‹‹እየደረሰብን ያለው ሀዘን መራር ቢሆንም ይቅርታና ሰላም ስለሚገባን በቀለኛ መሆንን መተው አለብን›› – አቶ ተሾመ ግርማ

ሱስ ልማድ ወይም ጸባይ እንደሆነ ይገለጻል። በዚህም በቀላሉ ለማቆም አስቸጋሪ ነው። ሁኔታው ቀጣይነት ያለው በመሆኑ ደግሞ በሕይወት መኖርን ጭምር የመገደብ ኃይል አለው። ቆሞም ቢሆን ኑሮን የሚያናጋ እንደሆነ በብዙዎች ዘንድ የምንመለከተው ነው። በአካልም... Read more »

‹‹በጥበብ የማይታከም ህመም የለምና እርስ በርስ እንተካከም›› – አርቲስት ግርማ ቡልቲ

አገራቸውን በሥዕል ከገለጹና አሁንም ሥዕል ኃይል እንደሆነ በተለያየ መድረክና አውደርዕይ ላይ እያሳዩ ያሉ ናቸው። በተለይም ሥዕል ታሪክና ቅርስ እንዲሆን ያለፉት ነገር የለም። ሦስት ተከታታይ መጸሐፍት እንዲወጣና ትውልዱ ስለአገሩ ታሪክና የሥዕል ጥበብ እንዲረዳ... Read more »

‹‹ጤናማ ሆኖ መኖር የሚቻለው በሰጡ አዕምሮዎች ልክ መቀበል ሲቻል ነው›› – ኢንስትራክተር ፍሬሕይወት ሽታዬ የኢት ፖል ሴኪዩሪቲ ሰርቪስ ባለቤትና አሰልጣኝ

ኢትዮጵያ በርካታ ፈተናዎችን እያጋጠሟት እንደሆነ ማስረዳት ለቀባሪው አረዱት ነው። ብዙ ልጆቿ በጦርነትና በኮቪድ ገብራለች። አሁንም ብዙዎች ከቀያቸው ተፈናቅለው እየተንከራተቱ ይገኛሉ። በድርቅም የተመቱ አካባቢዎች አሉባት። ይሁን እንጂ ሁሉንም መስመር ማለፍ ታውቅበታለችና ያንን ለማድረግ... Read more »

‹‹እናት የሚያዋልዳት ሃኪምና ቁሳቁስ አጥታ በምትሞትበት አገር ባለሃብት ነኝ ማለት ውርደት ነው፡፡››- አቶ አዳነ አትርሳው

መኖር ማለት ስህተት መሥራት፣ ግን አለመውደቅ ነው፡፡ ከስህተት መማርና ሁልጊዜ ቀና ማለትም እንደሆነ ይገለጻል። በዚህም ሰዎች በሕይወት ጉዟቸው ውስጥ ይህንን እያደረጉ ኑሯቸውን ይገፋሉ፡፡ ወድቀው እየተነሱ ዛሬያቸውን ያድሳሉ፡፡ ለልጆቻቸውም ይህንን እያሳዩ ያልፋሉ፡፡ ማንም... Read more »

‹‹አሁን ሕዝቡ የሚጠነክርበት እንጂ በመጣው ነገር ሁሉ የሚረበሽበትና አንድነቱን የሚንድበት ጊዜ ላይ አይደለም›› ዶክተር ክንዴ ገበየሁ

 አ ገርና ሕዝብን እንደሚወዱ አካላቸውን ጭምር ሰጥተው ያሳዩ ናቸው። ዛሬ ድረስ በአገር ጉዳይ ላይ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ እየሠሩ ያሉትም ምንም እንኳን የዩኒቨርሲቲው ምክትል ፕሬዚዳንት ቢሆኑም ቢሯቸው ውስጥ ፍራሽ ዘርግተው እየተኙ ነው። በተጨማሪ... Read more »

