
አሁን ያለንበት ዲጅታላይዜሽን ዓለም በየዕለቱ ተለዋዋጭ ክስተቶችን እያስተናገደች ትገኛለች። በየጊዜው አዳዲስ ቴክኖሎጂዎች እየተፈጠሩና ትግበራ ላይ እየዋሉ ይገኛሉ። እነዚህን ቴክኖሎጂዎች አውቆና ተረድቶ ወደ ተግባር ለመተርጎም ዘመኑን የዋጀ ክህሎት እና እውቀት ባለቤት መሆንና ራስን... Read more »

የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ዘርፍ ለአጠቃላይ ሀገራዊ የብልጽግና ጉዞ የላቀ አበርክቶ እንዳለው ይታወቃል። ዘርፉ ለሀገር ኢኮኖሚ ግንባታ ያለውን አበርክቶ ወደ ላቀ ደረጃ ማድረስ እንዲቻል በየክልሉ የሚገኙ የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ኮሌጆች የድርሻቸውን... Read more »

የሰው ልጅ የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ ሁሉ ወደ ዲጅታላይዜሽን እየተቀየረ ባለበት በዚህ ዘመን ከዲጅታል ቴክኖሎጂ ውጭ መሆን እጅግ ከባድ ነው። ስለዚህም ወደን ብቻ ሳይሆን ተገደንም የዲጅታሉን ዓለም እንቀላቀላለን። አሁን ጊዜን፣ ወጪንና ጉልበትን ለመቆጠብ... Read more »

በዓለም ላይ የሰው ሠራሽ አስተውሎት (አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ) ቴክኖሎጂ ችሎታ እና ብቃት እያደገ መምጣቱ ይነገራል። ከዚህም ጋር ተያይዞ ሰው ሠራሽ አስተውሎት ሕግና ማዕቀፍ ተዘጋጅቶለት በአግባቡ ካልተመራ በሰው ልጆች ሕይወት እና አኗኗር ላይ ስጋት... Read more »

ትምህርት ቤቶች የነገ ተመራማሪዎችና ሳይንቲስቶች መፍለቂያዎች እንደመሆናቸው መጠን ለፈጠራ ሥራዎች ትኩረት ሰጥተው መስራት እንደሚጠበቅባቸው ይታወቃል፡፡ ለዚህም ለፈጠራ ሥራዎች ትኩረት በመስጠት በንድፈ ሀሳብ የሚሰጡ ትምህርቶች ወደ ተግባር እንዲለውጡ በማድረግ ተማሪዎች የፈጠራ ክህሎታቸውን እንዲያዳበሩና... Read more »

የህብረተሰቡን ኑሮ ሊያሻሽሉ የሚችሉ ቴክኖሎጂዎችን በማምረት ረገድ የቴክኒክና ሙያ ተቋማት ከፍተኛ ድርሻ አላቸው:: ተቋማቱ የህብረተሰቡን ችግር መነሻ በማድረግ ጥናት ላይ ተመርኩዘው ችግር ፈቺ የሆኑ ቴክኖሎጂዎችን በመቅዳት፣ በማላመድና በማሻሻል የፈጠራ ሥራዎችን መሥራት ይጠበቅባቸዋል::... Read more »

አገራችን ዲጂታል ኢኮኖሚ ለመገንባት የምታደረገው ጥረት እንዲሳካ የማድረጉ ሥራ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ተደራሽነት ማስፋትን ይጠይቃል፡፡ የኅብረተሰቡን የዕለት ተዕለት ሕይወት ቀላል የሚያደርጉ ቀልጣፋ፣ ጊዜንና ወጪን የሚቆጠቡ ቴክኖሎጂዎችን ተደራሽ የማድረጉም ሥራ የሚፈልግውም ይህንኑ ነው፡፡ የአገሪቱ... Read more »
አሁን አሁን ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂን በመጠቀም መረጃን በፍጥነትና በጥራት መለዋወጥ የተለመደ ጉዳይ እየሆነ መጥቷል። ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ በተለይም ለመንግሥት ተቋማት ቀልጣፋ፣ ፈጣን፣ ጥራት ያለውና ከሙስና የጸዳ አገልግሎት በመስጠት በኩል ጉልህ አስተዋጽኦ በማበርከት ተመራጭ እየሆነ... Read more »

የእንሰት ተከል በሀገራችን በርካታ አካባቢዎች በስፋት ይለማል። ከተክሉ የሚመረቱት ቆጮ፣ ቡላና የመሳሰሉትም በዋና ምግብነት ይታወቃሉ። የእንሰት ተክል በደቡብ፣ በሲዳማ፣ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች እና በኦሮሚያ ክልሎች አንደሚለማ መረጃዎች ይጠቁማሉ። ከተክሉ የሚገኙት ቆጮና... Read more »

ኢትዮጵያ ሰፊ የዓሣ ሀብት እንዳላት መረጃዎች ይጠቁማሉ። ይህን የዓሣ ሀብት በማልማትም ሆነ በመጠቀም ረገድ ግን ብዙም አልተሠራበት። ይህም ለዘርፉ የተሰጠው ትኩረት አናሣ መሆኑን ያመለክታል። ልማቱ አለመዘመኑና ሀብቱንም ኢኮኖሚያዊ ጥቅምን ታሳቢ ባደረገ መልኩ... Read more »