«የተለወጠ አዕምሮ የፈረሰን አዕምሮ ይገነባል፤ የፈረሰ አዕምሮ ግን የተገነባውን ያፈርሳል» ረ/ፕሮፌሰር ምህረቱ ሻንቆ

ረዳት ፕሮፌሰር ምህረቱ ሻንቆ ይባላል። የተወለደው ቄሌም ወለጋ ነው። የአንደኛ ደረጃና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱንም የተከታተለው በእዛው በትውልድ ስፍራው ነው። የመጀመሪያ ዲግሪውን በታሪክ ትምህርት ከባህርዳር ዩኒቨርሲቲ አግኝቷል። ሁለተኛ ዲግሪውን በመንግሥት እና ልማት ጥናት... Read more »

‹‹አገር የምትሰራው አዕምሮ ውስጥ ነው›› ዲያቆን ዳንኤል ክብረት

ምስክር ጌታነው ሚዲያና ፕሮሞሽን መጋቢት 9 ቀን 2011 ዓ.ም በብሔራዊ ቴአትር ‹‹ኢትዮጵያ ዛሬ እና ነገ›› በሚል ርዕስ ባዘጋጀው የዲስኩር፣ የወግ፣ የግጥም እና የሙዚቃ መርሃ ግብር ላይ ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ካቀረቡት ዲስኩር ክፍል... Read more »

«ኢትዮጵያ የተፈጠረችው አብሮ በመኖር ነው፤ የምታምረውም አብሮ በመኖር ነው»ዶክተር ፍርዲሳ ጀቤሳ

የተወለዱትና 1ኛደረጃ ትምህርታቸውን የተማሩት በኦሮሚያ ክልል ሆሮ ጉድሩ ወለጋ ዞን ጃርቴ ወረዳ ገበሬ ማህበር ነው። በትምህርታቸው ጎበዝ በመሆናቸው በአምስት ዓመት ውስጥ ብቻ የአንደኛ ደረጃን ትምህርት አጠናቀው ወደ 2ኛ ደረጃ መሸጋገር ችለዋል። ይሁንና... Read more »

“ስደት በረከት አይደለም፤መርገም ነው ” አቶ ዮሀንስ ተፈራ

 በአሰብ የነበራቸውን ቆይታ ደጋግመው ቢያነሱት አይጠግቡትም። ከልጅነት እስከ እውቀት ኖረውበታል። ብዙ ነገሮች ተምረዋል፣ ከትንሽ እስከ ትልቁም ሰርተዋል ። ለስደት የበቁትም ከእዛው ስለሆነ ዛሬም አካባቢውን እንደሚናፍቁት ይናገራሉ። የስደትን አስከፊነት ሲያነሱ ደግሞ “ማን እንደ... Read more »

ቁጭት የወለደው ጥንካሬ

 አገራዊ ኃላፊነት በመሸከም የሰሩ ናቸው። ይሄ ልፋታቸው ጥንካሬና ታታሪነታቸው የክብር ዶክትሬት አስገኝቶላቸዋል። በተለይ በወባ የሚሞቱ ሰዎችን በመታደግ እና ስርጭቱን ለመግታት በተሰራው ስራ በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳሉ። በኢትዮጵያ በአንዳንድ አካባቢ በ1990 ዓ.ም ወባ የሰውን... Read more »

“ኢትዮጵያዊነት ለእኔ ኩራትና ክብሬ ነው” አትሌት ገብረእግዚአብሄር ገብረማርያም (የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ምክትል ፕሬዚዳንት)

 በሃሳብ ልዩነቶችን አምኖ፣ ተቀብሎ፣ ተቻችሎ መኖር ለእኔ ትልቅነት ነው። እነዚህ 27 ዓመታት ተዘርተዋል የምንላቸው ሃሳቦች አሁን ላይ ለመበጣበጣችን ምክንያት ሊሆን የቻሉት በአግባቡ ስላልተሰራባቸው ነው የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ በዓለም አደባባይ ከፍ አድርገው እንዲውለበለብ... Read more »

የመምህር ተከስተብርሃን መንክር – አዲስ ህይወት

ለበርካታ ዓመታት በመምህርነት ሙያና በፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎች ሕይወታቸውን አሳልፈ ዋል። በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎችም ከመጀመ ሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት እስከ ዩኒቨርሲቲ በመምህ ርነት ሠርተዋል፤ በአመራርነትም አገልግለዋል። በሚጽፏቸው ጽሑፎችና በሚያደርጓቸው ንግግሮች እንዲሁም በፖለቲካዊ እንቅስቃሴ በርካታ... Read more »

በስድስት ወራት ህልም፤ ለ40 ዓመታት በዋሻ ቁፋሮ

ከሻሻመኔ ከተማ ወደ ሐዋሳ በሚወስደው መንገድ ላይ በግምት ሦስት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ እንገኛለን። ወደ አንድ ሰፊ ግቢም አመራን። በሥፍራው እንደደረስን የመጣንበትን ጉዳይ አስረድተን እንድንጨዋወት ብንጠይቃቸው የግቢው ባለቤት በቀላሉ በጀ የሚሉ አልነበሩም።... Read more »

የሐረሩ ሚሊየነር- ከመምህርነት ወደ መድኃኒት አስመጪነት

ቤተሰባቸው በመርካቶ እና በሐረር የታወቁ ነጋዴዎች ናቸው። የሐረሩ ሚሊየነር እየተባሉ በብዙዎች ዘንድ ይታወቃሉ። በንግድ ህይወታቸው ከጨርቃጨርቅ ምርቶች ጀምሮ እስከ መስታወት እና መድሐኒት ንግድ ኢትዮጵያ ውስጥ ለግማሽ ምዕተ ዓመት በዘለቀ የአስመጪነት ስራ ተሳትፈዋል።... Read more »

ፖለቲካ ያልፈተነው ምሁር

የሦስት መንግሥታት ታሪክ አዘል መጽሐፍ መሆናቸውን ከጉሮሮአቸው የሚፈልቁት ቃላቶች ይናገራሉ። ህገ መንግሥቱ እንዴት ተረቀቀ? እነማን አገልግለውበት አለፉ?፤ እነማንስ ጥሩ ሥራ ሠሩ? ወዘተ… የሚሉትን ጥያቄ ምላሽ የሚሰጥ ሰውም ከእርሳቸው ውጪ የዓይን እማኝ ያለ... Read more »