‹‹አግላይነት አገርንና ሕዝብን ያጠፋል፤ አስታራቂነትንም ሆነ አባትነትን ይነጥቃል›› - ብፁዕ አቡነ ኤርሚያስ የሰሜን ወሎና ከሚሴ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ

መልካም መምህር፣ ድንቅ መሪ፣ ተስፋን አብሳሪ፣ በክፉ ቀን የሚያፅናኑና የሚፀኑ አባት ናቸው፡፡ የሚከተሏቸውን ሳይታክቱ ወደ መልካሙ ሥፍራ የመሩ፣ ለምስጋና የበረቱ፣ ደግነት፣ አዛኝነት የማይለያቸው መሆናቸውን በጦርነቱ ጊዜ ጭምር አስመስክረዋል። ሰው በሰውነቱ የተከበረ መሆኑንም... Read more »

‹‹አሁን ከእያንዳንዱ ፈተና ትምህርት የምንቀስምበት፣ ለችግሮች መላ የምንዘይድበት ጊዜ ላይ ነን›› ኮማንደር ይበልጣል ባህሩ

 ውትድርና ራስን ለመስዋዕትነት በማዘጋጀት ሀገርንና ሕዝብን ከማናቸውም ጥቃት ለመከላከል ብቁ የሚኮንበት ሙያ ነው። ከራስ በፊት ለሕዝብና ለሀገር የመሰለፍ ክብርን መቀዳጃም እንደሆነ ብዙዎች ምስክርነታቸውን ይሰጡበታል። ምክንያቱም ይህ ሙያ እንደሌሎቹ የሙያ መስኮች ፍላጎትና ተሰጥኦ... Read more »

‹‹ኢትዮጵያ ያዋረዳትን ማንበርከክ፣ ከጎኗ ያለውን ማለምለም የምታውቅ እናት ነች›› -አርቲስት ተሾመ አየለ/ ባላገሩ/

ብዙዎች ተሾመ ባላገሩ እያሉ ይጠሩታል። ለዚህ መነሻቸው የአገሩን ማንነት በልቡ ብቻ ሳይሆን በአለባበሱ ጭምር ይዞ የሚዞር መሆኑ ነው። ሲያዩትም የገጠሪቱን ኢትዮጵያዊ ባህል ፍንትው አድርጎ ስለሚያሳይ ይማረኩበታል። እንዲያውም የቆየንበትን ታሪክ በዓይናችን ከሰተልን፤ በአፍንጫችን... Read more »

“ኢትዮጵያ በፊትም በራሷ አቅም ችግሮቿን ፈትታ ኖራለች፤ ዛሬም ነገም ትፈታለች” ኮሎኔል ሮዳሞ ኪአ

ኮሎኔል ሮዳሞ ኪአ ይባላሉ። አሁንም ሀገር በችግር ውስጥ ስትሆን ሀብት ንብረታቸውን፣ ልጆቻቸውንና ቤተሰባቸውን ጭምር ትተው ከዘመቱትና ትግል ላይ ካሉት ጀግኖች መካከል አንዱ ናቸው። ምክንያቱም ቤተሰባቸውንም ሆነ ሌላውን ማህበረሰብ መታደግ የሚችሉት ጦርነቱን በግንባር... Read more »

‹‹የኢትዮጵያ ሰራዊት ‘እኔ ብሞት የተረፈው ለአገር ይኖራል’ የሚል ተስፋ ያለው፣ ለተተኪ ትውልድ የሚያልም ዜጋ ነው›› – ሻምበል አበበ አለሙ የቀድሞ ሰራዊት

ሻምበል አበበ አለሙ ይባላሉ። የአገራቸውን ዳር ድንበር ለማስጠበቅ በ17 ዓመታቸው በ1960ዎቹ የዘመቱ ናቸው። ስለአገራቸው ሀብትና ንብረታቸው ተዘርፎ ሳያዩት የቆዩና የአገር ንብረትን በመጠበቅም የምስጋና ወረቀት የተቸሩ ሲሆኑ፤ አሁንም ቢሆን ለስልጣኑ ያልሳሳ መሪ ባለባት... Read more »