ማህበራዊ ሚዲያን ለኢትዮጵያዊነት ያዋሉ ወጣቶች

በዓለም ብሎም በሀገራችን የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚነት እየተስፋፋ መጥቷል። ማህበራዊ ሚዲያ ከሌሎቹ የመገናኛ ብዙኋን በፈጠነ መንገድ መረጃን ለመቀባበል የሚጠቅም እንደመሆኑ ለበጎ አላማ ማዋል ከተቻለ በቀላሉ የጊዜ የጉልበትና የገንዘብ ወጪዎችን የሚቀንስም ነው። በተጨማሪ የእውቀት... Read more »

የወደቁትን አንሱ የነዳያን ማኅበር – የሃያ አራት ዓመት ስኬታማ ጉዞ

የወደቁትን አንሱ የነዳያን ማኅበር መስራች አቶ ስንታየሁ አበጀ ይባላሉ ትውልዳቸው በደቡብ ጎንደር አካባቢ ነው። እናታቸው ገና በስድስት ዓመታቸው ያረፉ ሲሆን በርካታ ህመሞችም ነበሩባቸው። በ1981 ዓ.ም ወደ አዲስ አበባ ከመጡ በኋላ የመጨረሻውን ፈውስ... Read more »

በአጭር እድሜ ብዙ ሥራ- በጅማ ሰው ለሰው የአረጋውያንና ሕፃናት መርጃ ማእከል

የጅማ ሰው ለሰው የአረጋውያንና ህፃናት መርጃ ማእከል መስራች ወይዘሮ ዘበናይ አስፋው ይባላሉ። ወይዘሮ ዘበናይ ትውልዳቸውም እድገታቸውም በጅማ ከተማ ሲሆን አባታቸው በአካባቢያቸው በለጋስነታቸው የሚታወቁ ለሰው ደራሽ ነበሩ። ወይዘሮ ዘበናይ በዘጠኝ ዓመታቸው የሶስተኛ ክፍል... Read more »

የሐጂ መሐመድጀማል አብዱልሰቡር የአገር ፍቅር ልክ

ኢትዮጵያ ስትፈራርስ ለማየት የተመኙ የውስጥ ጠላቶች ኢትዮጵያን ለማፍረስ ካወጁ ሰነባብተዋል።የሶርያና ሊቢያን ታሪክ በኢትዮጵያም እንደግማለን ብለው ተማምለዋል።ኢትዮጵያ እንድትፈርስ የሚፈልጉ የውጭ ኃይሎችም በግልጽ ድጋፍም ግፊትም እያደረጉላቸው ናቸው። ዓላማና ክፋታችሁ እንጂ ‹‹ኢትዮጵያማ አትፈርስም›› ያሉ አገር... Read more »

ኢምፓ – የአምባ ልጆች ፍሬ

በየካ ጋራ ስር በሚገኘው የሚሊኒየም ፓርክ ዳርቻ የሚገኘው ሰፊና ጽዱ ግቢ ከሩቅ ላየው የሰፈነበት ጸጥታ አንዳች ምርምር የሚካሄድበት ማእከል አስመስሎታል። በአስጎብኚያችን መሪነት ግቢው ውስጥ በመዝለቅ ወደ አንደኛው ክፍል ስንገባ በርካታ ህጻናት በኩባያ... Read more »

በአጭር ዕድሜ ብዙ ሥራ – አልነጃሺ የበጎ አድራጎት ማህበር

 ሀገራችን ኢትዮጵያ በተለያዩ ጊዜያት በርካታ ተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ ችግሮችን አስተናግዳለች፤ እያስተናገደችም ትገኛለች። እነዚህ አጋጣሚዎች ደግሞ ዜጎችን ለተለያዩ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ቀውሶች የሚያጋልጡ ናቸው። ይህም ሆኖ በኢትዮጵያዊነት መንፈስ ላይ የተመሰረተውና አብሮ የኖረው የመረዳዳትና የመደጋገፍ... Read more »

የአራቱ ባለራዕዮች ፍሬ – አሜን የበጎ አድራጎት ማህበር

አሜን የበጎ አድራጎት ማህበር በተለያዩ ጊዜያት ኑሯቸውን ከአገር ውጪ አድርገው በነበሩ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች የተመሰረተ ድርጅት ነው። ድርጅቱ ከምስረታው ጀምሮ ወላጆቻቸውን በተለያዩ ምክንያቶች ያጡና ከወላጆቻቸው ተነጥለው የጎዳና ህይወትን ጨምሮ በችግር ወስጥ ያሉ ሕፃናትን... Read more »

ስራ ፈጣሪው እንረዳዳ የአረጋውያን በጎ አድራጎት ማህበር

በአዲስ አበባ ከተማ ደጋፊ የሌላቸውን አረጋውያን ከሚንከባከቡ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች መካከል እንረዳዳ የአረጋውያን በጎ አድራጎት ማህበር አንዱ ነው። ማህበሩ ላለፉት ሀያ ሶስት አመታት ይህን አገልግሎቱን ተደራሽ በማድረግ በርካታ አረጋውያንን ሲታደግ ቆይቷል። ለዛሬ... Read more »

አብርሃ በሃታ- መቄዶንያ የሀገር ባለውለታዎች ቤት

በሀረር ከተማ ደከር ሶፊ ወረዳ ማርያም ቤተክርስቲያን አካባቢ በሚገኘው ሰፊና በዛፎች በተሞላው ግቢ ነፋሻማውን አየር እየተመገቡ የሚንቀሳቀሱ በርከት ያሉ አረጋውያን ከወዲህ ወዲያ ሲንቀሳቀሱ ይታያሉ። በሌላው አቅጣጫ ደግሞ ሰብሰብ ብለው በተደረደረ ነጫጭ ኩባያዎች... Read more »

የተስፋ የጎዳና ልጆች ማቆያ – በሀረር

ወጣት ተስፋ አለባቸው ይባለል ተወልዶ ያደገው በሀረር ከተማ ነው፤ ሀረር የሀገር ልጅ በጎ አድራጎት ማህበር መስራችና ሊቀመንበርም ነው። ተስፋ ወላጅ አባቱን የማያውቀው ሲሆን እናቱንም በሞት የተነጠቀው ገና የሰባት ዓመት ታዳጊ ልጅ እያለ... Read more »