«የ18 አደባባዩ ጋንጩር እና ሌሎች የትራፊክ አደጋ ጉዳዮች» መጽሐፍ ለውይይት ሊቀርብ ነው

ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ የመጻሕፍት ንባብ እና ውይይት ዝግጅት ክፍል ከኢትዮጲስ ኮሌጅ ጋር በመተባበር ዛሬ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ በጠቅላይ ዓቃቤ ህግ ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ በሆኑት በአቶ ይግረማቸው ከፈለኝ ወግደረስ በተጻፈው «የ18 አደባባዩ... Read more »

« ላንቺ ሲሆንማ…» የግጥም መድብል ተመረቀ

ካሳለፍነው ሳምንት ጀምሮ የተለያዩ አዳዲስ መጻሕፍት ለምረቃ በቅተዋል፤ ከእነዚህ መካከል ትናንት በ አቤል ሲኒማ በድምቀት የተመረቀው የገጣሚ አሸናፊ ጌታነህ « ላንቺ ሲሆንማ…» የሚለው የግጥም ስብስብ ተጠቃሽ ነው። ምረቃው በአኬቡላንስ ባንድ የታጀበ ሲሆን፣... Read more »

የጉማ ሽልማት ማክሰኞ ይካሄዳል

ዘንድሮ ለስድስተኛ ጊዜ የሚካሄደው የጉማ ሽልማት ማክሰኞ በብሔራዊ ቴአትር የሚካሄድ ሲሆን፤ በአሥራ ስድስት ዘርፎች የቀረቡ አሥራ ሰባት ፊልሞች ታጭተውበታል።  በየአንዳንዱ ዘርፍ አምስት ዕጩዎችን ያካተተው ይህ ሽልማት፤ ምርጥ ፊልም፣ ምርጥ ዳይሬክተር፣ ምርጥ ሲኒማቶግራፊ፣... Read more »

የ‹‹ሰፈረ ጎድጓዳ››ሳቅ እና ቁም ነገር

ደራሲ፡- ማረኝ ኃይለማርያም ዘውግ፡- ሙዚቃዊ ቴአትር የሚታይበት ቀንና ቦታ፡- ረቡዕ ምሽት 11፡00 በሀገር ፍቅር ቴአትር አዘጋጅ – ዮሃንስ አፈወርቅ ብዙ ባይባሉም የቴአትር ትምህርት ክፍል ያላቸው ዩኒቨርሲቲዎች አሉን። የቴአትር ትምህርት ክፍል ለምን በጥቂት... Read more »

የኢትዮጵያ ፊልም ንጋት – ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ

እንደ መግቢያ የኢትዮጵያ ፊልም ኢንዱስትሪ የፊልም ተመልካች ሁሉ ቃል አውጥቶ እንደልቡ የሚዘልፈውና የሚናገረው ዘርፍ ነው። በብዛት ለእይታ ከሚቀርቡት ፊልሞች መካከልም አንድ ሁለቱን አይቶ በአገሪቱ የፊልም ዘርፍ ተስፋ የቆረጠና ዳግም ላለማየት የማለ አይጠፋም።... Read more »

‹‹ግንቦት 7›› የታሪክ ምስክር

• የመጽሐፉ ስም፡- ግንቦት 7  – ኢትዮጵያ፡ እኮ ምን? እንዴት?  • ደራሲ፡- ክፍሉ ታደሰ •  የገጽ ብዛት፡- 243 • ዋጋ፡- 160 ብር  የታሪክ ጸሐፊው ፍስሐ ያዜ ‹‹የኢትዮጵያ የአምስት ሺህ ዓመት ታሪክ ከኖህ... Read more »

«የኤረር ተራራ ድምጾች» ምን ይናገራሉ?

«የማዕከለ ሰብዕ ትንሳኤ በኤረር ተራራ ድምጾች» የተሰኘ መጽሐፍ ወደ አንባብያን እጅ ከገባና የመጻሕፍቱን ገበያ ከተቀላቀለ ወራት አልፈዋል። የመጽሐፉ ነገርና መልዕክት ግን ሁሌም አዲስ ነውና ዛሬ በዚህ አምድ ልናነሳው ወደናል። ይልቁንም የመጽሐፉ ደራሲ... Read more »

ስለ «አልቦ ዘመድ» በጥቂቱ

«አልቦ ዘመድ »የሚለው መጽሐፍ በአምባ ሳደር ብርሃኑ ድንቄ በዐሥራ ዐራት ምዕራፎች፤ በሰባ ስድስት ገጾች ተዘጋጅቶ ለንባብ የበቃ ምሥጢር ጠለቅና ታሪካዊ የፈጠራ ሥራ ነው፡፡ በየምዕራፎቹ ዘመን የማይሽራቸውና የሰውን ልጅ የአኗኗር ስልትና ሥነ ልቡናዊ... Read more »

ኪነጥበብ ዜና

«የተቆለፈበት ቁልፍ» ዛሬ ያወያያል ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ የመጻሕፍት ንባብ እና ውይይት ዝግጅት ክፍል ከኢትዮጲስ ኮሌጅ ጋር በመተባበር ዛሬ እሁድ መጋቢት 1 ቀን 2011ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ሰዓት ጀምሮ «የተቆ ለፈበት ቁልፍ» በተሰኘው በዶክተር... Read more »

የመጻሕፍት የጀርባ አስተያየት ወዴት ወዴት…

አንድ ያላነበብነው መጽሐፍ ድንገት እጃችን ቢገባ አይናችን ቀድሞ የሚያርፈው የውስጥ ገፆች ላይ ሳይሆን የፊት ወይም የኋላ ሽፋኑ ላይ ነው። እርግጥ ነው መጀመሪያ አይናችን የሚያርፈው የፊት ሽፋኑ ላይ ነው፤ ቀጥሎ ግን የጀርባ አስተያየት... Read more »