቱም እንደሁኔታው በአንደኛው ቤት ይሆናል።... Read more »
እኤአ 1871 ቅኝ ገዢ ሀገራት አፍሪካን ለመቀራመት በርሊን ላይ ስምምነት አደረጉ። በስምምነቱ መሰረትም የወቅቱ ቅኝ ገዢዎች የአፍሪካ ሀገራትን ቀስ በቀስ በመዳፋቸው ስር ማድረግ ጀመሩ፡፡ የአፍሪካ ሀገራትም ስር ለሰደደ ጭቆና፤ ባርነት፤ ጉስቁልናና እንግልት... Read more »
ኢትዮጵያውያን አንድነት መለያቸው፤ ማሸነፍ ታሪካቸው ነው። ኢትዮጵያውያን ሲተባበሩ የማይደረምሱት ተራራ፤ የማያሸንፉት ጠላት፤ የማይወጡት አቀበት አይኖርም። ኢትዮጵያ ነጻነቷን አስከብራና የጥቁር ሕዝቦች መከታ ሆና የዘለቀችው በሕዝቦቿ ትብብርና አንድነት ነው። ትላንት ኢትዮጵያውያን አድዋ ላይ ቅኝ... Read more »
በሰለጠኑት አለማት ከሚታዩ የሚያስቀኑ ባህሎች መካከል መመሰጋገን አንዱና ዋነኛው ነው። በእነዚህ ሀገራት በትንሽ በትልቁ መመሰጋገንና መበረታታት በስፋት ይታያል። ከህጻን እስከ አዋቂው፤ ከሴት እስከ ወንዱ፤ ከተማረው እስካልተማረው ድረስ የሚያመሳስላቸው ነገር ቢኖር የምስጋና አጠቃቀማቸው... Read more »
‹‹መንግሥት ሥራውን ይሠራል፤ ሕዝብን ይመራል። ጊዜው ሲያልቅ በየትኛውም መንገድ የሚቀየርበት አጋጣሚ ይፈጠራል። በጣም የሚደንቀኝ ግን በሥልጡን ዓለም የሚኖሩ አንዳንድ ዲያስፖራዎች ይህንን አያውቁም። ወይም ድርጊታቸው በሙሉ ይህን እንደማያውቁ አስመስሏቸዋል። ›› ሲል ተሰማ መንግሥቴ... Read more »
ብሔራዊ ጥቅም በአስተሳሰብም ሆነ በድርጊት ለሀገርና ለሕዝብ ሲባል የሚከፈል ዋጋ ነው:: ዋጋው መስዋዕትነትንም የሚጨምር ነው:: ሀገር እና ሕዝብም የሚጸኑትና ከአሰቡትም ደረጃ መድረስ የሚችሉት ብሔራዊ ጥቅም ሲከበር ነው:: ብሔራዊ የጥቅሙን የማያስከብር ሀገር ሉአላዊነቱን... Read more »
እነገብረየስ ገብረማሪያም ዛሬም በማምሻ ግሮሰሪ ጠረጴዛ ከበው ተቀምጠዋል፡፡ ዘውዴ መታፈሪያ ማማረሩን ተያይዞታል፡፡ ተሰማ መንግሥቴ እና ገብረየስ የዘውዴን ምሬት ከመቀላቀል ይልቅ በፅኑ እየተቃወሙት ነው፡፡ እርሱ ደግሞ ‹‹እኔ ኢትዮጵያን ሀገሬ ናት ለማለት እየተቸገርኩ ነው፡፡... Read more »
ብዙ ጭንቀቶች እያለፉም ቢሆን ሕይወት ይቀጥላል። ተሰማ መንግሥቴ፣ ገብረየስ ገብረማሪያም እና ዘውዴ መታፈሪያ አንዳንዴ በየተራ ብዙ ጊዜ ደግሞ በአንድ ላይ ብዙ የጭንቀት ጊዜዎችን አልፈዋል። አንድ ሰሞን ተሰማ ስለ ቤተሰቡ ስለ ዘመዶቹ በአጠቃላይ... Read more »
እነተሰማ መንግሥቴ፣ ገብረየስ ገብረማሪያም እና ዘውዴ መታፈሪያ እንደልማዳቸው በማምሻ ግሮሰሪ ተገናኝተዋል:: የዕለቱ ውይይታቸው ኢትዮጵያውያን ጥያቄዎችን እና ችግሮችን በሰላማዊ መንገድ የመፍታት ባህል ላይ ያተኮረ ሲሆን፤ ጠንከር ያለ ቃላት ሲሰናዘሩ ነበር:: ተሰማ ‹‹ኢትዮጵያውያን ሰላም... Read more »
ሐምሌ 10 ቀን 2014 ዓ.ም ነበር። ክረምቱ ከባተ አስረኛው ቀን ላይ ደርሷል፡፡ ክረምቱ ጫን ያለ ነበር። በወሩ የመጀመሪያዎቹ ሳምንታት ከፍተኛ የሆነ ነጎድጓዳማና በረዶ የቀላቀለ ዝናብ እየዘነበ ስለሰነበተ ሰው ብርዱን ለማጥፋት መላዬ የሚለውን... Read more »