ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ የመጻሕፍት ንባብ እና ውይይት ዝግጅት ክፍል ከኢትዮጲስ ኮሌጅ ጋር በመተባበር ዛሬ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ በጠቅላይ ዓቃቤ ህግ ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ በሆኑት በአቶ ይግረማቸው ከፈለኝ ወግደረስ በተጻፈው «የ18 አደባባዩ... Read more »
ካሳለፍነው ሳምንት ጀምሮ የተለያዩ አዳዲስ መጻሕፍት ለምረቃ በቅተዋል፤ ከእነዚህ መካከል ትናንት በ አቤል ሲኒማ በድምቀት የተመረቀው የገጣሚ አሸናፊ ጌታነህ « ላንቺ ሲሆንማ…» የሚለው የግጥም ስብስብ ተጠቃሽ ነው። ምረቃው በአኬቡላንስ ባንድ የታጀበ ሲሆን፣... Read more »
ዘንድሮ ለስድስተኛ ጊዜ የሚካሄደው የጉማ ሽልማት ማክሰኞ በብሔራዊ ቴአትር የሚካሄድ ሲሆን፤ በአሥራ ስድስት ዘርፎች የቀረቡ አሥራ ሰባት ፊልሞች ታጭተውበታል። በየአንዳንዱ ዘርፍ አምስት ዕጩዎችን ያካተተው ይህ ሽልማት፤ ምርጥ ፊልም፣ ምርጥ ዳይሬክተር፣ ምርጥ ሲኒማቶግራፊ፣... Read more »
ደራሲ፡- ማረኝ ኃይለማርያም ዘውግ፡- ሙዚቃዊ ቴአትር የሚታይበት ቀንና ቦታ፡- ረቡዕ ምሽት 11፡00 በሀገር ፍቅር ቴአትር አዘጋጅ – ዮሃንስ አፈወርቅ ብዙ ባይባሉም የቴአትር ትምህርት ክፍል ያላቸው ዩኒቨርሲቲዎች አሉን። የቴአትር ትምህርት ክፍል ለምን በጥቂት... Read more »
እንደ መግቢያ የኢትዮጵያ ፊልም ኢንዱስትሪ የፊልም ተመልካች ሁሉ ቃል አውጥቶ እንደልቡ የሚዘልፈውና የሚናገረው ዘርፍ ነው። በብዛት ለእይታ ከሚቀርቡት ፊልሞች መካከልም አንድ ሁለቱን አይቶ በአገሪቱ የፊልም ዘርፍ ተስፋ የቆረጠና ዳግም ላለማየት የማለ አይጠፋም።... Read more »

• የመጽሐፉ ስም፡- ግንቦት 7 – ኢትዮጵያ፡ እኮ ምን? እንዴት? • ደራሲ፡- ክፍሉ ታደሰ • የገጽ ብዛት፡- 243 • ዋጋ፡- 160 ብር የታሪክ ጸሐፊው ፍስሐ ያዜ ‹‹የኢትዮጵያ የአምስት ሺህ ዓመት ታሪክ ከኖህ... Read more »
«የማዕከለ ሰብዕ ትንሳኤ በኤረር ተራራ ድምጾች» የተሰኘ መጽሐፍ ወደ አንባብያን እጅ ከገባና የመጻሕፍቱን ገበያ ከተቀላቀለ ወራት አልፈዋል። የመጽሐፉ ነገርና መልዕክት ግን ሁሌም አዲስ ነውና ዛሬ በዚህ አምድ ልናነሳው ወደናል። ይልቁንም የመጽሐፉ ደራሲ... Read more »

«አልቦ ዘመድ »የሚለው መጽሐፍ በአምባ ሳደር ብርሃኑ ድንቄ በዐሥራ ዐራት ምዕራፎች፤ በሰባ ስድስት ገጾች ተዘጋጅቶ ለንባብ የበቃ ምሥጢር ጠለቅና ታሪካዊ የፈጠራ ሥራ ነው፡፡ በየምዕራፎቹ ዘመን የማይሽራቸውና የሰውን ልጅ የአኗኗር ስልትና ሥነ ልቡናዊ... Read more »
«የተቆለፈበት ቁልፍ» ዛሬ ያወያያል ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ የመጻሕፍት ንባብ እና ውይይት ዝግጅት ክፍል ከኢትዮጲስ ኮሌጅ ጋር በመተባበር ዛሬ እሁድ መጋቢት 1 ቀን 2011ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ሰዓት ጀምሮ «የተቆ ለፈበት ቁልፍ» በተሰኘው በዶክተር... Read more »
አንድ ያላነበብነው መጽሐፍ ድንገት እጃችን ቢገባ አይናችን ቀድሞ የሚያርፈው የውስጥ ገፆች ላይ ሳይሆን የፊት ወይም የኋላ ሽፋኑ ላይ ነው። እርግጥ ነው መጀመሪያ አይናችን የሚያርፈው የፊት ሽፋኑ ላይ ነው፤ ቀጥሎ ግን የጀርባ አስተያየት... Read more »