ዓመታትን የዘለቀው የነዋሪዎች ቅሬታ

በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ከግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ የኖሩ ነዋሪዎች ከተወለድንበት፣ ካደግንበት፣ እትብታችን ከተቀበረበትና ክፉ በጎን ካየንበት የሚያፈናቅለን አሰራር በመምጣቱ ስለነገው ስጋት ጥሎብናል፤ ለዛሬም በእጅጉ ተቸግረናል ሲሉ ነበር አዲስ ዘመን ጋዜጣ ዝግጅት... Read more »

‹‹ከ30 ዓመት በላይ ያለማነውን የአረንጓዴ ስፍራ ለወራሪዎች ተሰጥቶብናል›› አቤቱታ አቅራቢዎች

 የዛሬው የ‹‹ፍረዱኝ አምድ›› ዘገባችን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 14 ልዩ ስሙ ገርጂ እየተባለ ወደሚጠራው አካባቢ ይወስደናል ። «ከሦስት አስርተ ዓመታት በላይ ስንገለገልበት የቆየነውን የአረንጓዴ ስፍራ (ግሪን ኤሪያ) በቦሌ... Read more »

በሸማች ማህበሩ የተደረገው «ሪፎርም» ያስነሳው ውዝግብ

 የዛሬው ‹‹የፍረዱኝ አምድ ዝግጅታችን በአዲስ አበባ ከተማ፤ አራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ ዘጠኝ በተለምዶ አራት ኪሎ እየተባለ ወደ ሚጠራው አካባቢ ይወስደናል። አቤቱታ አቅራቢዎች በአራዳ ክፍለ ከተማ በወረዳ ዘጠኝ በሚገኘው የእፎይታ ሸማቾች ማህበር አባል... Read more »

‹‹ፍርድ ተዛብቶብኛል ፤ ሰበር ቅስሜን ሰብሮኛል›› አቤቱታ አቅራቢ አቶ ዘመረ ጀማነህ

ጉዳዩ አቶ ዘመረ ጀማነህ ይባላሉ። የ80 ዓመት አዛውንት ሲሆኑ በፍርድ ሂደት ውስጥ የተዛባ ውሳኔ ተላልፎብኝ በስተእርጅና ስለ ፍትህ እያልኩኝ ነው ይላሉ። ነዋሪነታቸውም ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 ቤት ቁጥር 405 የራሳቸው መኖሪያ... Read more »

ወደ መጠጥ ቤትነት ተቀይሮ የቆየውን ትምህርት ቤት የማስመለስ ትግል

በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ዝግጅት ክፍል «ፍረዱኝ» የተሰኘው የምርመራ አምድ በየሁለት ሳምንቱ እየተዘጋጀ እንደሚቀርብ ይታወቃል። በዚሁ አምድ ከሁለት ሳምንት በፊት «ለመጠጥ ቤት የዋለው ትምህርት ቤት» በሚል ርዕስ በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ ስድስት የተፈጠረውን... Read more »

ትምህርት ቤትን ወደ መጠጥ ቤት በማዞር የተፈጠረ ውዝግብ

የዛሬው የ‹‹ፍረዱኝ›› አምድ ዝግጅታችን በመዲናችን አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 በሚገኙት ሁለት የአጸደ ህጻናት ትምህርት ቤቶችን ይመለከታል። አጸደ ህጻናቱ ህጻን ዓለም አጸደ ህጻናት እና አምስት ኪሎ አጸደ ህጻናት... Read more »

‹‹በልጆቼ አባትና በወረዳ አመራሮች ሴራ ከሶስት ልጆቼ ጋር ጎዳና ተጥያለሁ›› – አቤቱታ አቅራቢዋ ወይዘሮ ሰላማዊት ሃብታሙ

የዛሬው ‹‹ የፍረዱኝ ›› አምድ ዝግጅታችን በአዲስ አበባ ከተማ ፤ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ አራት ልዩ ስሙ ታይዋን ሰፈረ ሰላም እየተባለ ወደ ሚጠራው አካባቢ ይወስደናል:: የዛሬዋ አቤቱታ አቅራቢ ወይዘሮ ሰላማዊት ሃብታሙ... Read more »

በመጦሪያ እድሜዬ ልጆቼ ጎዳና ሊጥሉኝ ነው! (እማሆይ አለምነሽ ወንድም አገኘሁ)

የዛሬው የፍረዱኝ አምድ ዝግጅታችን በመዲናችን በአዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ፣ ወረዳ ስድስት በተለምዶ ጎፋ ሰፈር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በአንድ ቤተሰብ መካከል የተፈጠረ ውዝግብን ይዳስሳል። በደል ተፈጽሞብናል ሲሉ ለአዲስ ዘመን ዝግጅት... Read more »

የፈጠራ ባለመብትነት ያስነሳው ውዝግብ

የዛሬው የፍረዱኝ አምድ ዝግጅታችን በመዲናችን አዲስ አበባ ከተማ የተፈጠረ ውዝግብን የሚዳስስ ነው። በደል ተፈጽሞብኛል ሲሉ ለአዲስ ዘመን ዝግጅት ክፍል አቤት ያሉት ግለሰብ አትሌት ሙሉየ እያዩ ይባላሉ። አቤቱታ አቅራቢው ለዝግጅት ክፍላችን ቅሬታቸውን እንዲያመለክቱ... Read more »

በመኪና ማጠቢያ ስፍራ ላይ የተነሳው እሰጥ አገባ

የዛሬው የፍረዱኝ ዝግጅታችን ወደ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ ሰባት ልዩ ስሙ ድል በር ተብሎ ወደ ሚጠራው አካባቢ ይወስደናል።አቤቱታ አቅራቢው አቶ ስንታየሁ አየለ ይባላሉ ።በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 07 ድል በር ተብሎ በሚጠራው... Read more »