የዓድዋ ድል ለትውልድ ዕድገትና ብልፅግና የተከፈለ አኩሪ መስዋዕትነት ነው!

ኢትዮጵያ በ1888 ዓ.ም የጣሊያን ቅኝ ገዥ ያዘመተውን ጦር ድል በማድረግ በዓድዋ ጦርነት በዓለም እጅግ ወሳኝ ድል አስመዘገበች፡፡ የዓድዋ ድል ሊሳካ የቻለው እኛ ኢትዮጵያውያን የምንታወቅባቸው አንድነታችን እና ህብረታችን መንፈስ ነው። ዛሬ ላይ ሆነን... Read more »

የዓድዋ ድል ጥበብና የፍቅር አስተምህሮ ለዛሬው ክፉ ቀን መሻገሪያ ድልድያችን ይሁን!

 በ1888 ዓ.ም በኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን የዓድዋ ድል የተገለፀው ጥበብ፣ ፍቅርና ወኔ የሰው ልጆች ሁሉ እኩል የሰውነት ክብር ያላቸው እንጂ ነጭ ስለሆነ ከሰው ሁሉ የበለጠ፤ ጥቁር መሆኑ ደግሞ ዝቅ ያለ እና ለነጭ የሚገዛ አፈጣጠር... Read more »

ዓድዋ የነፃነት ምንጭና የድሎች ሁሉ አልፋና ኦሜጋ!

 የዛሬ 125 ዓመት በዚህች ቀን የኢትዮጵያ ሕዝቦች በአንድነት ከፍ ባለ የሀገር ፍቅርና የነፃነት መንፈስ ለመሀላ ማህተማቸውና ከሁሉም በላይ ውድ ለሆነችው ሀገራቸው በከፈሉት ታላቅና አኩሪ መስዋእትነት ፍሬ አፍርቶ ለመላው ጥቁር ሕዝቦች የነፃነት ጎህ... Read more »

የዓድዋ ድል በድህነት ላይ ለጀመርነው ትግል ስኬት የስነ- ልቦና መሰረታችን ነው

 ጀግኖች ኢትዮጵያውያን በወራሪው የጣልያን ጦር ላይ የዓድዋ ድልን ከተጎናጸፉ ነገ 125 ዓመቱን ያከብራል። ይህ ታላቅ ድል በኢትዮጵያውያን ዘንድ ሁሌም ልዩ ስፍራ ያለው ሕብረ ብሔራዊ አንድነት የተንፀባረቀበት እና የኢትዮጵያውያን የአሸናፊነት ስነልቦና መሰረት ጭምር... Read more »

ከሳይንሳዊ መንገድ ያፈነገጠው የአምነስቲ ሪፖርትችግር ፈቺ ሊሆን አይችልም

በትግራይ ክልል የተካሄደው የህግ ማስከበር ዘመቻ ከተጠናቀቀ ከሦስት ወራት በላይ ተቆጥረዋል። የዘመቻውን መጠናቀቅ ተከትሎ መንግሥት በአካባቢው ዘላቂ ሰላም ለማስፈን፣ የተፈናቀሉና ለተለያዩ ማህበራዊና ኢኮኖሚዊ ችግሮች የተጋለጡ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም የተለያዩ ሰብዓዊ ድጋፎችን ሲያከናውን... Read more »

ትግራይ የገቡ ዓለም አቀፍ ጋዜጠኞች እውነትን የመግለጥ ታሪካዊ ኃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል!

 የህወሓት ጁንታ ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም በመከላከያ ሰራዊት ላይ የፈጸመውን ጥቃት ተከትሎ አገር የማዳን እና ህግ የማስከበር እርምጃ በትግራይ ክልል ተካሂዶ በአጭር ጊዜ በድል ተጠናቋል። የህግ ማስከበር እርምጃው በ15 ቀናት ውስጥ... Read more »

ኢትዮጵያውያን በወንድማማችነትና ሉአላዊነት ላይወትዋች አይፈልጉም!

ዘመኑ የመረጃ ከመሆኑ አንጻር የመረጃ ጉዳይ ከፍ ያለ ትኩረት የሚሰጠው ዓለም አቀፋዊ ጉዳይ ከሆነ ውሎ አድሯል። በተለይም መረጃ በመሰብሰብ፣ በማደራጀትና በማሰራጨት ሥራ ላይ የሚገኙ መገናኛ ብዙሃን የተወዳዳሪነታቸው መሰረት ለመረጃ ያላቸው ቅርበት፣ የሚያቀርቡት... Read more »

ትግራይን መልሶ ለማልማት ርዝራዡን ጁንታ ጠራርጎ ማስወገድ ይገባል!

ከሩብ ክፍለ ዘመን በላይ የመንግሥት ስልጣንን በጥቂት የቤተሰብ አባላት ተቆጣጥሮ የሀገሪቱን ሀብት እና የህዝቡን ስነልቡና ሲዘርፍ፣ በሀገር ውስጥና በውጭ ሀብት ሲያከማች፤ ስልጣኑን መከታ አድርጎ ህዝብን ሲያማርር እና በዘር ሲከፋፍል የኖረው የህወሓት ጁንታ... Read more »

የተከፈተብን ሀገር የማጠልሸት የውሸት ዘመቻ የምናሸንፈው “አቤት ውሸት!” በማለት አይደለም

 መረጃ እንኳን በዚህ ዘመን በቀደመውም ዘመን ከፍ ያለ የአቅም ምንጭ እንደሆነ ነው። በብሄላችን “ጦር ከፈታው ወሬ የፈታው” መባሉም ለዚህ ነው። ባለንበት ዘመን ደግሞ የመረጃ ፍሰቱ በብዙ የቴክኖሎጂ ግብአቶች እየተደገፈ ከአቅም ላይ አቅም... Read more »

ህዝቦች ለልማት፣ ለሰላምና መረጋጋት በአንድነት መስራታቸውን ይቀጥሉ!

የሲዳማ ክልል የምሥረታ ሥነ-ሥርዓት በትናንትናው ዕለት የክልል ፕሬዚዳንቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎችና የክብር እንግዶች በተገኙበት በሃዋሳ ተከብሯል። ሲዳማ በኢትዮጵያ ከሚገኙ ብሄሮች አንዱ ሲሆን በህገ መንግሥቱ ከተቀመጠው የብሄር ብሄረሰቦች መብት አንፃር በእጅጉ... Read more »