“ፈተና ሁልጊዜ የሚጥል ሳይሆን፤ የሚያጠነክር ነው”ሲስተር መቅደስ ብርሃኑ

ገና ልጅ እያለች ጀምራ ከውስጥ በመነጨ ፍላጎት ሰዎችን ለመታደግ ትጥራለች፡፡ ይህ የውስጥ ፍላጎቷም አደጋ በበዛበት ቦታ ሁሉ እንድትገኝ አድርጓታል፡፡ ከትምህርት ቤት ጀምራ ለጓደኞቿ ደራሽ በመሆን ሰዎችን ለመታደግ ታደርግ የነበረው ጥረት ዛሬ ላይ... Read more »

<> የማጽናናት አገልግሎት ሰጪዋ ወይዘሮ ቅድስት አሳልፍ

ኀዘን ከሟች ይልቅ ቋሚን ይገዘግዛል። ነገር ግን “ሰው በኀዘን ምክንያት ተሰብሮ መቅረት የለበትም።” ወይዘሮ ቅድስት አሳልፍ ለዚህ ሃሳብ ማሳያ ናቸው። እንዴት ቢባል ተከታታይ በሆኑ ዓመታት ሁለት ወንድሞቻቸውንና አባታቸውን በድንገተኛ በሞት ያጡና ኀዘን... Read more »

‹‹በዞናችን የማዕድን ጉዳይ መስመር የያዘው አሁን ነው›› አቶ ነጋሽ ቡላላ የጉጂ ዞን ዋና አስተዳዳሪ

የጉጂ ዞን በኦሮሚያ ክልል ከሚገኙ ሰፋፊ ዞኖች አንዱ ነው፤ በተፈጥሮ ሃብትም የታደለ፤ በተለይም ደግሞ በሀገሪቱ ትልቅ የወርቅ ክምችት አለበት ከሚባሉ ስፍራዎች አንዱ ነው። ቡና የሚበቅልበት የአረንጓዴ ወርቅ መናኸሪያም፤ በእንስሳት ሃብት፣ በማር እና... Read more »

 በጎ አሳቢው በጎ ሰው

በአሁኑ የይርጋለም ከተማ፤ በቀድሞ ገበሬ ቀበሌ ማኅበር በነበረው መሲንቾ ነው ተወልደው ያደጉት። መሲንቾ ቀድሞ በደቡብ አሁን ደግሞ በሲዳማ ክልል ውስጥ ነው የምትገኘው። የመሲንቾ ፍሬ የሆኑት አቶ አርጋው አየለ መሲንቾ፣ አፈር ፈጭተው ከአብሮአደጎቻቸው... Read more »

በማሳጅና በወጌሻነት ለብዙዎች ፈውስ የሆነች -ልበ ብርሃን ሴት

ሕይወት መልከ ብዙ ናት።ለአንዱ ብትመች ለሌላው ጎዶሎ ጎኗ ሊበዛ ይችላል ።ግን ደግሞ ሰው በሕይወት እስካለ ድረስ ሞላለትም ጎደለበትም ኑሮ ይሉትን ገመድ መጎተቱ አይቀሬ ነው።በዚህ የሕይወት ውጣ ውረድ ውስጥ ደግሞ አካል ጉዳተኝነት ሲታከልበት... Read more »

የ‹‹ሼካ ፓስታ›› – አባት አቶ መሐመድ አብዱረህማን

ስለ ድሬዳዋ ሲነሳ ሞቃታማነትዋ፣ ነዋሪዎችዋ በቀላሉ ከሰው የሚግባቡ እና ነገሮችን ቀለል አድርገው የሚያዩ የፍቅር ሰዎች እንደሆኑ ማስታወስን ያስገድዳል። ድሬዳዋ ከኢትዮጵያ የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ጋርም የሚያስተሳስራት ታሪክ በመኖሩም ስሟ ተለይቶ ይነሳል። በንግድም የምትታወቅ... Read more »

ከእሳት ጋር ግብ ግብ

አደጋ በየትኛውም ቦታና ጊዜ እንዲሁም በማንኛውም ሰው ላይ ሳያማክር በዚህ ቀን እደርሳለሁ ብሎ ሳያሳውቅ ድንገት የሚከሰት በመሆኑ ጥሎት የሚያልፈውም ጠባሳ እጅግ ከባድ ነው። እነዚህ አደጋዎች ደግሞ የከፋ ጉዳት ሳያደርሱ መከላከል መቻል ደግሞ... Read more »

 ሃያ አንድ ዓመታት በምክር ቤት

የአንድ ሰው ስብዕናና ማንነቱ ከሚገነባባቸው መንገዶች አንዱ ቤተሰብና አስተዳደግ ቢሆንም አካባቢ ማህበረሰብና ትምህርት ቤት የየራሳቸውን ሚና ይጫወታሉ፡፡ ግለሰቡ ከልጅነቱ እስከ ወጣትነቱ በሚያሳልፈው ዕድገት በጊዜው ወይም በዘመኑ የነበረው መንፈስና አስተሳሰብ አስተዋፅኦ አለው፡፡ የዘመኑ... Read more »

የጃንሜዳው የአልሞሪካ ጠቢብ ጋሽ አበራ ሞላ

ከተራና ጥምቀት ለአርቲስት ስለሺ ደምሴ (ጋሽ አበራ ሞላ )ልዩ ትዝታዎች አሉት። በከታራና በጥምቀት በዓላት በጃንሜዳ ተገኝቶ አልሞሪካ መጫወትና ታዳሚውን ማዝናናት የሰርክ ሥራው ነበር። አልሞሪካ ሲጫወት ልብ ይመስጣል። ምንም እንኳ አልሞሪካ ከተጫወተ ከአራት... Read more »

 አዲስ ዘመን ጋዜጣን በብስክሌት ማደል የጀመሩት የሀገር ባለውለታ

በሀገሪቱ የሕትመት ሚዲያ ታሪክ ግንባር ቀደም የሆነው የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት መቋቋም መሠረት የሆነው የአዲስ ዘመን ጋዜጣ ሕትመት መጀመር ነው። ስሙም የተወሰደው ንጉሡ ከስደት መመለሳቸውን አስመልክቶ በሚያዚያ 27 ቀን 1933 ዓ.ም ባደረጉት ንግግር... Read more »