ፓርቲዎች ጠንክረው ለመቆም አብሮነትን ፈጥረው መጣመር

በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ሰፊው መሰብሰቢያ አዳራሽ የመጀመሪያዎቹ ረድፍ ላይ ከተቀመጡት የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች መካከል ዕድል በተሰጠ አጋጣሚ ሁሉ ጥያቄ ለመጠየቅም ሆነ አስተያየት ለመስጠት እጃቸውን ከፍ ያደርጋሉ፡፡ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ጠቅላይ ሚኒስትርና የኢህአዴግ... Read more »

ነባር አመራሮችን በወጣቶች በመተካት ለውጡን ለማሳካት እንደሚሰሩ የአብዴፓ ሊቀመንበር አስታወቁ

የአፋር ብሄራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አብዴፓ) ነባር አመራሮችን በወጣቶች ተክቶ በሀገሪቱ የተጀመረውን የለውጥ ጉዞ ወደ ክልሉ በማውረድ ለማሳካት እንደሚሰራ የድርጅቱ ሊቀመንበር አስታወቁ፡፡ በሰመራ ከተማ ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የአብዴፓ ድርጅታዊ ኮንፈረንስ የአቋም መግለጫ... Read more »

የአማራ ክልል የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ልዑክ ወደ ሰሜን አሜሪካ ሊያመራ ነው

የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ገዱ አንዳርጋቸውን ጨምሮ ሌሎች የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ናቸው ወደ ሰሜን አሜሪካ የሚያመሩት፡፡ የጉዞው ዓላማ በሰሜን አሜሪካ የተለያዩ ግዛቶች ከሚገኙ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ጋር ለመወያየት ነው፡፡ በክልሉ ኢንቨስትመንት፣ቱሪዝም፣ መልካም... Read more »

ለሃገሪቱ ዘላቂ ሰላም መረጋገጥ ከሁሉም ጋር እንሰራለን—የሰላም አምባሳደር እናቶች

በሃገሪቱ ሁሉም ስፍራ የተረጋጋ ሰላምና ፍቅር እንዲሰፍን የድርሻቸውን እንደሚወጡ የሰላም አምባሳደር እናቶች ገለጹ። የሰላም አምባሳደሮቹ ዛሬ መቀሌ አሉላ አባነጋ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የትግራይ ክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና የኃይማኖት አባቶች አቀባበል... Read more »

በአፍሪካ ምድር የቪዛ ጥያቄን ማስቀረት ፋይዳና መዘዙ

ዓለም ወደ አንድ መንደር በተጠቃለለችበት በዚህ ዘመን አፍሪካውያን አንድነት ሃይል፣ ህብረትም እንዲሁ የድል ምስጢር መሆኑን እምብዛም አልተረዱምና እርስ በእርስ ያላቸው ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ መስተጋብር እጅግ ደካማ የሚባል ነው። በዚህ ሁኔታ አገራቱ በጋራ... Read more »

የአገር ውስጥ የቡና ፍላጎት መጨመርን እንደ መልካም አጋጣሚ

ኢትዮጵያ ቡና በዋናነት የምታመርተው ለዓለም ገበያ በማቅረብ ለውጭ ምንዛሪ ማግኛነት ቢሆንም ከምርቱ ከ 40 እስከ 45 በመቶ የሚሆነው ለአገር ውስጥ ፍጆታ እንደሚውል የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን መረጃ ያመለክታል። ለሀገር ውስጥ ገበያ የሚቀርበው... Read more »

የአገር ውስጥ ምርት ፍላጎት ዝቅተኛነትን ማከም

የኢትዮጵያ ምርቶች በኅብረተሰቡ ዘንድ ምን ያህል ተቀባይነት እንዳላቸው የሚያረጋግጡ ጥናቶች ባይኖሩም ተፈላጊነታቸው አሁንም ዝቅተኛ መሆኑን ብዙዎች ይስማማሉ፡፡ የምጣኔ ሃብት ባለሞያዎችም የምርቶቹ ተፈላጊነት ዝቅተኛነትን ለማከም ለጥራት ትኩረት መስጠትና ማስተዋወቅ ላይ በሚገባ መስራት እንደሚገባ... Read more »

ጥቅምን የማያጋሩት ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች 

ድሮ ድሮ በተለይም የትምህርት ደረጃ በማይጠይቁና የሥራ ልምድ በማያስፈልጋቸው እንደ ወጥ ቤት፣ የሰው ቤት ሠራተኝነት፣ ጽዳት፣ ጥበቃና ሌሎች መሰል ሥራዎች ፈላጊና ተፈላላጊ የሚገናኘው በዘመድ፣ በጓደኛ ባስ ካለም ሰፈር ውስጥ በሚዘዋወሩና የማገናኘት (የድለላ)... Read more »

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ለሌሎች አፍሪካ ሐገራት አስተማሪ ነው ተባለ

በህዝቦች ተሳትፎ እየተገነባ ያለው ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ለሌሎች አፍሪካ ሐገራት አስተማሪ መሆኑን ከዙባቤዌ፣ ሞዛምቢክ እና ዴሞክራቲክ ኮንጐ የመጡ ልዑካን ቡድኖች አስታወቁ፡፡ ኢትዮጵያ እየገነባች ያለችው ታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ በህዝቦች ተሳትፎ... Read more »

ኢትዮ ቴሌኮምና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ስምምነት ተፈራረሙ

ኢትዮ ቴሌኮምና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በዛሬው ዕለት በኦፕቲካል ግራውንድ ዋየር መስመር አጠቃቀምን እና ክፍያ ዙሪያ የማዕቀፍ ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የተፈራረሙትም ኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ወይዘሪት ፍሬህይወት ታምሩ እና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት... Read more »