የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የአገሪቱን የባቡር ትራንስፖርት በኢትዮጵያ ዕውን ለማድረግ የተቋቋመ ሲሆን፤ በአገሪቱ በስምንት መተላለፊያዎች (ኮሪደሮች) ክልሎችን ለማገናኘትና በስድስት አቅጣጫዎች ደግሞ ኢትዮጵያን ከጎረቤት አገራት ጋር ማስተሳሰርን ዓላማው አድርጎም እየሰራ ይገኛል። ከተቋቋመ 10... Read more »
ለአንድ አገር የኢኮኖሚ ድቀት እንዲሁም ፖለቲካዊ አለመረጋጋት መንስኤ ሆነው ከሚነሱ ችግሮች መካከል አንዱ ሙስና ነው። ኢትዮጵያም ለዚህ ችግር ትኩረት ሰጥታ የጸረ ሙስና ትግሏን ከጀመረች ዓመታት ተቆጥረዋል። በእነዚህ ጊዜያት በሥነ ምግባርና ጸረ ሙስና... Read more »
አብዛኛው ሰው በተለይም የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ ጠዋት ወጥተው ወደ ሥራ አልያም ወደ ጉዳዩ ለመሄድ ሲያስብ ቀድሞ ፊቱ ድቅን የሚለው እንዴትና ምና ዓይነት የትራንስፖርት አማራጭ ያሰብኩበት እደርሳለሁ የሚለው ነው? ምናልባትም ረጅም ሰልፍ... Read more »
የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር የመጀመሪያ ዲግሬያቸውን ከሀሮማያ ዩኒቨርሲቲ በእጽዋት ሳይንስ ዘርፍ፣ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን በአግሮኖሚ የትምህርት መስክ ሰርተዋል፤ የዶክትሬት (ሶስተኛ ) ዲግሪያቸውን ደግሞ በጄኔቲክስና እጽዋት ማዳቀል የትምህርት መስክ አግኝተዋል። የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን... Read more »

ለብሮድካስት ጣቢያዎች የስርጭት ፈቃድ መስጠትና ለሕትመት ሚዲያው የምዝገባ አገልግሎት ማከናወን የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን በአዋጅ ከተሰጡት ተግባርና ሀላፊነቶች መካከል ይጠቀሳሉ። በዚህ መሰረት ባለሥልጣኑ ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ ለበርካታ የህዝብ ብሮድካስት አገልግሎቶች፣ የንግድ ሬዲዮ ጣቢያዎችና... Read more »
ዘመናዊ የባቡር ትራንስፖርት እ.አ.አ በ1820 ዓ.ም በእንግሊዝ አገር መጀመሩን መረጃዎች ያመላክታሉ። በባቡር ትራንስፖርት ከመቶ ዓመት በላይ ያስቆጠረ ታሪክ ያላት ኢትዮጵያም ባቡሩ ከመጀመሩ በፊት በ18ኛው ክፍለ ዘመን በጅቡቲ ወደብ በኩል ለውጭ ገበያ በየዓመቱ... Read more »

ገጠርን ከከተማ በማገናኘት በገጠር የሚመረተውን ምርት ለከተሜው ከተማ ያፈራውን የኢንዱስትሪ ውጤት ለገጠሩ የህብረተሰብ ክፍል የሚያደርስ ነው የትራንስፖርት ዘርፉ። በሌላ በኩልም የወጪና ገቢ ንግድ የተሳለጠ እንዲሆንም የሚወጣው ሚና በቀላሉ የሚታይ አይደለም። ይህ አገራዊ... Read more »
አደገኛ ዕጽ ዝውውር በይዘቱ ዓለም አቀፋዊ ባህርይ አለው።ባደጉና በማደግ ላይ በሚገኙም አገሮች የወንጀል ድርጊቱ እየተከሰተ ይገኛል።ደረጃው ይለያይ እንጂ በኢትዮጵያም የዕጽ ዝውውር ተሳታፊነትና ተጠቃሚነት ይታያል።አደገኛ ዕጽን መጠቀም ለብዙ የወንጀል ድርጊቶች የሚጋብዝ ሲሆን፤ በኢኮኖሚ፣... Read more »

የኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 291/2005 ከተሰጡት ስልጣንና ኃላፊነቶች መካከል አንዱ የአገሪቱ የብዝሀ ሕይወት ሀብት ከውጭ በሚገቡ ልውጥ ህያዋን እና ወራሪ መጤ ዝርያዎች እንዳይበከል፤ በዚህም ጥፋት እንዳይደርስ ቁጥጥርና... Read more »

በአዋጅ ከተቋቋመባቸው ዋና ዋና አላማዎች መካከል የህብረተሰቡን ግንዛቤ በማጎልበት የገበያ ግልጽነትን በማሳደግ ጸረ – ውድድር የሆኑ የንግድ አሰራሮችንና ተገቢ ያልሆኑና አሳሳች የንግድ ተግባራትን በመከላከልና ፍትሃዊ ውሳኔ በመስጠት የሸማቹንና የንግዱን ማህበረሰብ መብትና ጥቅም... Read more »