የህዳሴን ግድብ ከመገደብ የሚያግደን ምንም ምድራዊ ኃይል አይኖርም!

ለዓባይ ውሃ 86 በመቶ የምታበረክተው ኢትዮጵያ በማይጨበጠው የግብጽ አቋም ስትፈተን ኖራለች፡፡ በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ የኢትዮጵያን ውድቀትና መፈራረስ የምትመኘውና ለዚህም አበክራ የምትሰራው ግብጽ አንድ ጊዜ ድርድር በሌላ ጊዜ ደግሞ ውንጀላና ስም ማጥፋትን እንደመርህ... Read more »

ታላቁ የህዳሴ ግድባችን እራትም መብራትም ሊሆን ተቃርቧል!

ኢትዮጵያ የህዝቦቿን ጥቅም አስቀድማና የመልማት ዕቅድን ሰንቃ በሙሉ ድጋፍ የታላቁ ህዳሴ ግድብን ለመገንባት የተነሳችበት ሥራ ታላቅ ታሪክ ነው። ይህ ተግባር ህዝቡ ምታ ነጋሪት ክተት ሠራዊት ሲባል በነቂስ ወጥቶ የአገሩን ድንበር ለማስከበር በቆራጥነት... Read more »

የህዝብን ሰላምና ደህንነት ያረጋገጠ ውሳኔ!

ዓለም አቀፉ የኮቪድ 19 ወረርሽኝ በዓለም ላይ እያስከተለ ያለው ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ቀውስ ከፍተኛ ነው። የበሽታው ስርጭት ከጀመረበትና ዓለምአቀፍ ወረርሽኝ መሆኑ በዓለም የጤና ድርጅት ከታወጀበት ጊዜ አንስቶ ያስከተለው ሰብኣዊና ቁሳዊ ቀውስ ከፍተኛ... Read more »

የህዝብን ሰላምና ደህንነት ያረጋገጠ ውሳኔ!

ዓለምአቀፉ የኮቪድ 19 ወረርሽኝ በዓለም ላይ እያስከተለ ያለው ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ቀውስ ከፍተኛ ነው። የበሽታው ስርጭት ከጀመረበትና ዓለምአቀፍ ወረርሽኝ መሆኑ በዓለም የጤና ድርጅት ከታወጀበት ጊዜ አንስቶ ያስከተለው ሰብአዊና ቁሳዊ ቀውስ ከፍተኛ ከመሆኑም... Read more »

ማንንም አንጎዳም፤ መብታችንንም ለማንም አሳልፈን አንሰጥም!

እ.ኤ.አ. በ1997 የተረቀቀው ዓለም አቀፍ የድንበር ተሻጋሪ ወንዞች ኮንቬንሽን ድንበር ተሻጋሪ ወንዞችን አስመልክቶ የተፈረመ ብቸኛ ስምምነት ነው። ስምምነቱ እ.ኤ.አ. ከነሐሴ 17 ቀን 2014 ጀምሮ ተፈጻሚ ሆኗል። በስምምነቱ የማርቀቅ ሒደት የውኃ መብትን በተናጠል... Read more »

በፈተና ውስጥ ውጤታማ ኢኮኖሚ!

ዓለምን ባስጨነቀው የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ምክንያት የዓለም ታላላቅ አየር መንገዶች ሠራተኞችና ደመወዝ ቀንሰዋል፤ ኪሳራ እንደደረሰባቸው አሳውቀዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ የእነርሱ እጣ ፋንታ ይደርስበታል ተብሎ ሲታሰብ በወረርሽኙ መዛመት ሠራተኞቹ እንዳይጎዱ ጠብቆ፣ የኤክስፖርት ምርትን... Read more »

ሰኔ ግም ብሏል ፤ እንጠቀምበት!

በየግብርናው ዘርፍ ምርትና ምርታማነት እያደገ እንደመጣ ይታወቃል፡፡ይሁንና ዘርፉ እየጨመረ የመጣው የግብርና ምርት ፍላጎት ለማርካት አልቻለም፡፡በዚህ የተነሳም ሀገራችን የዳቦ ስንዴ በየአመቱ ከውጪ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ በመመደብ እያስገባች ትገኛለች፡፡የእህል ዋጋ እየጨመረ ነው፤ለእዚህ አንዱ ምክንያት... Read more »

መዘናጋት የከፋ ዋጋ ሊስከፍለን ከደጃችን ነው !

የኮሮና ቫይረስ በዓለም መከሰቱን ተከትሎ እያስከተለ ያለውን መጠነ ሰፊ ጉዳት ታሳቢ በማድረግ በሽታው አገር ውስጥ እንዳይገባ፤ ከገባም ሊያደርስ የሚችለውን ጉዳት ለመቀነስ መጠነ ሰፊ ሥራዎች ሲከናወኑ ቆይተዋል። ቫይረሱ ሀገር ውስጥ መግባቱን ተከትሎም የመከላከል... Read more »

የየዕለቱን ሁነት እየዘገብንና ታሪክን እየሰነድን እንቀጥላለን !

የኢትዮጵያን ነጻነት ተከትሎ ግንቦት 1933 ዓ .ም አዲስ ዘመን የሚል ስያሜ የተሰጠው ጋዜጣ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያው ጊዜ ለህትመት በቃ። ጋዜጣው ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ ላለፉት 79 ዓመታት በተለያዩ የመንግሥት ስርዓቶች ውስጥ ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊ እና... Read more »

ህይወት እየታደግን ፤ ህይወትን እንዝራ

በዘመናት ሂደት ውስጥ ኢትዮጵያን ሲፈታተኗት ከቆዩት ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ አደጋዎች መካከል ድርቅን ያህል የፈተናት የለም ማለት ይቻላል፡፡ በተፈጥሮ መዛባት በአካባቢ ላይ በሚደርሰው አደጋ ምክንያት ኢትዮጵያን እርሃብና ድርቅ በየ10 ዓመቱ ሲጎበኛት የቆየ ከመሆኑም... Read more »