ኢትዮጵያ በተፈጥሮዋ የታደለች አገር ነች፡፡ መልክዓ ምድሯ ቆላ፣ወይና ደጋና ደጋ የተቸረ ነው፤ የአየር ጠባይዋም ለሰው ለእንስሳትና ዕፅዋት ዕድገት ተስማሚ ነው፡፡ ዓመቱን ሙሉ የፀሐይ ኃይልና ወቅታዊ ዝናብ የማይለያት አገር ነች። ከዚህ ምቹ ተፈጥሮ... Read more »
የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ከ1989 ዓ.ም ጀምሮ በፖሊሲና ስትራቴጂዎች ደረጃ ትኩረት የተሰጠው ቢመስልም የታለመለትን ማሳካት አልቻለም፡፡ በሌሎች አለማት በተለይም በታዳጊ አገራት ዘንድ የቴክኒክና ሙያ ምሩቃን እንቁ ባለሙያዎች እንደሆኑ በጥናቶች ተመላክቷል። የቴክኒክና ሙያ... Read more »
ከዳግማዊ ምኒልክ ሆስፒታል ወደ ጀርመን ኤምባሲ በምታወርደው ጠባብ አስፋልት መንገድ ላይ በተለይ በሆስፒታሉ አጥር አካባቢ አንድ ለዓይን የሚማርክ፤ ቀልብንም የሚገዛ ነገር ያያሉ፡፡ ስፍራው አረንጓዴ ከመሆኑም በላይ በቦታው ላይ ወጣቱም አዛውንቱም አረፍ ብሎ... Read more »
ከግማሽ ምዕተ ዓመት በላይ የተሻገረው የኢትዮጵያ ቤተሰብ መምሪያ ማህበር የቤተሰብ ዕቅድ አገልግሎት መስጠትን የሚከለክለው ህግ ሥራ ላይ ባለበት ወቅት ነበር ስላልታቀደ እርግዝናና ጽንስ ማቋረጥ ማስተማር የጀመረው። በዚያ ዘመን በማኅበረሰቡ ዘንድ ደግሞ ብዙ... Read more »

ወይዘሮ ሚሚ ተስፋዬ፣ አቧራማ ከሆኑት የአምቦ ከተማ የጉልት ገበያዎች በአንዱ ድንች፣ ቲማቲም፣ ቃሪያ፣ ሽንኩርትና ሌሎችም አትክልቶችን ከሚሸጡ እናቶች መካከል አንዷ ናቸው። ከዚህ የጉልት ገበያ በሚያገኙት ገቢም ከራሳቸውና ከልጆቻቸው አልፈው፤ ታማሚ እናታቸውን፣ እህትና... Read more »

በሀገር ግንባታ ሂደት ሁሉም ዜጎች የየራሳቸው ሚና አላቸው። ከሁሉም በላይ ደግሞ የወጣቱ ትውልድ ተሳትፎ የተጠናከረ ሲሆን እንደ ሀገር የጀመረው ሁለንተናዊ እድገት ፈጣንና የተሳካ ይሆናል። በአንጻሩ ህብረተሰቡን አሳታፊ ያላደረገ ማንኛውም የልማትም ሆነ ሌላ... Read more »
ከበርካታ ባህላዊና መንፈሳዊ እሴቶቻችን አንዱ ሥነ-ቃል ነው። በተለይም እሴትነቱ ከአገራዊና ህዝባዊ ፋይዳው አኳያ ሲመዘን ከዚህ በመለስ ሊባል የሚችል አይደለም። ይህ ፅሁፍም “የሥነቃል ምንነት”ን እና “የስነቃል ፋይዳ”ን ባጭሩ፤ ምናልባትም በማስታወሻ መልክ እንዲመልስ ሆኖ... Read more »

ከመጋቢት 2010 ጀምሮ አገራችን ለውጥ ላይ ነች። ለእኛ አዲስ ነገር ባይሆንም ለውጥ ምን ጊዜም “ሰርክ አዲስ” ነውና ሁሌም ይወራለታል። በክፉም ይሁን በደግ ስሙ ይነሳል፤ ይወድቃል። በአገራችን እየተካሄደ ያለው ለውጥ እንዲሁ በቀላሉ እንዳልተገኘ... Read more »
ሰዓቱ 7፡15 ሆኗል። የሕክምና ባለሙያዎች ምሳቸውን በልተው መመለስ ጀምረዋል። የእነሱን መምጣት በአግዳሚ ወንበር ተኮልኩለው የሚጠብቁት ታካሚዎች እናቱ ገበያ የሄደችበት ሕጻን ያህል ጓጉተዋል። እኔም ከአጠገባቸው ቁጭ ብዬ በጉጉት የሚጠብቁት አካል በመሆን ጨዋታየን ቀጠልኩ።... Read more »
ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው በአሁኑ ወቅት በአገሪቱ 50 የመንግስት እና 201 የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ይገኛሉ።ከእነዚህ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትም በአመት አንድ ሚሊዮን የሚደርሱ ተማሪዎች ይመረቃሉ።ያም ሆኖ ግን በትምህርት ጥራት... Read more »