ቲቶን እንደተረዳሁት ቲቶ ሐዋርያት ይባላል፤ ጋምቤላ ክልል፣ ማጃንግ ዞን፣ ጎደሬ ያበቀለችው ቁመተ መለሎ ጎልማሳ ነው። ይህ ሰው የባሮ ዳር ፈርጥ፤ የጋምቤላ ከተማ ተምሳሌት ነው። በተምሳሌትነቱም በርካቶች ያውቁታል። በአካባቢው በሚገኘው በማርና በወተት ተቀማጥሎ... Read more »

ኢትዮጵያ የብዙ ደማቅ ታሪክ ሰሪ ሀገር መሆንዋ የታወቀ ነው፤ ይሁንና ታሪካቸው በአግባቡ በወረቀት ላይ የሠፈረው የጥቂቶቹ ብቻ ነው። በተለያዩ የታሪክ አጋጣሚዎችና ባገኟቸው ዕድሎች በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር ዕውቀት ለመቅሰምና የበለጠ ግንዛቤ ለማግኘት... Read more »

የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ግዴታ ሰዎች ውስጣቸው ከሚሰማቸው ሰብዓዊነትና በጎ አመለካከት ተነስተው ለሚኖሩበት ማኅበረሰብ ሁለንተናዊ የሆኑ አገልግሎቶችን በነፃ ለማቅረብ ጊዜያቸውን፣ ገንዘባቸውን፣ ጉልበታቸውን፣ ዕውቀታቸውንና በጎ አመለካከታቸውን ሰውተው የሚሰጡት አገልግሎት ነው:: በዚህ ሂደት ሌሎችን ከመርዳት... Read more »

በጎ ተግባር በአምላክም በሰውም ዘንድ የሚወደድ ነው። ጊዜ ጥሏቸው አልያም በህመም እንዲሁም በተለያዩ ምክንያቶች ብቻ እጅ አጥሯቸው የእለት ጉርሳቸውን መሸፈን የተሳናቸውን እናትና አባታቸውን በሞት ተነጥቀው ጎዳና የወጡትን ብቻ በጠቅላላው ለሰው ልጅ የሚያስፈልጉ... Read more »

“ሃምሳ ሎሚ ለአንድ ሰው ሸክሙ ለሃምሳ ሰው ጌጡ “ ይባላል የመረዳዳትን አይተኬ ሚና ለመግለጽ፤ አዎ የትኛውም ችግር ቢሆን ከተረዳዱበት አይጎዳም ቢጎዳም መልሶ ለማንሰራራት እድልን ይሰጣል። ይህ መረዳዳት ደግሞ እንደ ኢትዮጵያዊ ዘመናትን አብሮን... Read more »

ላቤ በአንገቴና በጀርቫዬ ይወርዳል ሳይሆን፤ ይንቆረቆራል ነው ሊባል የሚችለው፡፡ ምንም እንኳን አካባቢው በደን የተከበበና አረንጓዴ ቢሆንም ነፋሻማ የአየር ፀባይ የለውም፤ ይልቁንም በወበቅ ላብበላብ የሚያደርግ የአየርፀባይ ነው ያለው፡፡ ፀሐይም ሆኖ፤ ዝናብም ዘንቦ የአካባቢው... Read more »

አንዳንድ ሰዎች ለበጎ ስራ የተፈጠሩ ናቸው። ከተወለዱባት ቅጽበት ጀምሮ ይህቺን አለም በመልካም ባህሪና ተግባራቸው የሚፈውሱና የዚህች አለም ገጸ በረከት ተደርገው የሚወሰዱ ሰዎች ጥቂትም ቢሆኑ በየአካባቢው አሉ።የዛሬው የድሬደዋ በጎነት ተምሳሌት ወ/ሮ አሰገደች አስፋው... Read more »

ወይዘሮ ማርያ ሙኒር የሕግ ባለሙያ ናቸው። ረዥም ዓመታት በዳኝነት አገልግለዋል። ጠበቃም ነበሩ፤ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማኅበር ሲቋቋም ማህበሩን ከመሰረቱት ሴት የሕግ ባለሙያዎች አንዷ ሲሆኑ፤ በማኅበሩ ነፃ የሕግ ምክር አገልግሎት ይሰጡ ነበር። የማኅበሩ... Read more »

የዘንድሮ የሴቶች ታላቁ ሩጫ ላይ ለመሳተፍ በተገኘሁበት ወቅት ነበር ክራንች የያዘች የመሮጫውን ቲሸርት ለብሳ ለመሮጥ የተዘጋጀች ሴት የተመለከትኩት። አካል ጉዳተኛ ናት ፊቷ ላይ ልበ ሙሉነት ይታያል። ማንም ሰው ፊቷን አይቶ ውስጧ የተሞላውን... Read more »

በጉራጌ ዞን እናቶች ከድካማቸው ውጣ ውረዱ ከቤት ውስጥ ኃላፊነቶች እንዲያርፉ߹ እንዲደሰቱ የሚደረግበት ከዛም አለፍ ሲል ልጆቻቸው የተለያዩ ስጦታዎችን በማበርከት ምርቃት የሚያገኙበት፣ የተጣላ የሚታረቅበት፣ ባል ሚስቱን የሚያከብርበትና በተራው ምግብ አብስሎ የሚመግብበት ቀን አንትሮሽት... Read more »