‹‹የልጄ አባት ይሉኛል›› – ተባባሪ ፕሮፌሰር ታምራት ሞገስ

ህሙማኑ ህፃናት ብቻ ሳይሆኑ ወላጆችም የልጆቻቸውን ጭንቀት በሚጋሩበት የህፃናት የልብ ሕክምና ቀደምቱና አንቱ የተባሉ ናቸው።ዛሬ ላይ በሀገራችን የልብ ማዕከል በመከፈቱ ብቻ ሳይሆን እሳቸውና መሰሎቻቸው ባፈሯቸው በርካታ የህፃናት የልብ ሐኪሞች ርብርብ ከአምስት ዓመትና... Read more »

‹‹የወታደር ልጅ ነኝ› – ዮሀና ረታ

 ተስፋ መቁረጥን መቼም ቢሆን ሞክራው አታውቅም:: በብዙ ፈታኝ ችግሮች ውስጥ እያለፈች እንኳን ነገን በተስፋ አሻግራ ትመለከታለች:: ለዛውም ደማቅ ተስፋ:: ዛሬን ከነገ የሚያሻግር ብሩህ ተስፋ:: እሷ የዘወትር ጥንካሬዋ ካሰበችው ያደርሳታል:: በእርግጥ እርምጃዋ ሁሉ... Read more »

ከአንጋፋ ጋዜጠኞች ጀርባ ያሉት ጠንካራው ጠንክር

  ጉራጌ ብቻውን አያድግም፤ ሲያደግም አንተን ይዞህ ያድጋል።አገር ሆኖ ሰፍቶ ያለውን አካፍሎ ከሌለው ላይ አጉርሶ ወንድም እህት አባት ሆኖ አብሮህ ያድጋል።ከታዋቂዎቹና አንጋፎቹ ጋዜጠኞች ጀርባ አንድ ገመና ሸፋኝ ታታሪ ወጣት ነበር።አሁን ያ ወጣት... Read more »

ያልተዘመረላቸው ጀግና- ክብራ ከበደ

ወይዘሮ ክብራ ከበደ የተወለዱት ትግራይ ክልል ውስጥ በጉሎማክዳ ወረዳ አዲጠናን በምትባል መንደር ነው። አራት ወንድሞችና አምስት እህቶች ያሏቸው ወይዘሮ ክብራ ከወንዶቹ ሶስተኛና የሴቶቹ የመጀመሪያ ልጅ ናቸው። ወላጆቻቸው የትምህርትን ጥቅም የተረዱ ስለነበሩም ታላቆቹን... Read more »

ለሰው ልጅ ህልውና እየተጉ ያሉ ምሁር

ብዙውን ጊዜ የ”ሰው” ነገር የብዙ ጥናት መስኮችና የበርካታ አጥኚዎች ዐቢይ ርእሰ ጉዳይ ሲሆን ይታያል። ከኃይማኖት ተቋማት ጀምሮ እስከ እለት ተእለት የሰዎች መስተጋብር ድረስ ”ሰው” የሚለው ጽንሰ ሀሳብ እና ይኸው ጽንሰ ሀሳብ የሚገልፀው... Read more »

‹‹ቆሻሻ በመጥረጊያ እንደሚጸዳ ሁሉ የአገርም ችግር በጥበብ ኃይል ይጸዳል›› -አርቲስት እጅጋየሁ ተስፋዬ

ጥበብ ትክክለኛ እና እውነተኛ ውሳኔዎችን ለማሳለፍ የምንጠቀምበት ኃይል ነው። በተጨማሪም ለማንኛውም ሁኔታ ትርጉም ያለው መፍትሄ ለመምረጥ የሚያስችል አቅም የሚፈጥርልን ነው። ጥበብ በሕይወታችን ዘመን ሁሉ በሰው ዘንድ አስደሳች የሆነ አስተሳሰብን፣ ንግግርን እና ድርጊትን... Read more »

‹‹ጨለማውን በሻማና በመብራት እንደምናልፈው ሁሉ ችግርንም የመፍትሔ መንገድ ካደረግነው እናልፈዋለን›› አቶ ጥላሁን ደጀኔ የደቡብ ጎንደር ዞን ምክትል አስተዳዳሪ

ስለ ሕይወት መርሆችና መመሪያዎች ስናነሳ ልዩ ልዩ እንደሆኑ ብዙዎች ይናገራሉ:: በዚያው ልክ ደግሞ ከሚከሰቱባቸው አጋጣሚዎች በመነሳት አንድ ዓይነት ናቸው የሚሉም አይጠፉም:: ምክንያቱም መነሻቸው ማኅበራዊ እሴቶች እንደሆኑ ይታመናልና ነው:: ይህ ማኅበራዊ እሴት ተግባራዊ... Read more »

ለሀገራቸው በቁርጥ ቀን የደረሱ ኢትዮጵያዊት

ሕይወት በውጣ ውረዶች የተሞላች ነች።አንዳንድ ጊዜም መራር ዱላዋን ታሳርፍብናለች።በዚህ ተስፋ ቆርጠን ከተቀመጥን አንድ ስንዝር እንኳን ለመራመድ አዳጋች ይሆንብናል።ነገር ግን ፈተናው የአንድ ጊዜ ክስተት ብቻ ስላልሆነ ትናንትን ረስቶ ነገን ማለም የብልህ ሰው መንገዱ... Read more »

‹‹ዛሬ በልጆቻችን ላይ የምንሰራቸው ነገሮች የነገዋን ኢትዮጵያ ይወስናሉ›› – ወይዘሮ ጥሩወርቅ ደስታ

አገር ከልጆቿ ብዙ ትጠብቃለች፤ ተዛዝነን ተባብረን በሙያችን ራሳችንን ሰውተን እንድናገለግላት ከክፋት ከተንኮል ከሀሜት ርቀን አለሁሽ እንድንላት ፤ መልካም መልካሙን እያሰብንና እየሰራን ነገዋን ብሩህ እንድናደርግላት ነው ምኞቷ። አገር ልጆቿን ደሃ ሀብታም፤ አዋቂ አላዋቂ፤... Read more »

“የህክምና ሙያ ፍቅር የሚጠይቅ በመሆኑ በገንዘብ መተመኑ ከባድ ነው” ፕሮፌሰር ይልቃል አዳሙ የዓይን ህክምና ስፔሻሊስትና መምህር

የትኛውም ልጅ በልጅነቱ ስታድግ ምን መሆን ትፈልጋለህ? ተብሎ ሲጠየቅ ዶክተር፣ ፓይለት፣ አስተማሪና ሌሎችንም ይላል:: የሕይወት መንገድ የቀናቸው የተመኙትን ሊሆኑ ይችላሉ:: አብዛኞቹ ግን ህልምና ኑሮ ላይገናኝላቸው ይችላል:: ያም ሆኖ ግን በልጅነት ህልምን ማስቀመጥ... Read more »