በአዲሱ ዓመት እንደ ሄማን ያሉ ብላቴናዎች ይብዙልን

የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት ተፈጥሮም ጭምር የሚለወጥበት ነው፡፡ በመስከረም ወር መስኩ በልምላሜና በአበቦች ያጌጣል፤ አደይ ይፈነዳል፣ አዝመራው ያሸታል፣ ወንዞች ይጎላሉ፤ የደፈረሱት መጥራት ይጀምራሉ፣ ዝናብ ይቀንሳል፣ ተፈጥሮ ታጌጣለች፣ ሰማዩ ይጠራል፣ የመስቀል ወፎች ከተደበቁበት ይወጣሉ፡፡... Read more »

የእሁድ ገበያው ዓላማውን እንዳይስት

በሀገሪቱ በተለያዩ ምክንያቶች የተነሳ በግብርናና በኢንዱስትሪ ምርቶች ላይ ሲታይ የነበረውን የዋጋ ጭማሪ ተከትሎ የኑሮ ውድነቱም ሲባባስ ቆይቷል። ለእዚህ የዋጋ መጨመር በተወሰነ ደረጃም ቢሆን ኢኮኖሚያዊ ምክንያቶች ሊኖሩ ቢችሉም፣ የደላሎችና ሕገወጥ ነጋዴዎች የሚፈጽሙት ሕገወጥ... Read more »

«የግብጽ አካሄድ፤ በጥባጭ ካለ ጥሩ አይጠጣምና…»

በገጠር አካባቢ ውሃ ከምንጭ ሲቀዳ ከአቆተው ቀስ ብሎ በጣሳ ወይም በቅል ተደርጎ ወደ እንሥራ ነው የሚገለበጠው እንጂ፣ እጅ እንዳመጣ ወደ አቆተው ውሃ አይጠለቅም፡፡ ምክንያቱም ውሃው ስለሚበጠበጥ ይደፈርሳል፡፡ ይህን ሥርዓት ተከትለው አብዛኞቹ የገጠር... Read more »

ለብሔራዊ ጥቅም መከበር ያልሰራነውና መስራት ያለብን ምንድ ነው?

የአፍሪካ ቀንድ ጂኦፖለቲካ የየሀገሪቱ መሪዎችና ፖለቲካ በሞቀና በቀዘቀዘ ወቅት የተለያየ አሰላለፍ እየያዘ በተለያዩ ጊዜያት ከወቅቱ ጋር ይዘቱንና ቅርፁን ይቀያይራል፡፡ በየጊዜው ቀጠናውን እንቅልፍ ለመንሳት የሚደራጁና የሴራ አስፈፃሚነቱን ሚና የሚረከቡና እሳት ለኩሰው ቤንዚን የሚያርከፈክፉ... Read more »

 በዓላቶቻችንን በሕይወታችን ገልጠን እንኑርባቸው

መስከረም ሽቅርቅር፣ ኩንስንስና ደማቅ ወር ነው። አዲስ መንፈስ ብርታት ጉልበት የሚያጋባ ኃይለኛ ወር ነው። ሜዳው ጋራ ሸንተረሩ በአደይ አበባ የሚደምቅበት፤ ክረምቱ ወጥቶ ዝናብ የሚቀንስበት፤ ወንዞች ጎለው ዘመድ ከባዳ የሚገናኝበት፤ እሸት የሚያሸትበት ተስፋ... Read more »

ባህላዊ እሴቶቻችን የጋራ ማንነታችን መገለጫ ናቸው

ባህል በመለያነት የአንድ ማህበረሰብ ሊሆን ይችላል። ባህሉን የሚያንፀባርቀው የሆነ አካባቢ ማህበረሰብ ሊሆን ይችላል። የፈጠረውና ያዳበረው አንድ ማህበረሰብ ሊሆን ይችላል። ይህ ማህበረሰብ ምናልባትም ‹‹የባህሉ ባለቤት›› ሊባል ይችላል፤ ምናልባትም በተለየ መንገድ ሊኮራበትም ይችላል። አንድን... Read more »

ኢትዮጵያ በበረከቶቿ እንድትጠቀም ለሰላም ትልቅ ትኩረት እንስጥ!

አሁን ወቅቱ ቱሪዝማችን ነፍስ የሚዘራበት ወቅት ነው። ክረምቱ እየወጣ ሲመጣ የሚተካው ልምላሜ ምድሪቱን አረንጓዴ አልብሶና በአበቦች አስጊጦ ጎበዝ ሰአሊ በታላቅ ጥንቃቄ ከሳለው ስእል ያስበልጣታል። በሚገባ አልተጠቀምንበትም እንጂ ፈጣሪ ከማንም ሳያሳንስ ከብዙዎቹም አስበልጦ... Read more »

የመስቀል ደመራ በዓል ታሪካዊ አመጣጥና አከባበሩ

በኢትዮጵያ በድምቀት እና በሽር ጉድ ከሚከበሩት በዓላት መካከል አንዱ መስቀል ነው። የመስቀል በዓል በወርሃ መስከረም በኢትዮጵያ የክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በተለይም ደግሞ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ዕምነት ተከታዮች በድምቀት የሚከበር ትልቅ በዓል... Read more »

መስቀል አበባ ውብ አበባ…

  የመስቀል በዓል በወርኃ መስከረም አጋማሽ የሚከበር ሲሆን በዚህ ወቅት በተለይም በገጠሩ የሀገራችን ክፍል አንዳንድ የሰብል ዓይነቶች ማሸት የሚጀምሩበት እና የበቆሎ እሸት የሚደርሱበት ፤ የጎመን ድስት ወጥቶ የገንፎ ድስት የሚጣድበት ፤ አደይ... Read more »

መስቀል ሃይማኖታዊ የትስስር በዓል

የመስቀል በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ አማኞች ዘንድ በድምቀት ከሚከበሩ መንፈሳዊ የአደባባይ በዓላት መካከል አንዱ ነው። መስቀል ኃይላችን፣ መስቀል ቤዛችን፣ መስቀል መመኪያችን በሚል የሃይማኖቱ አስተምህሮ ሥርዓቱ በሚፈቅደው አለባበስና አካሄድ የእምነቱ ተከታይ በተገኘበት በዝማሬና፣... Read more »