ሰብዓዊና ማህበራዊ ድጋፍን ማዕከል ያደረጉት የዘበኛ ሰፈር እቁብተኞች

ኢትዮጵያ ቱባ ባህላዊና ታሪካዊ እሴቶች ባለቤት ናት ሲባል፤ እነዚህ የባህል እሴቶቿ ትናንት ላይ ብቻ ተንጠልጥለው ያሉ ሳይሆን ዛሬም ድረስ ዘልቀው የህዝቦች የአብሮነትና መተሳሰብ መሰረት ሆነው መኖራቸውን የሚያሳይ ነው።በዚህ መልኩ የኢትዮጵያውያን የአኗኗር ማህበረሰባዊ... Read more »

የአምቦዎቹ የመልካም ሥነ ምግባር ታጋዮች

ወይዘሮ ታሪኬ ክፍሌ፣ የአምቦ ከተማ ነዋሪና በግል ሥራ የሚተዳደሩ እናት ናቸው። አንድ ሰው የተወለደበትን፣ ያደገበትንና የሚኖርበትን አካባቢ ችግር በወጉ ስለሚገነዘብ ቢያንስ የዛን አካባቢ ችግር ለመፍታት የራሱን ጥረት ሊያደርግ፤ ችግሩን በመፍታት ሂደትም የሚጠበቅበትን... Read more »

በደማቸው ወገናቸውን የታደጉ የመልካምነት ተምሳሌቶች

ወጣት ደሳለኝ ይመስላል እና ጓደኞቹ አራት ኪሎ ዳግማዊ ምኒልክ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ባለች አንዲት ነጭ ድንኳን አካባቢ አዘውትረው ይገኛሉ። በድንኳኗ ፊት ለፊትና ከአስፓልት ማዶ ባሉ የእግረኞች መተላለፊያ መንገዶች የሚዘዋወሩ መንገደኞችን የማግባባት... Read more »

ያልተዘመረላቸው የወልድያ የበጎነት አምባሳደሮች

መልካምነት፣ እንግዳ ተቀባይነትና እርስ በእርስ ተደጋግፎ ችግርን አብሮ መሻገር የኢትዮጵያውያን የኖረ፤ ተፈትኖም በአሸናፊነት ዘመናትን ያሻገረ ተግባር ነው።ዛሬም ይሄው የኢትዮጵያዊነት እሴት በጽኑ እየተፈተነ፤ በተባበረ ክንድም ህዝቦችን ለማሻገር በሙሉ ተነሳሽነት እየተጓዘ ይገኛል።የዛሬው አገርኛ አምዳችንም... Read more »

በክፉ ጊዜ የደረሱ ቀና ልቦች

ከወራት በፊት ለአንድ ዓላማ ነበር «የብሎኬት አካባቢ የጥምቀት በዓል አስተባባሪ ኮሚቴ» በሚል ስያሜ ተሰባስበው በመምከር በጋራ መስራት የጀመሩት። ይሄም በዩኔስኮ የተመዘገበው የጥምቀት በዓል የዓለም ቅርስ መሆን ስለቻለ ለበዓሉ ድምቀት የድርሻቸውን ለመወጣት እና... Read more »

ችግር ፈቺ የበጎ አድራጎት ሥራ

ወይዘሮ ሐረጓ ዓባይ ትባላለች፤ እዚሁ አዲስ አበባ ተወልዳ ያደገች፤ እንደማንኛውም ልጅ ተምራ የሙያ ባለቤት የሆነች ቢሆንም፤ ህይወት ለሁሉም ቀና አይደለችምና ያለ አባት የሚያሳድጓቸውን ሁለት ልጆች ለማሳደግ ስትልም የሴተኛ አዳሪነት ኑሮን ተቀላቀለች። ነገሮች... Read more »

ከትራንስፖርት አገልግሎት ባሻገር ኮሮናን እየተዋጋ ያለው ባለታክሲ

ዓለማችን በዘመናት ሂደት በሰው ሰራሽና ተፈጥሯዊ በሆኑ አደጋዎች በዓመታት ፍርርቆሽ ውስጥ ስትናጥ ኖራለች፤ ለችግሮችና አደጋዎቿም የየዘመኑን ልህቀት ያማከለ መፍትሄ ስትሰጥ ቆይታለች፤ በችግሮቹ ጠባሳም ለዘመናት በትውልድ ቅብብሎሽ ሲነገር ሲዘከር መኖሩ ቀጥሏል። የቅርብ ጊዜዎቹን... Read more »

መጦር የከበደው የጡረተኞች ቤት

መረዳዳት ለኢትዮጵያውያን የቆየ ባህል ነው። ቤተሰብን፣ ጎረቤትንና በአካባቢ የሚገኙትን አቅመ ደካሞች፣ ህጻናትና ሴቶችን መንከባከብና መደገፍ በየማህበረሰቡ ያለና እንደ ሞራላዊ ግዳጅ የሚወሰድ ተግባር ነው። እነዚህ የመረዳዳትና የመደጋገፍ ባህሎች ደግሞ ዛሬ ብቻ ሳይሆን ዜጎች... Read more »

የዶክተር አቢይ ሽምግልና በመካከለኛው ምሥራቅ ሰማይ ሥር

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አቢይ አህመድ ከየካቲት 5-7/2012 ዓ.ም በመካከለኛው ምሥራቅ በነበራቸው ጉብኝት አንድ እንግዳና ያልተለመደ ተግባር ፈጽመዋል። የከረረ ግጭት ውስጥ የገቡና ለእርቅ ይበቃሉ ተብሎ የማይታሰቡ ሁለት ሴቶችን ያስታረቁበት መንገድ አግራሞትን ፈጥሯል።... Read more »

የማይበስለው የመካከለኛው ምስራቅ እንጀራ

የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከየካቲት 5 እስከ የካቲት 7 ቀን 2012 ዓ.ም በመካከለኛው ምስራቅ ጉብኝት ባደረጉበት ወቅት በሀገራቱ በህገወጥ መንገድ ገብተው ወደ ሀገራቸው ለመመለስ አስፈላጊው የጉዞ ሰነድ ስለሌላቸው ለመውጣት የተቸገሩና... Read more »