
ቴክኖሎጂ የሰው ልጆችን ህይወት በብዙ አሻሽሏል፡፡ ጥራት ያለው መረጃና የተቀላጠፈ የመረጃ ልውውጥ ከምንፈልገው ይዘት፣ መጠን፤ አይነትና ጊዜ አንጻር ጠቀሜታው ዘርፈ ብዙ ነው፡፡ ከትምህርት ከጤና፤ ከግብርና እና ከሌሎች ዘርፎች አንፃርም የሚሰጠውን ጠቀሜታና የአጠቃቀም... Read more »

ወጣት ሳሚያ አብዱልቃድር ትባላለች። የመጀመሪያ ዲግሪዋን በአፕላይድ ኬሚስትሪ ሁለተኛ ዲግሪ ደግሞ በቢዝነስ አስተዳደር ይዛለች፤ ከዚህ በተጨማሪ በሕይወት ክህሎት እና በሥራ ፈጠራ ላይ የሚያተኩሩ የተለያዩ አጫጭር ኮርሶችን ተከታትላለች። ጠንካራ፣ ብርቱ እና ባለራዕይ፣ ወጣት... Read more »

ህልም፣ ተስፋ እና ትጋት በአንድ መንፈስ ከሄዱ መጨረሻቸው ድልና ስኬት ነው የሚባለው እንዲሁ አይደለም። ህልማቸውን ሰንቀው በትጋት የተራመዱ እና የስኬት ማማ ላይ የተቀመጡ ብዙዎች ስላሉ ነው። ወጣት ጋሻው ምሳየ ይባላል፤ ውልደትና እድገቱ... Read more »

ፓን አፍሪካኒዝም መላውን የዓለም ጥቁር ሕዝብ እንደአንድ አፍሪካዊ ቤተሰብ የሚመለከት አስተሳሰብ ወይም ንቅናቄ ነው። ንቅናቄው በዋነኝነት የቅኝ ግዛት መስፋፋትንና የነጭ የበላይነትን ለመዋጋት፤ አፍሪካዊ አንድነትን ለማጠናከር ያለመ ነበር። ፓን አፍሪካኒዝም በፖለቲካ፣ በሥነጽሑፍና ሥነጥበብ፣... Read more »

የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የሰው ልጅ ምንም አይነት ክፍያ የማያገኝበት ይበጃል፣ ይሆናል፣ ያስደስታልና የህሊና እርካታ ያስገኛል ብሎ ያለምንም ቀስቃሽና ጎትጓች በእራሱ ተነሳሽነት የሚፈፅመው ተግባር ነው። ይህ ተግባር ማንኛውንም ዜጋ የሚያሳትፍ ቢሆንም በዋናነት ግን... Read more »

በአምቦ ከተማ የተወለደው ወጣት ዘላለም መርአዊ እድገቱ ከመዲናችን አዲስ አበባ 55 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ታሪካዊቷ አዲስ ዓለም ከተማ ነው። የአንደኛ ደረጃ ትምህርቱን በትውልድ አካባቢው ተከታትሎ ወደ ሀገሪቱ ዋና ከተማ አዲስ... Read more »
ከዓመታት በፊት በወጣው የተባበሩት መንግ ሥታት የአካል ጉዳተኞች ሪፖርት መሠረት፤ በዓለም ላይ ካሉት 1 ቢሊዮን አካል ጉዳተኞች መካከል 15 በመቶዎቹ በታዳጊ ሀገራት ያሉ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ 15 በመቶ የሚሆኑት በኢትዮጵያ ይገኛሉ። ኢትዮጵያ... Read more »

ለቤተሰቡ የመጀመሪያ ልጅ ነው። የተወለደው ደግሞ በ1992 ዓ.ም ኅዳር ላይ። ወላጅ አባቱ የጥበብ ሰው ናቸው፤ እናቱ ደግሞ የቤት እመቤት። መጠሪያ ስሙ ትንሽ ለየት ይላል ”አጃዬ” በምን አጋጣሚ ይህ ስም እንደወጣለት ሲናገር እርሱ... Read more »

ወጣት ትንሳኤ ዓለማየሁ ይባላል። ውልደቱ በመዲናችን አዲስ አበባ ነው። ዕድገቱ ደግሞ በተለያዩ የከተማዋ አካባቢዎች ሲሆን፤ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን ጄኔሬሽን 2000 በተባለ ትምህርት ቤት ተከታትሏል። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ደግሞ አቡነ ጎርጎርዮስ ተምሯል። በትምህርቱ... Read more »

ወጣት ባዬ እምቢዓለው ይባላል። ተወልዶ ያደገው በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን ሞጣ ከተማ ነው። የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በዛው በትውልድ አካባቢው ተከታትሏል፡፡ በትምህርቱ መካከለኛ ከሚባሉ ተማሪዎች የሚመደብ እንደሆነ የሚናገረው ወጣት ባዬ... Read more »