
በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ከግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ የኖሩ ነዋሪዎች ከተወለድንበት፣ ካደግንበት፣ እትብታችን ከተቀበረበትና ክፉ በጎን ካየንበት የሚያፈናቅለን አሰራር በመምጣቱ ስለነገው ስጋት ጥሎብናል፤ ለዛሬም በእጅጉ ተቸግረናል ሲሉ ነበር አዲስ ዘመን ጋዜጣ ዝግጅት... Read more »
የዛሬው የ‹‹ፍረዱኝ አምድ›› ዘገባችን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 14 ልዩ ስሙ ገርጂ እየተባለ ወደሚጠራው አካባቢ ይወስደናል ። «ከሦስት አስርተ ዓመታት በላይ ስንገለገልበት የቆየነውን የአረንጓዴ ስፍራ (ግሪን ኤሪያ) በቦሌ... Read more »
የዛሬው ‹‹የፍረዱኝ አምድ ዝግጅታችን በአዲስ አበባ ከተማ፤ አራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ ዘጠኝ በተለምዶ አራት ኪሎ እየተባለ ወደ ሚጠራው አካባቢ ይወስደናል። አቤቱታ አቅራቢዎች በአራዳ ክፍለ ከተማ በወረዳ ዘጠኝ በሚገኘው የእፎይታ ሸማቾች ማህበር አባል... Read more »

ጉዳዩ አቶ ዘመረ ጀማነህ ይባላሉ። የ80 ዓመት አዛውንት ሲሆኑ በፍርድ ሂደት ውስጥ የተዛባ ውሳኔ ተላልፎብኝ በስተእርጅና ስለ ፍትህ እያልኩኝ ነው ይላሉ። ነዋሪነታቸውም ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 ቤት ቁጥር 405 የራሳቸው መኖሪያ... Read more »

በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ዝግጅት ክፍል «ፍረዱኝ» የተሰኘው የምርመራ አምድ በየሁለት ሳምንቱ እየተዘጋጀ እንደሚቀርብ ይታወቃል። በዚሁ አምድ ከሁለት ሳምንት በፊት «ለመጠጥ ቤት የዋለው ትምህርት ቤት» በሚል ርዕስ በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ ስድስት የተፈጠረውን... Read more »

የዛሬው የ‹‹ፍረዱኝ›› አምድ ዝግጅታችን በመዲናችን አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 በሚገኙት ሁለት የአጸደ ህጻናት ትምህርት ቤቶችን ይመለከታል። አጸደ ህጻናቱ ህጻን ዓለም አጸደ ህጻናት እና አምስት ኪሎ አጸደ ህጻናት... Read more »
የዛሬው ‹‹ የፍረዱኝ ›› አምድ ዝግጅታችን በአዲስ አበባ ከተማ ፤ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ አራት ልዩ ስሙ ታይዋን ሰፈረ ሰላም እየተባለ ወደ ሚጠራው አካባቢ ይወስደናል:: የዛሬዋ አቤቱታ አቅራቢ ወይዘሮ ሰላማዊት ሃብታሙ... Read more »

የዛሬው የፍረዱኝ አምድ ዝግጅታችን በመዲናችን በአዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ፣ ወረዳ ስድስት በተለምዶ ጎፋ ሰፈር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በአንድ ቤተሰብ መካከል የተፈጠረ ውዝግብን ይዳስሳል። በደል ተፈጽሞብናል ሲሉ ለአዲስ ዘመን ዝግጅት... Read more »

የዛሬው የፍረዱኝ አምድ ዝግጅታችን በመዲናችን አዲስ አበባ ከተማ የተፈጠረ ውዝግብን የሚዳስስ ነው። በደል ተፈጽሞብኛል ሲሉ ለአዲስ ዘመን ዝግጅት ክፍል አቤት ያሉት ግለሰብ አትሌት ሙሉየ እያዩ ይባላሉ። አቤቱታ አቅራቢው ለዝግጅት ክፍላችን ቅሬታቸውን እንዲያመለክቱ... Read more »

የዛሬው የፍረዱኝ ዝግጅታችን ወደ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ ሰባት ልዩ ስሙ ድል በር ተብሎ ወደ ሚጠራው አካባቢ ይወስደናል።አቤቱታ አቅራቢው አቶ ስንታየሁ አየለ ይባላሉ ።በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 07 ድል በር ተብሎ በሚጠራው... Read more »