
ገጠርን ከከተማ በማገናኘት በገጠር የሚመረተውን ምርት ለከተሜው ከተማ ያፈራውን የኢንዱስትሪ ውጤት ለገጠሩ የህብረተሰብ ክፍል የሚያደርስ ነው የትራንስፖርት ዘርፉ። በሌላ በኩልም የወጪና ገቢ ንግድ የተሳለጠ እንዲሆንም የሚወጣው ሚና በቀላሉ የሚታይ አይደለም። ይህ አገራዊ... Read more »
አደገኛ ዕጽ ዝውውር በይዘቱ ዓለም አቀፋዊ ባህርይ አለው።ባደጉና በማደግ ላይ በሚገኙም አገሮች የወንጀል ድርጊቱ እየተከሰተ ይገኛል።ደረጃው ይለያይ እንጂ በኢትዮጵያም የዕጽ ዝውውር ተሳታፊነትና ተጠቃሚነት ይታያል።አደገኛ ዕጽን መጠቀም ለብዙ የወንጀል ድርጊቶች የሚጋብዝ ሲሆን፤ በኢኮኖሚ፣... Read more »

የኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 291/2005 ከተሰጡት ስልጣንና ኃላፊነቶች መካከል አንዱ የአገሪቱ የብዝሀ ሕይወት ሀብት ከውጭ በሚገቡ ልውጥ ህያዋን እና ወራሪ መጤ ዝርያዎች እንዳይበከል፤ በዚህም ጥፋት እንዳይደርስ ቁጥጥርና... Read more »

በአዋጅ ከተቋቋመባቸው ዋና ዋና አላማዎች መካከል የህብረተሰቡን ግንዛቤ በማጎልበት የገበያ ግልጽነትን በማሳደግ ጸረ – ውድድር የሆኑ የንግድ አሰራሮችንና ተገቢ ያልሆኑና አሳሳች የንግድ ተግባራትን በመከላከልና ፍትሃዊ ውሳኔ በመስጠት የሸማቹንና የንግዱን ማህበረሰብ መብትና ጥቅም... Read more »

የአነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ዘርፉ ለአገሪቱ ኢንዱስትሪያዊ ሽግግርን ያመጣል ተብሎ ብዙ እየተሰራበትና ውጤቶችም እየተመዘገቡበት ነው። ዘርፉ የተጣለበትን ኃላፊነት በአግባቡ ይወጣ ዘንድ እየተከናወኑ በሚገኙና በቀሪ ተግባራት ዙሪያ ከፌዴራል አነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪዎች ልማት ኤጀንሲ... Read more »

በተለያዩ የመንግሥት ተቋማት ላይ በከፍተኛ የኃላፊነት ቦታዎች አገልግለዋል። አሁን ደግሞ የፌዴራል የተቀናጀ የመሰረተ ልማት ማስተባበሪያ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር በመሆን እያገለገሉ ይገኛሉ አቶ አልማው መንግስቴ። እኛም ተቋሙ በመሰረተ ልማት ዝርጋታው ላይ እያበረከተ ባለው... Read more »

ዘንድሮ ከዚህ ኮሌጅ ገብቼ ዲግሪ አገኘሁ ማለት ከበድ ያለ ይመስላል፡፡ ምክንያቱም ባለፉት 21 ዓመታት በብዛት የተስፋፉት ዩኒቨርሲቲዎች፣ ኮሌጆችና የስልጠና ተቋማት ህግና ሥርዓትን አክብረው መስራት ከረሱ ቆየት በማለታቸው ነው:: ይህ መሰሉ በደል በህዝቡ... Read more »

ዶክተር ኮንቴ ሙሳ የአፋር ሕዝብ ፓርቲ ሊቀመንበር የተወለዱት በ1958 ዓ.ም በአፋር ክልል በምትገኝ ዱለቻ በተባለች ወረዳ በአሁን አጠራሯ ዞን ሦስት ውስጥ ነው፡፡ የወጣትነት ጊዜያቸውን ያሳለፉት በደርግ ዘመነ መንግሥት ነው:: የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን... Read more »

የብረታ ብረትና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን የኢትዮጵያን ህዳሴ እውን ለማድረግ የቆመ ግዙፍ ተቋም ነበር። ተቋሙን ዕውን ለማድረግም በቢሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ ፈሷል።12 ኢንዱስትሪዎችን በማቋቋም በስሩ ከ96 በላይ ፋብሪካዎችን ይዟል በማለት የተቋሙ ኃላፊዎች ሲናገሩ ነበር። ከዚህም... Read more »
የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በኦሮሚያ አርሲ ዞን አስጎሪ ወረዳ ነው የጀመሩት። ከዚያም በመተሐራ መርቲ የአንደኛና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ተምረዋል። ከዲፕሎማ ጀምሮም እስከ መጀመሪያ ዲግሪ ድረስ ያለውን የትምህርት ሂደትም በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ተከታትለዋል።... Read more »