መርድ ክፍሉ ሰው ከእንስሳ ከሚለይባቸው ነገሮች መካከል አንዱ ከፍ ያለ አስተሳሰብ የሚያራምድ አዕምሮ ባለቤት መሆኑ ነው። ይህ ከፍ ያለ አስተሳሰብ ከሚገለፅባቸው መንገዶች አንዱ ደግሞ ለሰዎች የሚያደርገው ድጋፍ ነው። በአገራችን ሰዎችን መርዳት እንደ... Read more »
‹‹ከልብ ካዘኑ እንባ አይገድም›› እንዲሉ ከልብ ካዘኑ ሌሎችን ማገዝ የሚያስችል አቅም ከእያንዳንዱ ሰው እጅ ሞልቷል። የተቸገሩ ወገኖችን ለመርዳት ሐብታም መሆንን አይጠይቅም። ሐብታም እስኪሆኑ ከንፈር በመምጠጥ ማለፍም ለተራበ ሰው ጉራሽ ሆኖ የታጠፈ አንጀቱን... Read more »
ሰርተው መብላት የሚችሉ እጆች በተለያየ ምክንያት ለእርዳታ ሲዘረጉ ምናልባት ሰጪው ደስታም እርካታም ቢኖረውም፤ ለተቀባዩ ግን አንገት መድፋትን በሰዎች ፊት መለብለብን ማስከተሉ አይቀሬ ነው፡፡ ይሁን እንጂ በልቶ ማደር ግድ ነውና ሁሉን ችሎ እጅ... Read more »

በያዝነው ዓመት ከሕትመት እስከ ኤሌክትሮኒክስ ሚዲያዎች የመቃብር ቦታ(በተለይም በአዲስ አበባ ከተማ) ጣሪያ ነካ ሲሉ በቅብብሎሽ ዘግበውት ነበር። ታዲያ ይሄን የሰማው ከተሜ ለአኗኗሩ ሳይሆን ለመቃብሩ ይጨነቅ ጀምሮ ነበር። አንዳንዱም የሰማውን ማመን እስኪያቅተው የሚያውቃቸውን... Read more »

እንጦጦ ቁስቋም አካባቢ ተወልደው፣ አድገውና ተምረው በርካቶች ለቁምነገር በቅተዋል፤ የእንጀራ ጉዳይ ሆኖም በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ አገራት ኑሯቸውን ያደረጉትም በርካቶች ናቸው:: እነዚህ የእንጦጦ ልጆች ግን በአንድም በሌላ መልኩ ቤተሰቦቻቸውን መርዳታቸው፤ ስለ አገራቸውም... Read more »
በተለያየ ምክንያት ለችግር የተጋለጡ እና በተለይም ቤተሰብ የሌላቸው በርካታ ወጣቶች ለዓመታት ከተለያየ የኢትዮጵያ ክፍሎች እየተሰባሰቡ በአንድ ማዕከል ተሰባስበው የማደግ አጋጣሚን አገኙ።እነዚህ ልጆች ዛሬያቸው በችግር ጨልሞ ይታይ እንጂ እንደ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ባለወላጅ ልጅ... Read more »
እኛም በዛሬው እትማችን በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የድህረ ምረቃ ትምህርት ቤት የሂውማኒቲስ፣ የቋንቋዎች ጥናት፣ የጋዜጠኝነትና ኮሙዩኒኬሽን ኮሌጅ የአማርኛ ቋንቋ፣ ሥነ ጽሁፍና ፎክሎር ትምህርት ክፍል “ባህላዊ የግጭት አፈታት ሥርዓት በደራሼ ብሔረሰብ” በሚል ርዕስ በዳንኤል... Read more »

አገር በቀል ከሆኑ የባህል እሴቶችና ፍልስፍናዎች መካከል አንዱ የሆነው የገዳ ሥርዓት ነው ። የገዳ ሥርዓት ደግሞ ሰላም፣ ልማት፣ ፍትህና በጋራ ተደጋግፎ መኖር ቀዳሚ አስተምህሮቶቹ ናቸው ። የገዳ ሥርዓት ሁል ጊዜ ታሳቢና መሰረት... Read more »
በተለያየ ዘርፎች ማህበራዊ ኃላፊነቶችን ለመወጣት መትጋት በጎነትና ልበ ቀናነት የሚፈጥረው የአዕምሮ እሳቤ ውጤት ነው:: ከሀሳብም ዘልሎ በተግባር የሚገለጽ በጎነት ደግሞ በወጣትነት ሲሆን ያስደስታል:: ምክንያቱም ወጣትነት ለመልካም ሲውል አካባቢን ቀርቶ አገርን ብሎም ዓለምን... Read more »
አቶ ግርማ ቲመርጋ ይባላሉ፤ የሚደግፋቸው ወገን ዘመድ የሌላቸው ከመሆኑም በላይ በህመም ምክንያት ራሳቸውን ደጉመው መኖር እንዳይችሉ አደረጋቸው። ደጋፊ ማጣት ከህመም ጋር ተዳምሮም ኑሮን በጎዳና እንዲያደርጉ አስገደዳቸው። ዛሬ ላይ ኑሮአቸውን በአዲስ አበባ ጎዳናዎች... Read more »